cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

✝Barok

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሓዱ አምላክ አሜን ህዝቤ እውቀትን ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቶአል ሆሴዕ፬፥፮(4:6) በዚ ቻናል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ዶግማ ቀኖና ትውፊት እንዲሁም አስተምህሮን የጠበቁ ትምርቶችን ግጥምና የተለያዩ ስነ ጽሑፎችን እንዲውም ምክረ አበውን ያገኛሉ @Tewahidooooooo ሼር በማረግ ኦርቶዶክሳዊ ግዴታችንን እንወጣ🙏💒ሀሳብ አስተያየት ካለው @ansifan

Ko'proq ko'rsatish
Mamlakat belgilanmaganTil belgilanmaganToif belgilanmagan
Reklama postlari
197
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Selm lehulachu 🤗🤗🤗
Hammasini ko'rsatish...
2MB #እንኳን_ለጌታችንና_አምላካችን_መድኃ_ዓለም_ኢየሱስ_ክርስቶስ_ዓመታዊ_የስቅለት_በዓል_በሰላም_አደረሳችሁ_አደረሰን 😭ስቅለተ ክርስቶስ😭 #በእርሱም_ቍስል_እኛ_ተፈወስን።" (ኢሳ 53: 5) #በወንድማችን_ቶማስ @Ortodokstewahido @Ortodokstewahido @Ortodokstewahido
Hammasini ko'rsatish...
2.50 MB
#ዜና_ህመሙ_የመድኃኔ_አለም              #አይሁድ_አርብ_ሌሊት_ዘመድ_መሰሉና #ወደ_ጌታ_መጡ_እያበሩ_ፋና #አድምጡት_የጌታን_ህማም በወንድማችን ጉቴ(ቶሚ) @Ortodokstewahido @Ortodokstewahido @Ortodokstewahido #ሼር_ሼር_ሼር
Hammasini ko'rsatish...
7.03 KB
🕊 #በስመ_አብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱ_አሀዱ_አምላክ_አሜን -------------------------------------------------- 🕊 † #የሰሙነ ሕማማት ሦስተኛ ዕለት † 🕊 ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ #ረቡዕ ፦ ምክረ አይሁድ ይባላል @Ortodokstewahido @Ortodokstewahido
Hammasini ko'rsatish...
7.10 KB
#ገብርሄር_ #አንተ_በጎ_ታማኝም_ባሪያ_በጥቂቱ_ታምነሃል_በብዙ_እሾምሃለሁ_ወደ_ጌታ_ደስታ_ግባ_አለው #ማቴ_25_21 #በወንድማችን_በወልደሚካኤል_ጉቴ_ #ቶማስ @Ortodokstewahido @Ortodokstewahido @Ortodokstewahido
Hammasini ko'rsatish...
1.94 MB
✝✝✝ ✝✝✝ #ደብረ_ዘይት_የዐቢይ_ጾም_5ኛ_ሳምን_ከዳግም_ምጽአት_በፊት_የሚከሰተው_ድርጊቶች_ ✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝ #በወንድማችን_ወልደሚካኤል_ጉቴ_ኤልሻማ #ሼር 🙏 @Ortodokstewahido @Ortodokstewahido @Ortodokstewahido
Hammasini ko'rsatish...
1.36 MB
✝ ✝ #በመንገድህ_ሁሉ_ሰዎች_ሳይሆኑ_እግዚአብሔር_ካንተ_ጋር_መሆኑን_ጠንቅቀህ_መርምር ። ✝✝✝✝✝✝✝✝✝ #በወንድማችን_ወልደሚካኤል_ቶሚ #ሼር_🙏 @Ortodokstewahido @Ortodokstewahido @Ortodokstewahido
Hammasini ko'rsatish...
1.23 MB
#መፍትሔ_ሥራይ_ወዝክረ_ጥበብ #የመዝሙረ_ዳዊት_ገቢር 💚#በቅንነት_ሸር_ያርጉ💚 1. መዝሙር 2- #ለጠላት በብር ቀለበት 7ጊዜ ደግመህ ያዝ 2. መዝሙር 3- #የጸሎት- በጫት ልምጭ 7 ጊዜ ደግመህ ምታ እቃ ለመሸጥ 3. መዝሙር 5 - #ለአቤቱታ ስትሄድ ጧት 7 ጊዜ ድገም 4. መዝሙር 7- የጠላት መከላከያ የሚደገም 5. መዝሙር 18- #ጌታህ በተቆጣ ጊዜ 7 ጊዜ ድገምና ተቀባ 6. መዝሙር 19 - መዳመጫ ላይ ሆነህ 49 ጊዜ ድገም እግዚአብሔር ያሰብከውን ሁሉ ይፈጽምልሃል 7. መዝሙር 20 #ለበረከት በውሃ ድገምና ቤቱን እርጨው 49ጊዜ ነው የሚደገመው 8. መዝሙር 22 #በታሰርክ ጊዜ በዉሃ 7 ጊዜ ድገምና እግርና እጅህን ታጠበው 9. መዝሙር 29- #ህልም ለማየት 7 ጊዜ ደግመህ ተኛ 10. መዝሙር 31 -#ለምትሰራው ሁሉ በወይን 7 ጊዜ ደግመህ ጠጣ 11. መዝሙር 32 #መኪና ላይ በተቀመጥክ ጊዜ በከርቤ 7 ጊዜ ደግመህ ተቀመጥ 12. መዝሙር 33- #ሲሳይና_ረድኤት ስታጣ ፀሐይ ሳይወጣ 7 ጊዜ ድገም 13. መዝሙር 36- #በገንዘብህ በቀኑብህ ጊዜ ብቻህን ሆነህ በቀስታ 7 ጊዘዜ ድገም 14. መዝሙር 37- #በአደባባይ በቀስታ ድገም ንግግር ያቆማል በአደባባዩው 15. መዝሙር41- #ሴት_ስትጠላህ 7 ጊዜ ደግመህ ቀባት መመለሻው መዝሙር 42 ነው 16. መዝሙር 46 #ሰው አልታዘዝም ባለህ ጊዜ በሸክላ ላይ ቆመህ 7 ጊዜ ድገም 17. መዝሙር 49- #ሰው_በከንቱ በተነሳብህ ጊዜ 7 ጊዜ ጠዋ ቆመህ ድገም። 18. መዝሙር 51 - ሰው ከሳት (#ጠላት) ሲነሳብህ ከ 7 ቀለማት ፅፈህ ከደጅ ቅበር። 19. መዝሙር 61- #ጠላት በተነሳብህ ጊዜ የቀብር አፈር 16 ጊዜ ደግመህ ከባህር ጣል፡፡ 20. መዝሙር 69- #ሰው_እንዳይመታህ ጧት ጧት 7 ጊዜ ድገም 21. መዝሙር 72- #ለፍቅር በቅባ ቅዱስ 4/9 ጊዜ ደግመህ ገፅህን ተቀባ 22. መዝሙር 73- #ለብር በተነሳብህ በፍየለፈጅ ተቀጽላ ደግመህ በክንድህ ያዝ 23. መዝሙር 74 -#ጠላት ከተነሳብህ በሎሚ 7 ጊዜ ደግመህ ፊትህን ተባበስ (ተቀባ) 24. መዝሙር 75- #ሰው_በሐብት ነገር በተነሳብህ ጊዜ ከበቀል ድንጋይ ቆመህ 7ጊዜ ድገም 25. መዝሙር 79- #ገንዘብክን በወሰዱብክ ጊዜ ሲነጋ 14 ጊዜ ድገም ይመለስልሃል 26. መዝሙር 80 #ወደ_አረመኔ ሀገር ስትሄድ 7 ጊዜ ደግመህ ሂድ 27. መዝሙር 81- #ጋኔን የያዘው ሰው በውሃ 7 ጊዜ ደግመህ አጥምቅ 28. መዝሙር 82 - #በታሰርክ ጊዜ 7 ጊዜ ድገም 29. መዝሙር 83- #ለሥራይ በአቱችና በፍየል ቅቤ ደግመህ ጠጣ 30. መዝሙር 57- #ከብት እንዳይበላ ለጅብ መከላከያ ቦኑ አጋፍሬ ለፃድቃን አለው ድረስ 7 ጊዜ ድገም 31. መዝሙር 84- #ማደርያ ስታጣ ከታቦት ፊት ቆመህ 7 ጊዜ ድገም 32. መዝሙር 85- #ንጉሥ በተቆጣህ ጊዜ እህል ሳትቀምስ 7 ጊዜ ድገም 33. መዝሙር 87- ወደምስራቅ በሚፈስ ዉሃ 7 ጊዜ ደግመህ ታጠብ ከመኪና አደጋ ትድናለህ 34. መዝሙር 88- #ልጅህና አሽከርክን በካዱህ ጊዜ ሌት ብቻህን ክህልህን ይዘህ ድገም 35. መዝሙር 90 ማታ 3 ጊዜ ጧት 3 ጊዜ ድገም #ከመኪና አደጋ ትድናለህ 36. መዝሙር 92- #ፍቅር ስታጣ በውሃ 30 ጊዜ ተባበሰው ጠጣ ደግመህ በምራቅህ ተቀባ 37. መዝሙር 94- #የቤት ሰው አላፈቅር ሲልህ በርግብ ደም 32 ጊዜ ደግመህ ቤቱን እርጭ 38. መዝሙር 97 -#ስደትና መኪና ባገኘህ ጊዜ በበግ ደም 3 ጊዜ ደግመህ ቤቱን እርጭ 39. መዝሙር 100- #ባልንጀራህ እንዳይከዳህ ከከከርቤ 9 ጊዜ ደግመህ ተቀባ 40.መዝሙር #በክፉ ወር- በዘበ 4.4.ጊ 41. መዝሙር 101- #ሀብትህን በወሰዱብህ ጊዜ 7 ጊዜ ድገም 42. መዝሙር 111-#ንብረትህን ለማብዛት በዶቅማ ተቀጽላ 7 ጊዜ ደግመህ ከቤት አስቀምጥ 43. መዝሙር 112- #ሰው በናቀህ ጊዜ ዕለት ዕለት 7 7 7 ጊዜ ድገም 44.መዝሙር 115- #ሲይዙህና ስትታሰር በውሃ ደግመህ ጠጣ 45. መዝሙር 117- #ለሥራይና ለጥላ ወጊ 47 ጊዜ ደግመህ ጠጣ 46.መዝሙር 118-#መንገድ ስትሄድ ደግመህ ሂድ ጥሩ ነው 47. መዝሙር 119-- #ክፉ ነገር ሲነሳብህ ድንጋይ ተሸክመህ 3 ጊዜ ደግመህ ጠጣ 48.መዝሙር 125- #ለምትሰራው ስራ ሁሉ እንዲቀናህ 7 ጊዜ ድገም 49.መዝሙር 133- #ከመኝታህ ተነስተህ 3 ጊዜ ድገም 50. መዝሙር 14 - #ለመንገድ 7 ጊዜ ድገም 51. መዝሙር 49 #ለምጥ 7 ጊዜ ደግመህ ይቀጥላል..... 👉 የአባቶቻችን የእጸዋት ጥበብ ፣ ዓይነ ጥላን ፣ ገርጋሪ መናፍስትን እንዴት ማራቅና ማስወገድ እንዳለብን ፣ ስለ ጠልሰም ፣ ስለብራና መጽሐፍት ጥቅማቸው ይተነተናል። ቴሌግራማችን ይቀላቀሉ ሌሎች ጠቃሚ መረጃዎችን ያገኛሉ @Ortodokstewahido @Ortodokstewahido @Ortodokstewahido
Hammasini ko'rsatish...
GAARA EJERSAA (ደብረ ዘይት)= ♻️Moggaasa♻️ 👉Tulluu Ejersaa (Dabra zayit) Dabra zaayit jechuun gaara mukni ejersa irratti argamu jechuudha. Gaarri kun Eyyrusalem irraa gara bahatti argama. ✔Gaara kanarrattii Gooftan waa’ee diigamuu maagaala Eyaarusalem fi darba addunyaa (dhufaati isaa) dubbate ture.Mar 13:3 ✔Gaafa Hoosayinaatis gara Eyaarusalem kan deeme gaara kanarrayi. Mar 11:1 ✔Gaafa kamisaas yihuudotaf dabarsee of kan kenne lafa gaara kana jalatti argamtu Geetasemaniti.Mat.26:30 ✔Erga du’a ka’ee gara samiitti kan olbahe gaara kanarraati.Luq 24:51 fi HDB.1:12. ♻️Barumsa♻️ 👉Torbeee kana keessa waa'ee bara dhumaatu barsiifama. Bara dhumaa yoo jennu, wantoota baay'ee of keessaa qaba. Innis: ➢Dhiyaachuu mootummaa Kiristoos (Ciniinsuu jalqabaa) ➢Dhufaatii Kiristoos fi ➢Du;aa Ka'umsa warra du'anii fi ➢Kennama murtootii. 👉 Akkuma Iziraan jedhe garuu, “Dhufaatiin Mootummaa Waaqayyoo fi kennamuun mootummaa samii akka dhaloota Eesawuu fi Yaa'iqoobii dha" waan ta'eef kan walirraa fagaatu miti. 👉Yammuu sanattis duuka bu’ootni dhufaatii lamaffaa akkamitti fi yoom akka ta’e gaafachaa turan.Gooftanis mallatoolee bara dhuma kan itti hime gaara kanarratti waan ta’ef torbe bara dhuma fi murtii bara dhuma itti yaadannu dha. 👉Barri kessa jirru immoo barri dhuma dhiyaachuun isaa kan ittiin ibsamuu beelli, waaranni, jaalalli qorruu fi dhibeen cimuu daabalatee akkasumas raajotni sobduun baay’achuun ragaa dha. 👉Mallatooleen amma tarrefaman kun gooftan duuka bu’oota isaaf ibse ture. "Gooftan kabajaa fi simboodhaan ifatti ni dhufa hin callisuus abiddis fulduratti isatti ni boba’a” jedhee faarfataan Daawwit waa’ee dhufaatii Gooftaa dubbate ture. (faar 49:3). Kunis, Ifatti ni dhufa kan jedheef akka jalqaba nama ta’uuf dhufe sanatti dhufa osoo hin tane amala Waaqummaa isaa ifatti ibsa jechu yoo ta’u; hin callisu inni jedhe immoo akka yeroo duraa yihuudotni kaballan rukkutan fi hogganaa seexana Bii’elzebul jedhanii itti qoosan sana osoo hin tanee akka hojii isanitti ni kanfalaaf jechuudha. 👉Kana waan ta’eef torbee kanatti Iyyasus Kiristoos Mat 24:20 irratti yeroo hunda qophaa'aa jiraadhaa; goodansi kessan sanbataa fi ganna akka hin tanee kadhadhaa jedhe inni dubbatee ni lallabama. Kunis Qophaa'aa jechuun isaa gaabbii galaa fooni fi dhiiga koo isa fayyina bara baraaf isiniif kenname fudhadhaa jechuu ibsuufidha. Godaansi keessan sanbata hin ta’in kan jedheef sanbatni guyya boqonnaati waan ta’eef hojiif namni of qophessu hin jiruu waan ta’ee fi dha. Goodansi kessan ganna hin ta’in kan jedhef immoo :- ✍Ganni yeroo roobaa fi yeroo lafti dhoqqaawu waan ta’eef fiigani jala bahuu fi arii’anii qabuuf illee hin miijatu waan ta’eef, isinis dhufaatiin koo yeroo isinitti fiigicha afuuraa keessan dhaabdanii boodatti deebitanii jirtanitti akka hin taane of eeggadhaa jechuuf ✍Ganni yeroo baala qofaa malee firiiwwan muka irratti mul'atan waan hin taaneef, isinis yammuun dhufu firii kam hin qabne akka hin taane of eeggadhaa jechuuf. 👉Akka barumsa Gooftaa keenyaa fi raajii raajotaatti barri dhumaa kun hamaa kan ta'edha; keessa darbuufis tsoomaa fi kadhannaa cimaa kan gaafatu bara hamaadha. Bara kanas beeknee bituuf amantii cimaa, tsoomaa fi kadhannaa guddaa nu gaafata. Akkuma Phaawuloos, “Guyyooliin sun hamoodhaatii baricha bitaa" (Efe 5:16) jedhes bara amantiin cimnee bituun hamma xumuraatti dhaabbachuun barbaachisaa dha. ♻️Kutaalee kitaaba qulqulluu dubbifaman♻️ ➢Luba dursaa: Mat 24:1-36 ➢Luba gargaaraa: HDB 24:1-22 ➢Daaqonii dursaa: 1Tas 4:13-18 ➢Daaqonii gargaaraa: 2Phex 3:7-15 ♻️Faarfannaa Daawwit (Misbaakii) Waaqayyoon ifatti ni dhufa Waaqni keenyi hin callisuu Ibiddis ni boba'a dura isaatii ( Faar Daw 49:3) ♻️Qiddaasee (sirna galatoo) ➢Qiddaasee Atnaatewoos "Maaloo Yaa Gooftaa yeroo dhufaatii keetti mootummaa keerraatti nu yaadadhu" #Kitaaba Qiddaasee Torban gaarii! @Ortodokstewahido @Ortodokstewahido @Ortodokstewahido
Hammasini ko'rsatish...
✅ ደብረ ዘይት #የዕለቱ_ወንጌል (የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 24) ___ 3፤ እርሱም በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ፥ ደቀ መዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው። ንገረን፥ ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለም መጨረሻ ምልክቱስ ምንድር ነው? አሉት። 4፤ ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው። ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ። 5፤ ብዙዎች። እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ። 6፤ ጦርንም የጦርንም ወሬ ትሰሙ ዘንድ አላችሁ፤ ይህ ሊሆን ግድ ነውና ተጠበቁ፥ አትደንግጡ፤ ዳሩ ግን መጨረሻው ገና ነው። 7፤ ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥትም በመንግሥት ላይ ይነሣልና፥ ራብም ቸነፈርም የምድርም መናወጥ በልዩ ልዩ ስፍራ ይሆናል፤ 8፤ እነዚህም ሁሉ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው። 9፤ በዚያን ጊዜ ለመከራ አሳልፈው ይሰጡአችኋል ይገድሉአችሁማል፥ ስለ ስሜም በአሕዛብ ሁሉ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ። 10፤ በዚያን ጊዜም ብዙዎች ይሰናከላሉ እርስ በርሳቸውም አሳልፈው ይሰጣጣሉ እርስ በርሳቸውም ይጣላሉ፤ 11፤ ብዙ ሐሰተኞች ነቢያትም ይነሣሉ ብዙዎችንም ያስታሉ፤ 12፤ ከዓመፃም ብዛት የተነሣ የብዙ ሰዎች ፍቅር ትቀዘቅዛለች። 13፤ እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ይድናል። 14፤ ለአሕዛብም ሁሉ ምስክር እንዲሆን ይህ የመንግሥት ወንጌል በዓለም ሁሉ ይሰበካል፥ በዚያን ጊዜም መጨረሻው ይመጣል። 15፤ እንግዲህ በነቢዩ በዳንኤል የተባለውን የጥፋትን ርኩሰት በተቀደሰችው ስፍራ ቆሞ ስታዩ፥ አንባቢው ያስተውል፥ 16፤ በዚያን ጊዜ በይሁዳ ያሉት ወደ ተራራዎች ይሽሹ፥ 17፤ በሰገነትም ያለ በቤቱ ያለውን ሊወስድ አይውረድ፥ 18፤ በእርሻም ያለ ልብሱን ይወስድ ዘንድ ወደ ኋላው አይመለስ። 19፤ በዚያችም ወራት ለርጉዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው። 20፤ ነገር ግን ሽሽታችሁ በክረምት ወይም በሰንበት እንዳይሆን ጸልዩ፤ 21፤ በዚያን ጊዜ ከዓለም መጀመሪያ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ያልሆነ እንግዲህም ከቶ የማይሆን ታላቅ መከራ ይሆናልና። 22፤ እነዚያ ቀኖችስ ባያጥሩ ሥጋ የለበሰ ሁሉ ባልዳነም ነበር፤ ነገር ግን እነዚያ ቀኖች ስለ ተመረጡት ሰዎች ያጥራሉ። 23፤ በዚያን ጊዜ ማንም። እነሆ፥ ክርስቶስ ከዚህ አለ ወይም። ከዚያ አለ ቢላችሁ አትመኑ፤ 24፤ ሐሰተኞች ክርስቶሶችና ሐሰተኞች ነቢያት ይነሣሉና፥ ቢቻላቸውስ የተመረጡትን እንኳ እስኪያስቱ ድረስ ታላላቅ ምልክትና ድንቅ ያሳያሉ። 25፤ እነሆ፥ አስቀድሜ ነገርኋችሁ። 26፤ እንግዲህ። እነሆ፥ በበረሀ ነው ቢሉአችሁ፥ አትውጡ፤ እነሆ፥ በእልፍኝ ነው ቢሉአችሁ፥ አትመኑ፤ 27፤ መብረቅ ከምሥራቅ ወጥቶ እስከ ምዕራብ እንደሚታይ፥ የሰው ልጅ መምጣት እንዲሁ ይሆናልና፤ 28፤ በድን ወዳለበት በዚያ አሞራዎች ይሰበሰባሉ። 29፤ ከዚያች ወራትም መከራ በኋላ ወዲያው ፀሐይ ይጨልማል፥ ጨረቃም ብርሃንዋን አትሰጥም፥ ከዋክብትም ከሰማይ ይወድቃሉ፥ 30፤ የሰማያትም ኃይላት ይናወጣሉ። በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ ምልክት በሰማይ ይታያል፥ በዚያን ጊዜም የምድር ወገኖች ሁሉ ዋይ ዋይ ይላሉ፥ የሰው ልጅንም በኃይልና በብዙ ክብር በሰማይ ደመና ሲመጣ ያዩታል፤ 31፤ መላእክቱንም ከታላቅ መለከት ድምፅ ጋር ይልካቸዋል፥ ከሰማያትም ዳርቻ እስከ ዳርቻው ከአራቱ ነፋሳት ለእርሱ የተመረጡትን ይሰበስባሉ። 32፤ ምሳሌውንም ከበለስ ተማሩ፤ ጫፍዋ ሲለሰልስ ቅጠልዋም ሲያቈጠቍጥ፥ ያን ጊዜ በጋ እንደ ቀረበ ታውቃላችሁ፤ 33፤ እንዲሁ እናንተ ደግሞ ይህን ሁሉ ስታዩ በደጅ እንደ ቀረበ እወቁ። 34፤ እውነት እላችኋለሁ፥ ይህ ሁሉ እስኪሆን ድረስ ይህ ትውልድ አያልፍም። 35፤ ሰማይና ምድር ያልፋሉ፥ ቃሌ ግን አያልፍም። 36፤ ስለዚያች ቀንና ስለዚያች ሰዓት ግን ከአባት ብቻ በቀር የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን የሚያውቅ የለም። #Join #share @Ortodokstewahido @Ortodokstewahido @Ortodokstewahido
Hammasini ko'rsatish...
Boshqa reja tanlang

Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.