👑Ethio pic
የ ኢትዮ pic አባል በመሆን በፎቶ ውድድር ይሸለሙ ለማንኛውም አስተያየት @yowbizz or @tteda @naniboy1 ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር ታላቅ የ pic Competition Telegram ላይ ታዋቂ famous ለመሆን ከፈለጉ የእርስዎን አሪፍ pic ይላኩ👌 👇👇 Join us👇👇 https://t.me/joinchat/AAAAAESVJQasdYJg0blmXQ
Ko'proq ko'rsatishMamlakat belgilanmaganTil belgilanmaganToif belgilanmagan
289
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar
- Kanalning o'sishi
- Post qamrovi
- ER - jalb qilish nisbati
Ma'lumot yuklanmoqda...
Obunachilar o'sish tezligi
Ma'lumot yuklanmoqda...
ትምህርት ተከፍቶ የዜግነት ክብር ሲባል
═══••🇪🇹••═══
የኮሮና ፍርሃት በኢትዮጵያችን ፀንቶ
ታየ ቤት መቀመጥ ዳር እስከ ዳር ብርቶ
ለሰላም ለፍቅር ለህዝቦች ነፃነት
እጃችንን ታጥበን ቆመናል በርቀት
መሰረቱ ፅኑ በሽታ መጥቶብን
ህዝቦች ነን ከስራ ከስራ የራቅን
ድንቅ ገዳይ በሽታ የሞትም ባለቤት
የተፈጥሮ እርግማን የበሽታዎች ሁሉ እናት
እንርቅሃለን አለብን አደራ
ኮሮና ጥፋልን እኛም ስራ እንስራ
የምን አንብቦ ማለፍ ነው ገባ ገባ በሉ እንጂ @ethiopicc01
#ኮቪድ19 በዓለም አቀፍ ደረጃ በማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚ ዘርፎች የሚያስከትለውን የጫና ክብደት በመገንዘብ፣ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ባለፉት ሳምንታት ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት እንዲቻል ሲዘጋጅና ርምጃዎችን ሲተገብር ቆይቷል፡፡
እስካሁን ሊከሰቱ የሚችሉትን ፈታኝ ሁኔታዎች ያለማቋረጥ በመገምገም፣ ከሁኔታዎቹ ጋር ተመጣጣኝ የሆኑ ርምጃዎች ሲወሰዱ ቆይቷል፡፡ የኮቪድ19 ወረርሽኝ በዓለም አቀፍም ሆነ በሀገር ደረጃ መስፋፋቱን በቀጠለበት በዚህ ወቅት፣ የኢትዮጵያ መንግሥት የሚኒስቴሮች ምክር ቤት፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 93 በተደነገገው መሠረት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ደንግጓል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሁሉም ሰው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ድንጋጌዎች ተፈጻሚ እንዲያደርግ እና የጤና ሚኒስቴር ያወጣውን ቫይረሱን የመከላከል መመሪያ በጥብቅ እንዲተገብር ይጠይቃሉ፡፡
የኢትዮጵያ መንግሥት የኮሮና ወረርሽኝ እየተባባሰ በመምጣቱ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ ዐውጇል፡፡
#Ethiopia declares state of emergency to fight #COVID19
[Ministry of Health,Ethiopia]
እናሆ ምስጋና፤
ሰባራ ባቡር አካባቢ የሚገኘው ዕድገት በህብረት ህንጻ ባለቤቶች 150 ለሚሆኑ ተከራዪቻቸው ለሁለት ወር በነፃ እንዲገለገሉበት ፈቅደውላቸዋል።
ለአከራዮች ያቀረብነውን ጥሪ ተከትሎ ይሄንን ውሳኔ በመወሰናቸው አክብሮቴን መግለጽ እፈልጋለሁ።
ሌሎች አከራዮችም የእነሱን ፈለግ እንደሚከተሉ ባለሙሉ ተስፋ ነኝ።
[Takele Uma Banti]
የኢትዮጵያ መንግሥት የኮሮና ወረርሽኝ እየተባባሰ በመምጣቱ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ ዐውጇል፡፡
#Ethiopia declares state of emergency to fight #COVID19
Boshqa reja tanlang
Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.