TheDeepThingsOfGod
Kanalga Telegram’da o‘tish
Glorious Church the bride of Christ. Rapture ready!
Ko'proq ko'rsatish1 810
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar
Postlar arxiv
1 810
☝️☝️☝️this ate some of the reactions after taking the vaccines.... what do youth think?
ሰዎች የኮቪድ ክትባት ከተቀበሉ በኃላ የተፈጠሩትን የተወሰኑ ክስተቶች ናቸው፤ ምን ታስባላችሁ???
1 810
2009
Just to inform you! Vaccinations can be a deliberate creation of crisis! especially in the case of Covid-19, Because this vaccines are not well tasted, this is my view. I am not saying all vaccine are dangerous, but i want you to know that since 1974 the world health organization has been working on vaccines that can potentially create permanent sterility and others...
We all know that we are in the last days, watch and pray, don't think this is just a conspiracy theorie.
#Rapture soon...
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
ሮሜ 12 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ እንግዲህ ወንድሞች ሆይ፤ ሰውነታችሁን ቅዱስና እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ሕያው መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ርኅራኄ እለምናችኋለሁ፤ ይህም እንደ ባለ አእምሮ የምታቀርቡት አምልኮአችሁ ነው።
² መልካም፣ ደስ የሚያሰኝና ፍጹም የሆነውን የእግዚአብሔር ፈቃድ ምን እንደሆነ ፈትናችሁ ታውቁ ዘንድ በአእምሮአችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሉ።
³ እግዚአብሔር ለእያንዳንዳችሁ በሰጣችሁ እምነት መጠን ራሳችሁን በአግባቡ መዝኑ እንጂ፣ ከሆናችሁት በላይ ራሳችሁን ከፍ አድርጋችሁ እንዳታስቡ በተሰጠኝ ጸጋ እያንዳንዳችሁን እመክራለሁ።
⁴ እያንዳንዳችን በአንዱ አካላችን ብዙ ብልቶች እንዳሉን፣ እነዚህም ብልቶች አንድ ዐይነት ተግባር እንደሌላቸው ሁሉ፣
⁵ እንዲሁም እኛ ብዙዎች ስንሆን በክርስቶስ አንድ አካል ነን። እያንዳንዳችንም የሌላው ብልት ነን።
⁶ እንደ ተሰጠን ጸጋ የተለያዩ ስጦታዎች አሉን፤ ለአንዱ የተሰጠው ስጦታ ትንቢት መናገር ከሆነ፣ እንደ እምነቱ መጠን ይናገር።
⁷ ማገልገል ቢሆን ያገልግል፤ ማስተማርም ከሆነ ያስተምር፤
⁸ መምከር ከሆነ ይምከር፤ ለሌላቸው መለገስ ከሆነም አብዝቶ ይለግስ፤ ማስተዳደር ከሆነም በትጋት ያስተዳድር፤ ምሕረት ማድረግ ከሆነም በደስታ ይማር።
1 810
እናንተው ያስተማራችሁትን መልሶ ለእናንተ ለማስተማር እንደሚሞክር ሰው ሞኝ ሰው የለም!
ከሰዎች የሰማውን መልሶ ስናገር የራሱ የሚያስመስል ሰው ለሰዎች እውቅና መስጠት የማይወድና ስሁት በሆነ መንገድ ተቀባይነት ለማግኘት የሚዳክር ነዉ።
ይህ ሞኝ ሰው የትልቅነትን መንገድ አያውቅም። ለሌሎች አቅም ወይም ብቃት ዋጋ መስጠት እሱን የሚያኮስስ ይመስለዋል። የትልቅነት መንገድ ከሆኑት በላይ ስለራስ አለማሰብ( ራስን መሆን) እና ለሌሎች ትልቅነትና ብቃት እውቅና መስጠት ነዉ። የሌሎችን የራስ ለማስመሰል በሚደረግ ግብግብ ውስጥ እራስን ማግኘት የለምና ከንቱ ነዉ።
የወንድምና እህቶቻችንን፤ የሌሎችን ብቃት አምነን እንቀበል ለራሳችን ስንል ከእነርሱ ያገኘነውን ከእነርሱ እንዳገኘነው ለመናገር ማፈር የለብንም፤ የራሳችን ለማስመሰልም መጣር የለብንም፤ ምክንያቱም ትልቅነት ያለው የላቀውን በማለቅ፣ የተባረከውን በመባረክ ውስጥ ነዉ። እግዚአብሔር አብርሃምን "እባርክሃለሁ" ከለው በሃላ "የሚባርኩህን እባርካለሁ" እንዳለው፤ የተባረከን መባረክ የላቀን ማላቅ የትልቅነት መንገድ መሆን እውነት ነዉ።
እግዚአብሔር በእያንዳንዳችሁ ውስጥ የከበረ እንቁ አስቀምጧል።
@TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
“እናንተም እነዚህ ነገሮች መፈጸም ሲጀምሩ፣ መዳናችሁ ስለ ተቃረበ፣ ቀጥ ብላችሁ ቁሙ፤ ራሳችሁንም ወደ ላይ ቀና አድርጉ።””
— ሉቃስ 21፥28 (አዲሱ መ.ት)
1 810
በለፉት 24 ሰዓታት ብቻ ከ 400 በላይ ሮኬቶች ወደ እስራኤል ከጋዛ ተተኩሰዋል። ለእስራኤል እና በውስጧ ላሉ ሁሉ ወደ ኤሎሂም እንጸልይ።
መዝሙር 122 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ እንዲህ ብላችሁ ለኢየሩሳሌም ሰላም ጸልዩ፤ “የሚወዱሽ ይለምልሙ፤
⁷ በቅጥርሽ ውስጥ ሰላም ይሁን፤ በምሽግሽም ውስጥ መረጋጋት ይስፈን”።
1 810
📖የእግዚአብሔር ቃል📖
.... ክፍል ሦስት...
በክፍል ሁለት ጽሑፌ የቅዱሳት መጽሐፍት ጻሐፊ እና የጽሑፉን ስልጣን ተመልክተናል። ቅዱሳት መጽሐፍት ሁሉ የእግዚአብሔር እስትንፋስ ያለባቸው እንደሆኑ አይተናል። እያንዳንዱ ጽሑፍ የባለቤቱ ስልጣን ያለው በመሆኑ ቅዱሳት መጽሐፍት ስልጣናቸውን በቀጥታ ከእግዚአብሔር አግኝተዋል። ዛሬ ደግሞ የቅዱሳት መጽሐፍት ትርጉም/ፍቺ(interpretation) በተመለከተ በጥቂቱ እናያለን። ማነው ለቅዱሳት መጽሐፍት ትርጉም የሚሰጠው? መጋቢ ነውን? ወይም የስነ-መለኮት ምሁር? ወይስ ክርስቲያን? እነዚህ ሁሉ አይደሉም።
2ኛ ጴጥሮስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁰ "ይህን በመጀመሪያ እወቁ፤ በመጽሐፍ ያለውን ትንቢት ሁሉ ማንም ለገዛ ራሱ ሊተረጉም አልተፈቀደም፤.."
የቅዱሳት መጽሐፍት ባለቤት መንፈስ ቅዱስ ነዉ ስለዚህ ትክክለኛውን ፍቺ መስጠት የሚችለው እርሱ ነዉ። ሰዎች የራሳቸውን ፍቺ የሚሰጡ ከሆነ ሙሉ ምክሩን ማግኘት የማይቻል ነዉ: አብዛኛውን ጊዜ ደግሞ ወደ ስሁት ድምዳሜ የሚያደርስ ነዉ።
“ትንቢት ከቶ በሰው ፈቃድ አልመጣምና፥ ዳሩ ግን በእግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው ተናገሩ።”
— 2ኛ ጴጥሮስ 1፥21
መንፈስ ቅዱስ ባለቤት ነዉ ስለዚህ ትርጉም የመስጠቱን ተግባር ለእርሱ እንስጠው። እርሱ የሚሰጠን ፍቺ ያበራል: በብርሃኑም እንሄዳለን! አሜን።
❤ለቅዱሳት መጽሐፍት ትርጉም መስጠት የተገባው መንፈስ ቅዱስ ብቻ ነዉ❤
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
The Spirit of God.
-the Spirit of the Lord.
-the Spirit of wisdom.
-the Spirit of understanding.
-the Spirit of council.
-the Spirit of might.
-the Spirit of knowledge.
-the Spirit of the fear of the Lord.
May God fill you with His holy Spirit without measure.
#type_Amen.
@TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
“ማንም በማናቸውም መንገድ አያስታችሁ፤ ክህደቱ አስቀድሞ ሳይመጣና የዓመፅ ሰው እርሱም የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ፥ አይደርስምና።”
— 2ኛ ተሰሎንቄ 2፥3
“Let no man deceive you by any means: for that day shall not come, except there come a falling away first, and that man of sin be revealed, the son of perdition;”
— 2 Thessalonians 2፥3 (KJV)
1 810
📖የእግዚአብሔር ቃል📖።
... ክፍል ሁለት...
....በክፍል አንድ የእግዚአብሔር ቃል በጥቅሉ ለሁለቱ ግላዊ ቃል(personal word) እና ለተጻፈው ቃል (written word) ጥቅም ላይ እንደዋለ እና ሁለቱ እርስ በራሳቸው ፈጽሞ የተስማሙ እና የሚደጋገፉ እንደሆኑ ተመልክታናል።
ዛሬ ደግሞ የተጻፈው የእግዚአብሔር ቃል ላይ ትኩረታችንን በማድረግ: ጻሐፊውን እና የጽሑፉን ስልጣን እናያለን።
የቅዱሳት መጽሐፍት ባላቤት /ሃሳብ አመንጪ/ ማን ነዉ? መንፈስ ቅዱስ ነዉ። “...የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል።”
— 2ኛ ጢሞቴዎስ 3፥16-17
የግሪኩ ጽሑፍ ከላይ ያለውን ትርጉም በቀጥታ የሚለው "Every scripture is God-Breathed" ነዉ / "ቅዱሳት መጽሐፍት ሁሉ የእግዚአብሔር እስትንፋስ አላቸው" ማለት ነዉ። ከሁሉም የቅዱሳት መጽሐፍት መጻፍ በስተጀርባ የለው የሐሳብ(የቃሉ) ባለቤት እግዚአብሔር ነዉ ማለት ነዉ።
“ትንቢት ከቶ በሰው ፈቃድ አልመጣምና፥ ዳሩ ግን በእግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው ተናገሩ።”
— 2ኛ ጴጥሮስ 1፥21
ትንቢት የሚለው የብሉይ ኪዳን መጽሐፍትን ለመግለጽ ጥቅም ላይ የዋለ ቃል ነዉ (ሐዋሪያት 13:15፤ 28: 23) ስለዚህ ከላይ ያለው ቃል የሚናገረው ቅዱሳት መጽሐፍት በፍጹም በሰው ፈቃድ የመጡ እንዳልሆኑ ነዉ። ነገር ግን "ቅዱሳን ሰዎች በእግዚአብሔር ተልከው እና በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው እንደተናገሩት(+እንደጻፉት) የሚያስረዳ ነዉ። ስለዚህ ቅዱሳት መጽሐፍት ሁሉ የመንፈስ ቅዱስ ውጤቶች ናቸው: ይህ ለአዲስ ኪዳን መጽሐፍትም የሚሰራ ነዉ።
የመጽሐፍ ቅዱስ ስልጣን
ስልጣን የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል "Authority" ነዉ: ይህም "Author" "ደራሲ/ ጸሐፊ" ከሚል ቃል የወጣ ነዉ። ከዚህ መረዳት የምንችለው ነገር አለ: የጽሑፍ ስልጣን በቀጥታ ከጸሓፊው የሚገኝ እና የጽሑፉ ስልጣን እንደ ጸሓፊው መሆኑን ነዉ። ስለዚህ የእግዚአብሔር ቃል የእግዚአብሔር ስልጣን አለው። የእግዚአብሔርን ቃል የሚሰማ እግዚአብሔርን ይሰማል! የእግዚአብሔርን ቃል የማይሰማ እግዚአብሔርን አልሰማም: የእግዚአብሔርን ቃል የሚወድ እግዚአብሔርን ይወዳል: የእግዚአብሔርን ቃል የማይወድ እግዘብሔርንም አይወድም።
ቅዱሳት መጽሐፍት ሁሉ የእግዚአብሔር ናቸው። የእግዚአብሔር እስትንፋስ አላቸው።
❤All scriptures are God inspired❤
ተቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
1 810
ይሄንን መልእክት ስሙና በጌታ ላልሆኑ እንድደርስ ሼር!
~በጌታ ላልሆኑ ዘመዶቻቹ፣ ወዳጆቻችሁና ጓደኞቻችሁ ሼር በማድረግ ለጌታም ለእነርሱም ያላችሁን ፍቅር አሳዩ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@TheDeepThingsOfTheSpirit
@TheDeepThingsOfTheSpirit
