uz
Feedback
መሠረተ ግእዝ

መሠረተ ግእዝ

Kanalga Telegram’da o‘tish

ስለ ግእዝ ቋንቋ በቀላሉ መማር ፤ ማወቅ ፤ ማጥናት መናገር ፤ ይፈልጋሉ ? ይከታተሉ ፡፡ @learnGeez1 @learnGeez1 @learnGeez1

Ko'proq ko'rsatish
Efiopiya9 614Toif belgilanmagan
2 194
Obunachilar
-324 soatlar
-107 kunlar
-130 kunlar
Postlar arxiv
https://t.me/etcare_Ethiopian_Company ↔️join አድርጓቸው! ➡️ከድርጅታችን ከኢትኬር ጋር እንዴት እንደሚሰሩ ያውቃሉ? በየቀኑ ከፍ ያለ ብር ይከፈልዎታል!! የ2ና የ3 ወር ደ
https://t.me/etcare_Ethiopian_Company ↔️join አድርጓቸው! ➡️ከድርጅታችን ከኢትኬር ጋር እንዴት እንደሚሰሩ ያውቃሉ? በየቀኑ ከፍ ያለ ብር  ይከፈልዎታል!! የ2ና የ3 ወር ደሞዝዎትን እኛ ጋር አብረው ሲሰሩ የአንድ ቀን ገቢዎት እንደሆነ ያውቃሉ! ይምጡ! ይደውሉ! በአሉበት ቦታ ሁነው ይስሩ!! #የጊዜና የገንዘብ ነፃነት ሁሌም ያገኛሉ!! Etcare | I care! | You care! | We care! #etcare #Call_us ☎️+251935785595 መልክት ለመላክ 👇 send your message through telegram:- @Message_bots Join us on telegram :- https://t.me/etcare_Ethiopian_Company 🙏ሼር ይደረግ🙏

ባሕረ ሐሳብ ከነ የአባባል ሥርዓቱ

ህይወት ቀያሪ የቢዝነስ ዕድል ይዘንላችው ቀርበናል። ቢሮያችን ተገኝተው ወይም በስልክ በመደወል ወይም በውስጥ መስመር ስለ ቢዝነሱ ጠቅለል ያለ መረጃ ማግኘት እና መጀመር ይችላሉ። @message_bot
ህይወት ቀያሪ የቢዝነስ ዕድል ይዘንላችው ቀርበናል። ቢሮያችን ተገኝተው ወይም በስልክ በመደወል ወይም በውስጥ መስመር ስለ ቢዝነሱ ጠቅለል ያለ መረጃ ማግኘት እና መጀመር ይችላሉ። @message_bots ወይም 0935785595 ላይ 1. ስምና አድራሻ ፣ 2. ስልክ ቁጥር ፣ 3. የሚመጡበትን ቀን እና ሰዓት ቀድመው ያሳውቁን። አድራሻዎቻችን:- 👉 አዲስ አበባ   👉ጦር ሀይሎች  👉ባህርዳር 👉 አዳማ 👉 ሐዋሳ 👉 በቅርብ ቀን ደግሞ ጎንደርና ደሴ ላይ የምንከፍት ይሆናል በ28/06/15 የደሴ ቅርንጫፍ በይፋ ይመረቃል #Etcare !  I care!  you care!  We care! ኑ አብረን የተሻለ ነገን እንገንባ። ወደ ቻናላችንን ይግቡ👇 @etcare_Ethiopian_Company @etcare_Ethiopian_Company @etcare_Ethiopian_Company #share To register መልክት መቀበያችን 👇👇👇 @message_bots @message_bots @message_bots

ህይወት ቀያሪ የቢዝነስ ዕድል ይዘንላችው ቀርበናል። ቢሮያችን ተገኝተው ወይም በስልክ በመደወል ወይም በውስጥ መስመር ስለ ቢዝነሱ ጠቅለል ያለ መረጃ ማግኘት እና መጀመር ይችላሉ። @message_bot
ህይወት ቀያሪ የቢዝነስ ዕድል ይዘንላችው ቀርበናል። ቢሮያችን ተገኝተው ወይም በስልክ በመደወል ወይም በውስጥ መስመር ስለ ቢዝነሱ ጠቅለል ያለ መረጃ ማግኘት እና መጀመር ይችላሉ። @message_bots ወይም 0935785595 ላይ 1. ስምና አድራሻ ፣ 2. ስልክ ቁጥር ፣ 3. የሚመጡበትን ቀን እና ሰዓት ቀድመው ያሳውቁን። አድራሻዎቻችን:- 👉 አዲስ አበባ   👉ጦር ሀይሎች  👉ባህርዳር 👉 አዳማ 👉 ሐዋሳ 👉 በቅርብ ቀን ደግሞ ጎንደርና ደሴ ላይ የምንከፍት ይሆናል በ28/06/15 የደሴ ቅርንጫፍ በይፋ ይመረቃል #Etcare !  I care!  you care!  We care! ኑ አብረን የተሻለ ነገን እንገንባ። ወደ ቻናላችንን ይግቡ👇 @etcare_Ethiopian_Company @etcare_Ethiopian_Company @etcare_Ethiopian_Company #share To register መልክት መቀበያችን 👇👇👇 @message_bots @message_bots @message_bots

ህይወት ቀያሪ የቢዝነስ ዕድል ይዘንላችው ቀርበናል። ቢሮያችን ተገኝተው ወይም በስልክ በመደወል ወይም በውስጥ መስመር ስለ ቢዝነሱ ጠቅለል ያለ መረጃ ማግኘት እና መጀመር ይችላሉ። @message_bot
ህይወት ቀያሪ የቢዝነስ ዕድል ይዘንላችው ቀርበናል። ቢሮያችን ተገኝተው ወይም በስልክ በመደወል ወይም በውስጥ መስመር ስለ ቢዝነሱ ጠቅለል ያለ መረጃ ማግኘት እና መጀመር ይችላሉ። @message_bots ወይም 0935785595 ላይ 1. ስምና አድራሻ ፣ 2. ስልክ ቁጥር ፣ 3. የሚመጡበትን ቀን እና ሰዓት ቀድመው ያሳውቁን። አድራሻዎቻችን:- 👉 አዲስ አበባ   👉ጦር ሀይሎች  👉ባህርዳር 👉 አዳማ 👉 ሐዋሳ 👉 በቅርብ ቀን ደግሞ ጎንደርና ደሴ ላይ የምንከፍት ይሆናል በ28/06/15 የደሴ ቅርንጫፍ በይፋ ይመረቃል #Etcare !  I care!  you care!  We care! ኑ አብረን የተሻለ ነገን እንገንባ። ወደ ቻናላችንን ይግቡ👇 @etcare_Ethiopian_Company @etcare_Ethiopian_Company @etcare_Ethiopian_Company #share To register መልክት መቀበያችን 👇👇👇 @message_bots @message_bots @message_bots

ህይወት ቀያሪ የቢዝነስ ዕድል ይዘንላችው ቀርበናል። ቢሮያችን ተገኝተው ወይም በስልክ በመደወል ወይም በውስጥ መስመር ስለ ቢዝነሱ ጠቅለል ያለ መረጃ ማግኘት እና መጀመር ይችላሉ። @message_bot
ህይወት ቀያሪ የቢዝነስ ዕድል ይዘንላችው ቀርበናል። ቢሮያችን ተገኝተው ወይም በስልክ በመደወል ወይም በውስጥ መስመር ስለ ቢዝነሱ ጠቅለል ያለ መረጃ ማግኘት እና መጀመር ይችላሉ። @message_bots ወይም 0935785595 ላይ 1. ስምና አድራሻ ፣ 2. ስልክ ቁጥር ፣ 3. የሚመጡበትን ቀን እና ሰዓት ቀድመው ያሳውቁን። አድራሻዎቻችን:- 👉 አዲስ አበባ   👉ጦር ሀይሎች  👉ባህርዳር 👉 አዳማ 👉 ሐዋሳ 👉 በቅርብ ቀን ደግሞ ጎንደርና ደሴ ላይ የምንከፍት ይሆናል በ28/06/15 የደሴ ቅርንጫፍ በይፋ ይመረቃል #Etcare !  I care!  you care!  We care! ኑ አብረን የተሻለ ነገን እንገንባ። ወደ ቻናላችንን ይግቡ👇 @etcare_Ethiopian_Company @etcare_Ethiopian_Company @etcare_Ethiopian_Company #share To register መልክት መቀበያችን 👇👇👇 @message_bots @message_bots @message_bots

ህይወት ቀያሪ የቢዝነስ ዕድል ይዘንላችው ቀርበናል። ቢሮያችን ተገኝተው ወይም በስልክ በመደወል ወይም በውስጥ መስመር ስለ ቢዝነሱ ጠቅለል ያለ መረጃ ማግኘት እና መጀመር ይችላሉ። @message_bot
ህይወት ቀያሪ የቢዝነስ ዕድል ይዘንላችው ቀርበናል። ቢሮያችን ተገኝተው ወይም በስልክ በመደወል ወይም በውስጥ መስመር ስለ ቢዝነሱ ጠቅለል ያለ መረጃ ማግኘት እና መጀመር ይችላሉ። @message_bots ወይም 0935785595 ላይ 1. ስምና አድራሻ ፣ 2. ስልክ ቁጥር ፣ 3. የሚመጡበትን ቀን እና ሰዓት ቀድመው ያሳውቁን። አድራሻዎቻችን:- 👉 አዲስ አበባ   👉ጦር ሀይሎች  👉ባህርዳር 👉 አዳማ 👉 ሐዋሳ 👉 በቅርብ ቀን ደግሞ ጎንደርና ደሴ ላይ የምንከፍት ይሆናል በ28/06/15 የደሴ ቅርንጫፍ በይፋ ይመረቃል #Etcare !  I care!  you care!  We care! ኑ አብረን የተሻለ ነገን እንገንባ። ወደ ቻናላችንን ይግቡ👇 @etcare_Ethiopian_Company @etcare_Ethiopian_Company @etcare_Ethiopian_Company #share To register መልክት መቀበያችን 👇👇👇 @message_bots @message_bots @message_bots

ህይወት ቀያሪ የቢዝነስ ዕድል ይዘንላችው ቀርበናል። ቢሮያችን ተገኝተው ወይም በስልክ በመደወል ወይም በውስጥ መስመር ስለ ቢዝነሱ ጠቅለል ያለ መረጃ ማግኘት እና መጀመር ይችላሉ። @message_bot
ህይወት ቀያሪ የቢዝነስ ዕድል ይዘንላችው ቀርበናል። ቢሮያችን ተገኝተው ወይም በስልክ በመደወል ወይም በውስጥ መስመር ስለ ቢዝነሱ ጠቅለል ያለ መረጃ ማግኘት እና መጀመር ይችላሉ። @message_bots ወይም 0935785595 ላይ 1. ስምና አድራሻ ፣ 2. ስልክ ቁጥር ፣ 3. የሚመጡበትን ቀን እና ሰዓት ቀድመው ያሳውቁን። አድራሻዎቻችን:- 👉 አዲስ አበባ   👉ጦር ሀይሎች  👉ባህርዳር 👉 አዳማ 👉 ሐዋሳ 👉 በቅርብ ቀን ደግሞ ጎንደርና ደሴ ላይ የምንከፍት ይሆናል በ28/06/15 የደሴ ቅርንጫፍ በይፋ ይመረቃል #Etcare !  I care!  you care!  We care! ኑ አብረን የተሻለ ነገን እንገንባ። ወደ ቻናላችንን ይግቡ👇 @etcare_Ethiopian_Company @etcare_Ethiopian_Company @etcare_Ethiopian_Company #share To register መልክት መቀበያችን 👇👇👇 @message_bots @message_bots @message_bots

ህይወት ቀያሪ የቢዝነስ ዕድል ይዘንላችው ቀርበናል። ቢሮያችን ተገኝተው ወይም በስልክ በመደወል ወይም በውስጥ መስመር ስለ ቢዝነሱ ጠቅለል ያለ መረጃ ማግኘት እና መጀመር ይችላሉ። @message_bot
ህይወት ቀያሪ የቢዝነስ ዕድል ይዘንላችው ቀርበናል። ቢሮያችን ተገኝተው ወይም በስልክ በመደወል ወይም በውስጥ መስመር ስለ ቢዝነሱ ጠቅለል ያለ መረጃ ማግኘት እና መጀመር ይችላሉ። @message_bots ወይም 0935785595 ላይ 1. ስምና አድራሻ ፣ 2. ስልክ ቁጥር ፣ 3. የሚመጡበትን ቀን እና ሰዓት ቀድመው ያሳውቁን። አድራሻዎቻችን:- 👉 አዲስ አበባ   👉ጦር ሀይሎች  👉ባህርዳር 👉 አዳማ 👉 ሐዋሳ 👉 በቅርብ ቀን ደግሞ ጎንደርና ደሴ ላይ የምንከፍት ይሆናል በ28/06/15 የደሴ ቅርንጫፍ በይፋ ይመረቃል #Etcare !  I care!  you care!  We care! ኑ አብረን የተሻለ ነገን እንገንባ። ወደ ቻናላችንን ይግቡ👇 @etcare_Ethiopian_Company @etcare_Ethiopian_Company @etcare_Ethiopian_Company #share To register መልክት መቀበያችን 👇👇👇 @message_bots @message_bots @message_bots

ህይወት ቀያሪ የቢዝነስ ዕድል ይዘንላችው ቀርበናል። ቢሮያችን ተገኝተው ስለ ቢዝነሱ ጠቅለል ያለ መረጃ ማግኘት እና መጀመር ይችላሉ። @message_bots ወይም 0935785595 ላይ 1. ስምና አድ
ህይወት ቀያሪ የቢዝነስ ዕድል ይዘንላችው ቀርበናል። ቢሮያችን ተገኝተው ስለ ቢዝነሱ ጠቅለል ያለ መረጃ ማግኘት እና መጀመር ይችላሉ። @message_bots ወይም 0935785595 ላይ 1. ስምና አድራሻ ፣ 2. ስልክ ቁጥር ፣ 3. የሚመጡበትን ቀን እና ሰዓት ቀድመው ያሳውቁን። አድራሻዎቻችን:- 👉 አዲስ አበባ - 22 አዲስ ህይወት ሆስፒታል ፊት ለፊት   👉ጦር ሀይሎች  ዘመን ባንክ  ሚገኝበት ህንፃ 👉ባህርዳር - ፓፒረስ ሲግናል ሞል ፊት ለፊት 👉 አዳማ - 04 ኃይለማርያም ሆስፒታል ከፍ ብሎ #Etcare !  I care!  you care!  We care! ኑ አብረን የተሻለ ነገን እንገንባ። ወደ ቻናላችንን ይግቡ👇 @etcare_Ethiopian_Company @etcare_Ethiopian_Company @etcare_Ethiopian_Company #share To register መልክት መቀበያችን 👇👇👇 @message_bots @message_bots @message_bots

photo content
+2

እውነት ትቅደም_ በውኑ ኢትዮጵያ በሕገ ወጥነት በራሷ ፈቃድ ጳጳስ ሾማለችን???? በፍጹም አልሾመችም። ሰይጣንን ለምን ካድክ ቢሉት በውሸት ለአዳም አልሰግድም ብየ ነው አለ እንደሚባለው (ገድለ ጊዮርጊስ)። የግሉ ትእቢትና ከንቱ ውዳሴ ከልዕልናው ጥሎት ሳለ መውደቁን በአዳም ለማላከክ መሮጡ የሰይጣንን ቀላልነት ያሳውቃል። በፍትሐ ነገሥቱ የኢትዮጵያ ሰዎች ከራሳቸው ጳጳስ አይሹሙ የሚል ሥርዋጽ ተቀምጦ ለብዙ ዘመናት ጳጳስ ከግብጽ እየመጣ ኖረናል። ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ ፬፣ ቁጥር ፶-፶፩። በዚህም ምክንያት ቋንቋውን የማያውቅ የማያስተምር ሰው እየመጣ ኖሯል። ኢትዮጵያም በሊቃውንቶቿ ትጋት ወንጌልን ለሕዝቡ እያስተማረች ክርስትናን ጠብቃ ቆየች።  የጵጵስና ዋና ሥራው ሕዝቡን ማስተማር፣ ከሃድያንን ወደ አሚነ ሥላሴ ማምጣት፣ ሕዝቡን ከገቢረ ኃጢአት ወደ ገቢረ ጽድቅ መመለስ፣ ደጋጉን በመልካም ሥራ ማጽናት ነው። በቋንቋ ምክንያት ግን ከግብጽ ተሹሞልን የሚመጣው ጳጳስ ይህንን ሊያደርግልን አልቻለም ነበር። በኋላ ሊቃውንት ተሰብስበው ይህ ለምን ይሆናል ኢትዮጵያ የራሷ ጳጳስ ይኑራት ብለው መከሩ። ነገር ግን ምንም እነርሱ ቢመክሩ የግብጽ ፓትርያርክ ካልፈቀደ ጉዳዩ እንደማይሆን ስላወቁ ሊቃውንት ተመርጠው ለግብጽ ፓትርያርክ አስረዱ። የግብጽ መንበረ ማርቆስም በጉዳዩ ተስማምቶ ብፁዕ አቡነ ባስልዮስን ሹመልንና ወደ ኢትዮጵያ ላከልን። የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ የኢትዮጵያ ፓትርያርክ አቡነ ባስልዮስ ናቸው። ስለዚህ ኢትዮጵያ በራሷ እምቢተኝነት ጳጳስ አልሾመችም። ከመንበረ ማርቆስ አስፈቅዳ አደረገችው እንጂ። ክህነት ፲ መዓርግ አላት። እኒህም:-      ፩) ሊቀ ጳጳሳት (ፓትርያርክ) [ፍት. ነገ. ፬]      ፪) ጳጳስ (መጥሮጶሊስ)      ፫) ኤጲስ ቆጶስ [ፍት. ነገ. ፬]      ፬) ቆሞስ (አብሮጥሮስ) [ፍት. ነገ. ፬፣፷፪-፷፫]      ፭) ቄስ (ቀስ) [ፍት. ነገ. ፮]      ፮) ዲያቆን [ፍት. ነገ. ፯]      ፯) ንፍቀ ዲያቆን [ፍት. ነገ. ፰]      ፰) አናጉንስጢስ [ፍት. ነገ. ፰]      ፱) መዘምራን [ፍት. ነገ. ፰]      ፲) አጻዌ ኆኅት [ፍት. ነገ. ፰]                             ። የእነዚህም የየራሳቸው የሥራ ድርሻ አላቸው። ዐጻዌ ኆኅት ዘበኞች ናቸው። በወንዶች መግቢያ ሆነው ወደ ቤተክርስቲያን የሚገባውን ይቆጣጠራሉ። በስሕተትም በድፍረትም የተወገዙ ሰዎች እንዳይገቡ ይጠብቃል። መዘምራን ዳዊት ደጋሚዎች ናቸው። ይጸልያሉ ይዘምራሉ። አናጕንስጢስ አንባቢዎች ናቸው። ቅዱሳት መጻሕፍትን በቤተክርስቲያን የሚያነብ ነው። ንፍቅ ዲያቆንም ከሦስቱ በመዓርግ ከፍ ያለ ነው። ይሁንና እኒህ ሁሉ በአንብሮተ እድ አይሾሙም። እንዲሁ በኤጲስ ቆጶሱ ቃል ይሾማሉ። ንዋየ ቅድሳትን ልብሰ ተክህኖን መንካት መልበስ አይፈቀድላቸውም። ዲያቆናት በአንብሮተ እድ የሚሾሙ ናቸው። ተንሥኡ ለጸሎት እያሉ ምእመናንን የሚያተጉ ናቸው። ቀሳውስት ማቁረብ ማስተማር ይችላሉ። ቄስንም ዲያቄንንም የሚሾማቸው ኤጲስ ቆጶሱ ነው። ቆሞስ መነኵሴ ሆኖ ከቄስ በመዓርግ ከፍ ያለ የኤጲስ ቆጶሱ አማካሪ ነው። ኤጲስ ቆጶስን በፓትርያርኩ ፈቃድ በሲኖዶስ ፈቃድ ሦስት ወይም ከዚያ በላይ ኤጲስ ቆጶሳት አንብሮተ እድ አድርገው ይሾሙታል። ዘመኑ ከፍቶ ሦስት ኤጲስ ቆጶሳት ካልተገኙ ግን በሁለት ኤጲስ ቆጶሳትም ተፈቅዷል። ይህ ሁሉ ሲሆን ግን ጳጳሱና ሊቀ ጳጳሳቱ ፈቅደው እንጂ ሳይፈቅዱ መሆን አይችልም።                              ። ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ ፬ ስለ ሊቃነ ጳጳሳት ይናገራል። ፓትርያርክ (ሊቀ ጳጳሳት) ርእሰ ኤጲስ ቆጶሳት ነው። ሊቃነ ጳጳሳትሰ ውእቶሙ ተላውያነ ክርስቶስ። ሊቃነ ጳጳሳትስ እንደምናቸው ብትል ክርስቶስን የመሰሉ የክርስቶስ ተከታዮች ናቸው። የሊቀ ጳጳሳት ሊቅነቱ በምእመናንና በኤጲስ ቆጶሳት ላይ ነው። የኒቅያ ሊቃውንት ሊቃነ ጳጳሳት በዓለም ላይ አራት ብቻ እንዲሆኑ አዝዘዋል። ፍት. ነገ. ፬፣ ቁጥር ፵። አራቱ የተባሉትም መንበረ ማርቆስ (እስክንድርያ)፣ መንበረ ዮሐንስ ቴዎጎሎስ (ኤፌሶን)፣ መንበረ ጴጥሮስ (ሮምያ)፣ መንበረ ጴጥሮስ ካልእ (አንጾኪያ) ናቸው። በየዘመናቱ የተነሡ አባቶቻችን ደግሞ እንደየዘመኑ ሥርዐትን ማሻሻል ስለሚችሉ አሁን የአኃት አብያተ ክርስቲያናት ሊቃነ ጳጳሳት ፮ ደርሰዋል። ይህ ሁሉ ሲሆን ግን በሲኖዶስ ፈቃድ እንጂ በጉልበትና በማን አለብኝነት አልሆነም። አንቀጽ ፭ ስለ ኤጲስ ቆጶሳት ይናገራል። ኤጲስ ቆጶሳትን እንድናከብር እንድንወድ ታዘናል። ፍት ነገ. ፭፣ ፻፵፬ ኤጲስ ቆጶስ ውእቱ አቡክሙ እምታሕተ እግዚአብሔር ዘወለደክሙ ዳግመ እማይ ወእመንፈስቅዱስ። ኤጲስ ቆጶስ ከውሃ ከመንፈስቅዱስ የወለዳችሁ ከእግዚአብሔር በታች ያለ አባታችሁ ነው። ተብሏል። በዚሁ ምዕራፍ ቁጥር ፻፵፮ ወበእንተ ዝንቱ ይደልወክሙ ከመ ታፍቅርዎ ለኤጲስ ቆጶስ በፍቅረ አብ። ስለዚህ ኤጲስ ቆጶስን በአባት ፍቅር ልትወዱት ይገባል ተብሏል። በመሆኑም ያልተረጋገጠ ወሬ ይዞ እንኳንስ ጳጳስን ማንኛውንም ሰው ማማት ትልቅ ነውር ነው። ጳጳስን የምንወደው ግን ከእግዚአብሔር በታች ነው። ምን ማለት ነው?የምንወደው የእግዚአብሔርን ሕግና ሥርዐት ጠብቆ ሲገኝ ብቻ ነው። ካልጠበቀ ግን አናከብረውም አንወደውም። ረስጣ ፶፪ "እመቦ ኤጲስ ቆጶስ ዘፈቀደ በሕጸተ አእምሮቱ በቀለ ኢኮነ ውእቱ ኤጲስ ቆጶስ። ዳእሙ ስም ሕስው ሀሎ ላዕሌሁ። አኮ ውእቱ እምኀበ እግዚአብሔር ዳእሙ እምኀበ ሰብእ" እንዲል በቀለኛ የሆነ ነውር ያለበት ከሆነ ቆብ ብቻ አደረገ እንጂ ኤጲስ ቆጶስ ሊባል አይገባውም አይደለም ተብሏል። የተሾመውም ከእግዚአብሔር ሳይሆን ከሰው ነው ተብሏል። በቤተክርስቲያን አስተዳደራዊ ጉዳይ ችግር አለ ብሎ ያሰበ ሰውም በሕገ ወጥነት ጳጳስ መሾም ሳይሆን በሲኖዶስ ስብሰባ ጉዳዩን ማቅረብ ነው። ፍት. ነገ. ፭፣ቁጥር ፻፷፭  "ኤጲስ ቆጳሳት ከጳጳሳቸው ወይም ከሊቀ ጳጳሳታቸው በዓመት ሁለት ጊዜ ይሰብሰቡ። በዘ ያሰስሉ እከየ ወቍጥዐ። ቂም በቀልን ያርቁ ዘንድ" ተብሎ እንደተጻፈው።በዚህ ጉባኤ አጀንዳ አስይዞ ተነጋግሮ ችግርን መፍታት ነው።                                ። መውጫ ፍት. ነገ. ፭፣፻፸ "ኢይሠየሙ ክልዔቱ ኤጲስ ቆጶሳት ላዕለ አሐቲ ሀገር" ይላል። የሎዶቅያ ሊቃውንትም በ፶፯ኛው አንቀጽ ይህንኑ ብለዋል። ስለዚህ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ከተመደቡት ጳጳሳት ውጭ ሌላ በእነ አባ ሳዊሮስ በወሊሶ ያለ ሥርዐት የተሾመ ኤጲስ ቆጶስን ምእመናን ሊቀበሉት አይገባም። እንዲያውም በዚሁ አንቀጽ ይህን ያደረገ ቢኖር ይወገዝ ተብሏል። ስለዚህ ከሥርዐተ ቤተክርስቲያን ወጥታችሁ በሕገ ወጥነት የተሾሙትን ግለሰቦች እንዳትቀበሉ። ብትቀበሉ ግን ጠባችሁ ከሥርዐተ ቤተክርስቲያን ባለቤት ከእግዚአብሔር ጋር መሆኑን ከወዲሁ እወቁት። ጵጵስና በጉቦ፣ በጉልበት፣ በተንኮል ኤጲስ ቆጶስነትን የተቀበለ ይሻር። የሾመው ጳጳስም ይሻር። ተብሎ ፍት. ነገ. ፭፣ ቁጥር ፻፸፫-፻፸፬። ተገልጿል። ቤተክርስቲያን ባለቤቷ ክርስቶስ ነው። ስለዚህ ባለቤት ያላትን ቤተክርስቲያንን ባለቤት እንደሌላት በጉልበት የሚሿሿሙባት አይደለችም።                                ። ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን።

በሙስሊም ወንድማችን በብአል ዋዜማ በመስሪያ ቤቱ ዝግጅት ላይ ያቀረበው ልዪ ዝግጅት!! ታህሳስ 28 ቀን 2015 ዓ.ም የቀረበ መነባንብ!!! #ከአዲስ አበባ

ቤዛ ኩሉ የሊቃውንቱ ምስጋና ልዩ ነው። ቅዱሳት በዓላት መንፈሳዊ በቁዔት የምናገኝባቸው ከመሆናቸው በተጨማሪ አንድነታችንን የምናጠነክርባቸው ልዩ ስጦታዎቻችን ናቸው። በዓለ ልደተ ክርስቶስን ደብረ ሮሃ
ቤዛ ኩሉ የሊቃውንቱ ምስጋና ልዩ ነው። ቅዱሳት በዓላት መንፈሳዊ በቁዔት የምናገኝባቸው ከመሆናቸው በተጨማሪ አንድነታችንን የምናጠነክርባቸው ልዩ ስጦታዎቻችን ናቸው። በዓለ ልደተ ክርስቶስን ደብረ ሮሃ ላስታ ላሊበላ መጥተው ያክብሩ።

ጥዑም የሆነው የአጫብር ወረብ። ። መዓርዒር

#በነገረ #ሃይማኖት #ዙሪያ #ኦርቶዶክሳዊው #አረዳድ ለሃይማኖት መኖር መሠረቱ የፈጣሪ መኖር ነው።መቼም እኛ ራሳችንን እስካልፈጠርን ድረስ ፈጣሪ ነን ማለት አንችልም።አዳም እንደኛ ተፈጥሮ የተገኘ ነው።ፈጣሪው እግዚአብሔር መሆኑን ያወቀው ራሱ እግዚአብሔር ተገልጦለት ነው። ቃየልና አቤል እኛ አሁን ከእናት እና አባቶቻችን እንደምንወለደው ተወልደው የተገኙ ናቸው። ለሃይማኖታችን መነሻው በመጀመሪያ የእግዚአብሔር መገለጥ ሲሆን በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ ለአባቶቻችን የተገለጠውን እኛ አምነን በመቀበል (በትውፊት) ነው።ስለዚህ ለሃይማኖታችን መነሻው የራሱ የእግዚአብሔር መገለጥ ነው። ይችን ትክክለኛ ሃይማኖት ለማጥፋት ሰይጣን ያላደረገው ነገር የለም። መጀመሪያ እርሱ ራሱ ፍጡር ሆኖ ሳለ መመለክ ፈልጎ አምላክ ነኝ ያለበት ጊዜ አለ።ነገር ግን ፈጣሪ በፍጥረቱ ስለሚታወቅ ፍጠር ሲሉት እፈጥራለሁ ብሎ እጁን ወደ እሳት ሲከት አቃጠለው።ውሸታምነቱ ታወቀ። ይህ ራሱን አምላክ የማድረግ እሳቤው አልሳካለት ሲል ሌላውን ከትክክለኛው አምላክ እያወጣ ፈጣሪህ ይህ ነው እያለ ፍጡር ፍጡርን እንዲያመልክ ይሰብክ ጀመር። አዳምን እጸ በለስን ብትበላ አምላክ ትሆናለህ ብሎ የውሸት ስብከት ነገረው። አዳምም በሰይጣን ውሸት ተታሎ እጸ በለስን በላ ነገር ግን እንኳን አምላክ ሊሆን የፈጣሪን ትእዛዝ በማፍረሱ ጸጋው ተገፈፈ።ልጅነትን አጣ።አዳም ሰይጣን የነገረው ነገር ውሸት መሆኑን አውቆ ከፈጠረው ፈጣሪ ይቅርታን ለመነ። ፈጣሪም ይቅርታውን ተቀብሎ ከልጅ ልጁ ተወልዶ እንደሚያድነው ተስፋ ሰጥቶታል።ከዚህ በኋላ አዳም ትክክለኛውን አምላክ ለልጆቹ እያስተማረ ልጆቹ ደግሞ ለልጆቻቸው እያስተማሩ እስካሁን ድረስ ደርሷል።ይህ ነገር እስከ ምጽአትም ይቆያል። በየዘመናቱ ሰይጣን አዳም ለልጆቹ ከነገራቸው ትምህርት ያፈነገጠ ውሸት እያመጣ ከእግዚአብሔር አምልኮ ለማውጣት ጥሯል።በዚህ የሰይጣን ተንኮል ደግሞ በየዘመናቱ የተታለሉ ብዙ ሰዎች ተነስተዋል።እግዚአብሔር ለአዳም አዳም ለልጆቹ እያለ የነገራቸውን ትተው በሰይጣን የማስመሰል ጥበብ እየተሸወዱ ብዙዎች ከትክክለኛዋ ሃይማኖት ወጥተዋል። ። ከአዳም ጀምሮ ያለው መነሻዋ የእግዚአብሔር መገለጥ የሆነችው ሃይማኖት እና እስከዛሬ የቀጠለችው ይህች ዓለም እስክታልፍም የምትቆየው ሃይማኖት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ናት።እግዚአብሔር ለአዳም የገባውን ቃልኪዳን ለመፈጸም አዳምን ወደቀደመ ክብሩ ለመመለስ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ።ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ በሃይማኖተ አበው እንደተናገረው ድንግል ፈጣሪዋን ወለደችው።ይሁንና ሰይጣን በየዘመኑ በተንኮሉ ያሳመናቸው ሰዎች በክርስቶስ ላይ የክህደት ሀሳብን አስቡ። እምነታቸውን ከአዳም ጀምሮ በእግዚአብሔር መገለጥ ላይ ያደረጉ ሰዎች ግን "ጊዜው በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን ላከ ከሴትም ተወለደ" ብለው እነ ቅዱስ ጳውሎስ መሰከሩ። የምን ጊዜ ነው የደረሰ ብለህ አንዳንድ ጥራዝ ነጠቆችን ብትጠይቃቸው አያውቁትም። ምክንያቱም ከአዳም ጀምሮ የመጣ ትውፊታዊ ማስረጃ የላቸውም። መካከል ላይ ሰይጣን አጥፍቷቸው ስለነበር አያውቁትም።የእኛ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች አረዳዳችንም ትውፊታዊ ነው። እንጂ ቋንቋ፣ ባህል፣ እና አጠቃላይ የሕዝቡ አኗኗር ዘይቤ በተለወጠ ቁጥር የሚለዋወጥ ሃይማኖት የለንም።ምክንያቱም ሃይማኖት የሚሰጥ እንጂ በሰው አእምሮ ተመቻችቶ የሚሰራ አይደለም። ይሁዳ.3 ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ስለተሰጠች ሃይማኖት ትጋደሉ ዘንድ ብሎ ነግሮናል።ሃይማኖት አንድ ጊዜ ለአዳም ተሰጥታለች።ከዚያ በኋላ የእኛ ድርሻ እርሷን ተቀብሎ ለሌላው ትውልድ አስተምህሮዋ ሳይባረዝ ማስተላለፍ ነው። ። በእርሱ የስሜት ሕዋሳት ስላልተረዳው እግዚአብሔር የሚባል የለም ያለ ማኒ የሚባል ሰው ነበር። እርሱን የመሰሉ ከሃድያን መነናውያን ይባላሉ።አንድን ነገር አንተ ስለማታውቀው የለም ማለት የእውቀት መጨረሻ እኔ ነኝ ከሚል ግብዝነት የመነጨ የትንንሽ ሰዎች እሳቤ ነው።እግዚአብሔርን ያየው አንድስ እንኳ የለም።በባህርይው የማይታይ አምላክ ስለሆነ ማለት ነው።ነገር ግን ደግሞ እኛ የማናውቀውን አናመልክም። እኛ ማየት ባንችልም።እኛ ማየት በምንችለው መጠን በተለያየ ዘመን እግዚአብሔር ተገልጧል።ለአብርሃም በሦስት ሰዎች አምሳል ለሌሎች ነቢያትም በተለያየ አምሳል ተገልጧል።የፈጣሪነት ሥራን ሰርቶም አረጋግጦልናል።አምላክ ሰው ሲሆን ወደ ሰውነት ተለወጠ ያሉ እነ ሐራጥቃ አሉ። ነገር ግን አምላክ የማይለወጥ በመሆኑ መዝ.101፣27 ሰማያት የእጅህ ስራዎች ናቸው እነርሱ ያረጃሉ ይለወጡማል አንተ ግን ያው አንተ ነህ በሚለው የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል ይረታሉ።ሌሎች ደግሞ ፎጢኖስን ተከትለው የሚናገሩ ናቸው።ፎጢኖስ የቃል ህልውና ከማርያም ወዲህ ነው።ማርያም ሳትወልደው አልነበረም ብሏል።ነገር ግን ዮሐ.1፣1 በመጀመሪያ ቃል ነበር ሁሉ በእርሱ ሆነ ብሎ ስለሚያመጣው በሌላም ገጸ ንባብ አብርሃም ሳይወለድ በፊት እኔ ነበርኩ ብሎ ጌታችን ስለተናገረ በዚህ ይረታሉ።ድርሳነ ቄርሎስ 11፣ 12፥ 13 በሰፊው የሚናገረው ይህንን ነው።ቀሪውንና የመጨረሻውን ክፍል ነገ አቀርባለሁ። ። ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን።

#ድርሳነ #ቄርሎስ #ወጰላድዮስ #ክፍል 3 በተለያየ ዘመናት በልብ ወለድ እና በመሰለኝ እየተመረኮዙ ከእውነተኛዋ ሃይማኖት ያፈነገጡ ብዙ ናቸው።የሰው መጀመሪያ አዳም ነው።አዳም ደግሞ የሚያመልከው እግዚአብሔርን ነው።አዳም ሃይማኖትን ለልጆቹ እያስተማረ ልጆቹም በቅብብሎሽ (በትውፊት እየተቀበሉ ) ሳይቋረጥ ከአሁኑ ዘመናችን ደርሷል።ይሁንና ከእግዚአብሔር አፈንግጠው በራሳቸው ልቦለዳዊ ሕግ ሠርተው የተገኙ ሰዎች አሉ።እኒህ ሰዎችም ክፉ አመላቸውን ለትውልድ እያስተላለፉ ኖረዋል። ይሁን እንጂ የአዳም እምነት መነሻው የእግዚአብሔር መገለጥ ሲሆን፤የአዳምን ሃይማኖት የያዝን እኛም ከአዳም በቀጥታ የተቀበልነውን እናምናለን ።የመ*na*ፍ-ቃን ፣የአህዛብ ፣የአረማውያን እና የሌሎች እምነት ተከታዮች ግን መነሻቸው ሲመረመር ከአዳም የጀመረ ትውፊታዊ ቅብብሎሽ የላቸውም ።ወይም በራሳቸው ሰዋዊ (ሰብአዊ )አስተሳሰብ እምነታቸውን የመሠረቱ ወይም ደግሞ በሰይጣን ሽንገላ የተታለሉ ሆነው እናገኛቸዋለን ።የእኛ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት የአረዳዷ መሠረት ከአዳም ሲወርድ ሲዋረድ የመጣው ትውፊት ስለሆነ በየዘመናቱ ዶግማዋ (መሠረተ እምነቷ ) አይለወጥም አይሻሻልም ።የአንዳንዶች ግን መነሻ ስለሌላቸው ትውፊታዊ አረዳድ ስለሌላቸው በየዘመናቱ ቋንቋ ፣ባህል፣እና አጠቃላይ የሕዝብ አኗኗር ሂደት በተለወጠ ቁጥር አረዳዳቸውን እየቀየሩ ይኖራሉ ።ይህ ልቦለዳዊ አሠራር ስለሆነ ተቀባይነት የለውም ።እርሱ በስሜት ህዋሳቱ ስላልተረዳው ፈጣሪ የሚባል የለም ያለ ማኒ የሚባል ሰው ነበረ ፤እርሱን የመሠሉ መ*na*ፍ-ቃን መነናውያን ይባላሉ ።እኛ የማናውቀውን ነገርን ሁሉ የለም ብሎ ማሠብ ሁሉን አውቃለሁ ከሚል ግብዝ አስተሳሰብ የመነጨ ነው። እግዚአብሔርን በባሕርይው ያየው አንድስ እንኳ ባይኖርም ነገር ግን ደግሞ የማናውቀውን ማምለክ ስለማይገባ ለፍጡራኑ እይታ በሚያመች መልኩ በዘፈቀደ (እርሱ በወደደ) ለአብርሃም በሰው አምሳል ለሌሎች ቅዱሳንም በተለያዬ አምሳል ተገልጿል ።አምላክነቱን በተለያዩ ተአምራቶች አሳይቷል እነርሱም አምነው ለኛ ደግሞ በትውፊት አቀብለውናል ማለት ነው። ሐራ ጥቃ ቃል ከአምላክነት ወደ ሰውነት ተለወጠ ይላሉ።ይኸውም አምላክ ሰው ሆነ ሲል ወደ ሰውነት ተለወጠ ብለው ልክ የሎጥ ሚስት የጨው ሐውልት ሆነች እንደሚለው አድርገው ይተረጉሙታል ።ቄርሎስ 12 ካለመኖር ወደመኖር የተፈጠረ ፍጥረት በእውነት መለወጥ ይስማማዋል ።ለፈጣሪ ግን መለወጥ አይስማማውም መዝ.101፣27 ሰማያት የእጅህ ስራዎች ናቸው።እነርሱ ይለወጣሉ አንተ ግን ያው አንተ ነህ ብሎ እንደተናገረው ። ሐራ ጥቃ ተለወጠ ያሉ ምን የሚለውን ኃይለ ቃል ይዘው ነው ቢሉ ፤ ቃል ሥጋ ኮነ ያለውን ይዘው ነው።ለመ*na*ፍ-ቃን አንድን ቃል ይዘው መነሳት ልማዳቸው ነው።ጌታችን አብርሃም ሳይወለድ እኔ ነበርኩ ባለው ቃል ይረታሉ። እኛ ግን ኮነን፣ኀደረን፣መጽአን የመሠለ ግሥ ስናገኝ በምሥጢረ ሥጋዌ ተዋሐደ ብለን እንተረጉማለን። ቅዱሳት መጻህፍትን ሁለንተናቸውን እንቀበላለን እንጅ ግማሹን ተቀብሎ ግማሹን መካድ የመ*na*ፍ-ቃን ጸባይ ነው።ቄርሎስ 13 ውጹእ ውእቱ መለኮት እሚጠት ወእምውላጤ ወፍጥረትሰ ሀሎ ውስተ ሚጠት ወውስተ ውላጤ ። መለኮት ከመመለስ ከመለወጥ የራቀነው።ፍጥረታት ግን ውላጤና ሚጠት ይስማማቸዋል። ሐራ ጥቃ ቃል እግዚአብሔር ተለውጦ ሰው ሆነ ካሉ አንተ ግን ያው አንተ ነህ ያለው የዳዊት ቃል ያሳፍራቸዋል። እና ነገራቸው ፈራሽ በስባሽ ልቦለዳዊ መሆኑን ያሳውቀናል። ፎጢኖስ የተባለ መ*na*ፍ-ቅ ደግሞ የቃል ህልውና ከማርያም ከተወለደ በኋላ ነው።ከማርያም ከመወለዱ በፊት አልነበረም ይላል። ነገር ግን እራሱ ጌታችን አብርሃም ሳይወለድ እኔ ነበርኩ ብሎ በግልጥ ስላስቀመጠልን ነገሩ ውሸት መሆኑን ይነግረናል።ወንጌላዊው ዮሐንስ ዮሐ. 1፣1 ላይ ቀዳሚሁ ቃል ውእቱ በመጀመሪያ ቃል ነበር። ብሎ ሁሉ በእርሱ ሆነ ብሎ ሲናገርባቸው ፎጢኖሳውያን ያፍራሉ። ቅዱስ ኤፍሬምም በሃይማኖተ አበው ድንግል ፈጣሪዋን ወለደችው ብሎ ነግሮናል ።ድንግል ማርያም በሥጋ የወለደችው እርሷን አስቀድሞ የፈጠራትን ጌታ ነው። የመ*na*ፍ-ቃን ነገራቸው አንዱን የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል ይዘው ሌላውን በመጣል የተመሠረተ ልቦለዳዊ መሆኑን በዚህ ማወቅ እንችላለን ። ። ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን።

2.13 MB

3.92 MB

3.54 MB