Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)
Kanalga Telegram’da o‘tish
* Professional Tutorial service * Book online or via phone * Kg to university * Flashcards * online Tutorials Contact +251979795154 +251979795468 Youtube: https://www.youtube.com/@FidelTutorial To become a tutor join https://t.me/fideltutores
Ko'proq ko'rsatish2 924
Obunachilar
+124 soatlar
-87 kunlar
-4530 kunlar
Postlar arxiv
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ምዝገባ ነገ ይጠናቀቃል!
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ምዝገባ ነገ ሚያዚያ. 20/2015 ዓም ከቀኑ 11:30 ላይ እንደሚጠናቀቅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታዉቋል።እስካሁን ያልተመዘገቡ ተፈታኝ ተማሪዎች እስከ ነገ እንዲመዘገቡ አገልግሎቱ ማሳሰቡ ተሰምቷል። በማንኛውም ምክኒያት ያልተመዘገቡ ተፈታኞችንም አገልግሎቱ ከነገ በኋላ የማያስተናግድ መሆኑን አሳስቧል።
@YeneTube
#ብሔራዊ_ፈተና
" እስካሁን የመፈተኛ ጊዜ አልተገለጸም " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የ2015 ት/ት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች የፈተና ምዝገባ እስከ ሚያዝያ 20/2015 ዓ/ም ድረስ ብቻ እንደሚካሄድ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
አገልግሎቱ ፥ ማንኛውም የስም፣ የፆታ፣ የተፈጥሮ/የማህበራዊ ዘርፍ እና የፎቶ ማስተካከያ ከፈተና በፊት ስለማይደረግ እያንዳንዱ ተፈታኝና እና መዝጋቢ ትክክለኛነቱን የማጣራትና የማረጋገጥ ኃላፊነት አለበት ብሏል።
ይህ መሆን ያለበትም ምዝገባው በበየነ መረብ በመሆኑ በትምህርት ቤት ደረጃ የተካሄደው የምዝገባ መረጃ በቀጥታ በማንም ሳይነካ ወደ ተቋሙ የመረጃ ቋት የሚገባ በመሆኑ ነው ሲል አስረድቷል።
ከሚያዚያ 20/2015 ዓ/ም በኋላ በግለሰብ ወይም በተቋም በኩል የሚመጡ ተመዝጋቢዎችን #አላስተናግድም ሲል በጥብቅ ያሳሰበው አገልግሎቱ ፥ ፈተናው የሚሰጠው በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚሰጥና የመፈተኛ ጊዜን ምዝገባው ከተጠናቀቀ በኋላ እንደሚገለፅ አሳውቋል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፥ እስካሁን የመፈተኛ ጊዜ አልተገለጸም ያለ ሲሆን ተፈታኞች ተገቢውን ዝግጅት እንዲያደርጉ አሳስቧል።
@tikvahethiopia
#Ethiopis #Fidel #Fideltutorial ኑ አባከስን ከእኛ ጋር ይማሩ እና የሂሳብ ችሎታዎን ያሳድጉ።ኑ
ይመዝገባ።
አዲስ አበባ
በ ይደውሉልን
0979795154
0979795468 ይደውሉልን
ሰላም የፊደል ቤተሰቦች ቀንዋን ብታሳልፍም የምትጠብቁዋት ወርሃዊ የፊደል መፅሄት እነሆ ብለናል።
በውስጧ:
- ትምህርት እና ሳይንስ
- ቤተሰብ
- ልዩ ፍላጎት ላላቸው እና
በተጨማሪም የተለያዩ ሀሳቦችን ይዛ መታለች።
ስለመዘግየታችን ይቅርታ እየጠየቅን ስለጠበቃችሁን እያመሰገንን
ተጋበዙልን ብለናል !
ሰላም የፊደል ቤተሰቦች ቀንዋን ብታሳልፍም የምትጠብቁዋት ወርሃዊ የፊደል መፅሄት እነሆ ብለናል።
በውስጧ:
- ትምህርት እና ሳይንስ
- ቤተሰብ
- ልዩ ፍላጎት ላላቸው እና
በተጨማሪም የተለያዩ ሀሳቦችን ይዛ መታለች።
ስለመዘግየታችን ይቅርታ እየጠየቅን ስለጠበቃችሁን እያመሰገንን
ተጋበዙልን ብለናል !
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
