Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)
Kanalga Telegram’da o‘tish
* Professional Tutorial service * Book online or via phone * Kg to university * Flashcards * online Tutorials Contact +251979795154 +251979795468 Youtube: https://www.youtube.com/@FidelTutorial To become a tutor join https://t.me/fideltutores
Ko'proq ko'rsatish2 922
Obunachilar
+124 soatlar
-87 kunlar
-4530 kunlar
Postlar arxiv
New curriculums Books from Ministry of Education for grade 9 to 12 including teachers guide.
New location Alert
We have moved to Mebrathail Gerji Opposit to tsega pharmacy.
Eskedar building 4th floor
Thanks to all of our amazing volunteers who have been supporting kids all over Addis Ababa with their language and academic education. We had the opportunity to impact 85 students through fidel volunteers this summer. 👏
#Education #volunteers #language #summerclass
ሀገራችን #ኢትዮጵያ በተጀመረው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ10 ሺህ ሜትር የሴቶች ፍፃሜ የወርቅ ፣ ብር ፣ ነሃስ ሜዳሊያዎችን አስመዝግባለች። 💪 ♥️
Questioning the Norms 🤔 Our education system needs a fresh perspective. 🚀 Join us as we advocate for a curriculum that sparks critical thinking and empowers educators!
Check out the full video at https://www.youtube.com/watch?v=LDqouKoVlqM
Repost from Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)
Word of the day
#fideltutorial
" ተማሪዎች ውጤታቸውን በ https://aa6.ministry.et/#/result ወይም በ @G6MinistryResultQMTBot " መመልከት ይችላሉ " - የአ/አ ትምህርት ቢሮ
በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ የተሰጠው የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል።
ከ28 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲሁም በሀገር አቀፍ ደረጃ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ብቻ የተሰጠው ከተማ አቀፉ የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በዛሬው እለት ይፋ ሆኗል።
ዘንድሮ ፈተናውን 73,667 ተማሪዎች የወሰዱ ሲሆን 50% እና ከዛ በላይ ያስመዘገቡ መደበኛ ተማሪዎች ወደ 7ኛ ክፍል እንዲዘዋወሩ ተወስኗል።
የተለያየ የአካል ጉዳት ላለባቸው ተማሪዎች የማለፊያ ነጥቡ 45% መሆኑ ተገልጿል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዘንድሮ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 80.2% ያህሉ 50 ፐርሰንት እና ከዛ በላይ በማምጣት ማለፋቸው ተነግሯል።
67,939 ከሚሆኑ የቀን ተማሪዎች መካከል 56,842 የሚሆኑት ማለትም 83.6 % ያህሉ የማለፊያ ውጤቱን በማስመዝገብ ወደቀጣዩ የትምህርት እርከን ተዘዋውረዋል።
ከ2016ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሀገሪቱን ስርአተ ትምህርት ተግባራዊ የማያደርጉ አለም አቀፍ ትምህርት ቤቶች(international school) የሚማሩ ተማሪዎች የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል መልቀቂያን ጨምሮ የ12ኛ ክፍል ፈተና መፈተን እንደማይችሉ ቢሮው አሳውቋል።
ወላጆች ከወዲሁ ይህንኑ ታሳቢ ያደረገ ውሳኔ በመወሰን ልጆቻቸውን ማስመዝገብ እንደሚጠበቅባቸው መልዕክት ተለልፏል።
ተማሪዎች ውጤታቸውን ተከታቹ ሊንኮቹን በመጫን መመልከት ይችላሉ።
https://aa6.ministry.et/#/result
Telegram bot: @G6MinistryResultQMTBot
@tikvahethiopia
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
