cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

MIGHTIES' TEMPLE / RHEMA TV ETHIOPIA

Rhema Tv Ethiopia

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
7 374
Obunachilar
-824 soatlar
-797 kunlar
-27030 kunlar
Post vaqtlarining boʻlagichi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Nashrni tahlil qilish
PostlarKo'rishlar
Ulashishlar
Ko'rish dinamikasi
01
#ፋሲካችን! ✍️ፋሲካ በእብራይስ ″ፔሳህ″ በእንሊዘኛው ″ፓሶቨር″ በሚል የተተረጎመ ሲሆን ″አልፎ መሄድ″ የሚል ፍቺ አለው፡፡ የፋሲካ በዓል ታሪካዊ ዳራ የኪዳኑ ህዝብ በግብፅ በባርነት ይኖሩ ከነበሩበት ህይወት ነፃ የወጡበትን ቀን በማሰብ በየዓመቱ የሚያከብሩት የነፃነትና የድል በዓላቸው ነው (ዘፀ 12፡1-27) ✍️ፋሲካ እግዚአብሔር ለአባቶቻቸው የገባውን ቃል ኪዳን አስቦ ለጩኸታቸው ምላሽ የሰጠበት (ዘፀ 2፡24) ታማኝነቱንና ምህረቱን የገለጠበት፣ የግብፃውያውንን አማልክት ከንቱነት ያረጋገጠበት ድንቅ በዓል ነው፡፡ ፋሲካ የተፈፀመ አስደናቂ ታሪክ ብቻ ሳይሆን ወደፊት ሊደረግ ላለውም መለኮታዊ አጀንዳ ጠቋሚ ጥላ ነው (ቆላ 2፡16-17) እርሱ ሁሉን እንደፈቃዱ የሚመራ አላማውን ያለከልካይ የሚያሳካ የታሪክ ጀማሪና ፈፃሚ አምላክ ነውና፡፡ ✍️የአዲሱም ኪዳን ፋሲካ እንደ ተስፋ ቃሉ የታሰብንበት (ዘፍ 3፡15 ፣ ዮሐ 3፡16፣ ገላ 4፡4) ከሐጢያት ባርነት ነፃ የወጣንበትን፣ ከአብ ጋር የታረቅንበት (2ቆሮ 5፡7) ሰማያዊ ልጅነትን የተቀበልንበት (ዮሐ 1፡11-12) ከሚመጣው ቁጣ የምናመልጥበት(ሮሜ 5፡9) ለዘለአለም ህይወት ዋስትና ባህተማችን ነው (ኤፌ 2፡8-10፣ ቲቶ 3፡4-5) ✍️አይሁዳያኑ በቁጣው ቀን ከሞት ይድኑ ዘንድ በእምነት በመታዘዝ የደጃቸውን ጉበኑንና መቃኖቹን የተሰዋውን የበግ ደም መቀባት እንደነበረባቸው(ዘጸ12፡23፣ ዕብ 11፡28) ዛሬም እንዲሁ ነው ከመንፈሳዊው ሞት ለመዳን እና ከሚመጣው ዘላለማቂ ቅጣት ለማምለጥ ቅድመ ሁኔታው #እምነትና_መታዘዝ ነው፡፡ ይህም በድነት ውስጥ የሰው ድርሻ ምን እንደሆነ ያስገነዝባል፡፡(ዮሐ 1፡11-12) ፋሲካችን ክርስቶስ ታርዶአልና፤(1ቆሮ 5፡7) #Emmanuel. የእግዚአብሔር ሰው ቃልአብ ታደሰ.
3564Loading...
02
https://youtu.be/4N9LW8ooMCU?si=lFi8HIQIGLsUTl5I
3111Loading...
03
https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን ሰዓት እየቆጠረች ያለችውን 3:00 ላይ  Join ስለምትል እሷን ነክተው የዛሬውን ፕሮግራም ይካፈሉ፡፡ እንደተባረካችሁ ቆዩ!
2290Loading...
04
#የታላቅ_ፀጋ_ዓመት #የመዋጀት_ምሽት የጌታ ሰላም ከሁላችሁ ጋር ይሁን! ወድ የኃያላን ቤተሰቦች እና ወዳጆች በሙሉ የፊታችን ሀሙስ ግንቦት 01/09/16  ከ11:30ጀምሮ #ወሩን በእግዚአብሔር #ቃልና #መንፈስ #የመዋጀት  ምሽት ይኖረናል።እንዲሁም #ትንቢታዊ #ቃል የምንቀበል ይሆናል። በመሆኑም በዚህ የአምልኮ እና ወሩን በምንዋጅበት ምሽት ተገኝታችሁ ጌታ ኢየሱስን ከእኛ ጋር እንድታመልኩና እግዚአብሔር  በሚሰጠን ቃል ወራችሁን  እንድትዋጁ ተጋብዛችኋል። ማሳሰቢያ፦ወደ ቤተክርስቲያን ሲመጡ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ መያዛችሁን አትዘንጉ። እንደተባረካችሁ ቆዩ የኃያላን መቅደስ  ቤተክርስቲያን!!!
5532Loading...
05
ከዚህ ዓለም ካለፍክ በኀላ የሚኖረው ስምህ ነው፡፡ወይ ደግ ስምህ ወይ ክፉ ስምህ ይኖራል፡፡በምድር ላይ አንት አልፈህ የማያልፈው ስምህ መጠሪያህ ሳይሆን ያንተ ወይ መልካም ተግባርህ ነው ወይ ደግሞ ክፉ ተግባርህ ነው፡፡ተግባር እናትና አባት ከሚያወጡሉን ሰም በላይ ዋና ስማችን ነው፡፡ሰለዚህ የሰው ስሙ ተግባሩ ነው፡፡ይሁዳ ማለት ምስጋና ማለት ነው ይህ ስም መልካም ቢሆንም በአንድ ወቅት ይህን ስም የያዘ ጌታውን ሽጦ ስሙን አከፉው፡፡መልካም ስም ስላለህ መልካም አትሆንም መልካም መሆን የምትችለው በመልካም ተግባርህ ብቻ ነው፡፡የስም ጨው ምግባር ነውና ስምህን በመልካም ምግባር አጣፈጠው፡፡<<ከጥቅምህ ለስምህ ከስምህ ለነፍስህ ኑር፡፡>> የእግዚአብሔር ሰው ቃልአብ ታደሰ.
4294Loading...
06
" እናንተ ግን የእግዚአብሔር ካህናት ትባላላችሁ፥ ሰዎቹም የአምላካችን አገልጋዮች ብለው ይጠሩአችኋል፤ የአሕዛብን ሀብት ትበላላችሁ፥ በክብራቸውም ትመካላችሁ። በእፍረታችሁ ፋንታ ሁለት እጥፍ ይሆንላችኋል፥ በውርደታችሁም ፋንታ ዕድል ፈንታችሁ ደስ ይላቸዋል፤ ስለዚህ በምድራቸው ሁሉ እጥፍ ይገዛሉ፥ የዘላለምም ደስታ ይሆንላቸዋል።" ኢሳ 61:6-7 በዚህ ቃል እውነት ለበረከት መባረክ ተብሎ በታወጀልህ ወር አንተ ትውልድ በፊትህ ባለው ሳምንት ይሰራላችሁ ዘንድ በእንዲህ ባለ በረከት ልባርክህ እወዳለሁ፦ 🖐 ለመንግስቱ ነገስታትና ካህናት ትሆኑ ዘንድ በክርስቶስ ኢየሱስ ደም የተዋጃችሁ ትውልድ ሆይ በዚህ ሳምንት የአምላካችሁ ህግ ሁለንተናችሁን ይውረስ "በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል" ተብሎ እንደተፃፈ ብዙዎችን ወደ ጽድቅ መንገድ ትመልሱ ዘንድ ይህ መንፈስ ይውረሳችሁ!!! 🖐 የደከሙትን እጆች ታበረቱ ዘንድ፥ የላሉትንም ጕልበቶች ታፀኑ ዘንድ፣ ያዘኑትን ታጽናኑ ዘንድ፣ፈሪም ልብ ያላቸውን ታበረቱ ዘንድ፣ እንዲሁም ትጋትን ቢሆን መገዛት ቢሆን መታዘዝ ቢሆን ታማኝነት ቢሆን በዘመናችሁ ይጨምርላችኃልና ሲቀጥል ጉልበት እና አቅም ይሆንላችኃልና ደግሞም ከንቱነት አይሆንባችሁምና በዚህ ሳምንት በትንሳኤው መንፈስ በልባችሁ የእግዚአብሔር ፍቅር በብርቱ ይፍሰስ!!! 🖐 አፋችሁን በመክፈት የክርስቶስ ኢየሱስ የማዳኑን ሥራ በግልጥ ትናገሩ ዘንድ የደከመውን በቃል እንዴት እንደምደግፉ ታውቁ ዘንድ በትንሳኤው መንፈስ ኃይል እለት እለት ተሞሉ!!! ቃሉን በአንደበታችሁ የተጠበቀ ይሁን እንዲሁም የሚሰሙ የትውልድን ጆሮ ምርኮ አድርጎ ይስጣችሁ!!! 🖐 እግዚአብሔር ወዶአችኃልና እርግማኑን በረከት ያድርግላችሁ የተቀጠረውንም የሞት አዋጅ ይሻርላችሁ፣ ለእግዚአብሔር ቤት ጎንበስ ቀና ለምትል ነፍስ የቤቱም ቅንአት ለሚበላው ትውልድ በእግዚአብሔር እጅ የክብር አክሊል በአምላካችሁም ክንድ የመንግስት ዘውድ ያድርጋችሁ!!! 🖐 አልአዛሯ ለሞተባት በብዙ እንባና በብዙ ጭኸት በበዛም ለቅሶ ላለች ነፍስ ነቀፌታም ለበዛባት አምላክሽም ወደየት አለ? ለተባለች በፊቷ ባሉት ቀናት ለብዙዎች የመዳናቸው ምክኒያት ይሆን ዘንድ በእልፍኟ እና በነገሯ የእግዚአብሔር ክብር ይገለጥ ከዚህም የተነሳ ለነገሯ ትንሳኤ ይሁንላት!!! 🖐 የእነ ሰንበላጥ ዛቻና ማስፈራራት የአኪጦፌልም ምክር ስንፍና ያድርግላችሁ! በአንድነት የመጡ ጠላቶች በብዙ መንገድ ይበተኑ! የጠላቶቻችሁን ወጥመድ ይስበርላችሁ! ክፉ ነገር ወደ እናንተ አይቅረብ መቅሰፍትም ወደቤታችሁ አይግባ! በትንሳኤው ኃይልና መንፈስ በክፍዎችም ላይ ከፍታን ይስጣችሁ!!! 🖐 በዚህ ሳምንት ክርስቶስን የትንሳኤውንም ኃይል ይበልጥ ታውቁ ዘንድ ሰማያዊ ብርሃን ይብራላችሁ፣ ከፊቱ ጋር ደስታን ያጥግባችሁ፣ ደስን በልባችሁ ይጨምር፣ የደስታንም ዘይት ይቀባችሁ የእናንተ ሰላም ለብዙዎች ሰላም ይሆናልና የሰላም አለቃ የሆነው ጌታ በሰላም ይባርካችሁ! ይህ የበረከት ቃል በኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ ኃይልና መንፈስ በህይወታችሁ ሥጋን ይልበስ እንዲሁም የፀና ይሁን!!! አሜን!!! መልካም ሳምንት ይሁንላችሁ!!!
4516Loading...
07
https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን ሰዓት እየቆጠረች ያለችውን ጠዋት 12:00 ላይ Join ስለምትል እሷን ነክተው የሰኞ ማለዳ ፀሎትን ይካፈሉ፡፡ በፀሎትና በበረከት ሳምንቱን ይጀምሩ፡፡
3260Loading...
08
https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን ሰዓት እየቆጠረች ያለችውን ጠዋት 12:00 ላይ Join ስለምትል እሷን ነክተው የሰኞ ማለዳ ፀሎትን ይካፈሉ፡፡ በፀሎትና በበረከት ሳምንቱን ይጀምሩ፡፡
3700Loading...
09
Media files
7562Loading...
10
“ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ ለሕያው ተስፋና ለማይጠፋ፥ እድፈትም ለሌለበት፥ ለማያልፍም ርስት እንደ ምሕረቱ ብዛት ሁለተኛ የወለደን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ፤ ይህም ርስት በመጨረሻው ዘመን ይገለጥ ዘንድ ለተዘጋጀ መዳን በእምነት በእግዚአብሔር ኃይል ለተጠበቃችሁ ለእናንተ በሰማይ ቀርቶላችኋል።” — 1ኛ ጴጥሮስ 1፥3-5 #Emmanuel.
6303Loading...
11
“የነቢዩንም የኢሳይያስን መጽሐፍ ሰጡት፥ መጽሐፉንም በተረተረ ጊዜ፦ የጌታ መንፈስ በእኔ ላይ ነው፥ ለድሆች ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ቀብቶኛልና፤ ለታሰሩትም መፈታትን ለዕውሮችም ማየትን እሰብክ ዘንድ፥ የተጠቁትንም ነጻ አወጣ ዘንድ የተወደደችውንም የጌታን ዓመት እሰብክ ዘንድ ልኮኛል ተብሎ የተጻፈበትን ስፍራ አገኘ።” — ሉቃስ 4፥17-19
7752Loading...
12
#Special_Announcement       #የተወደደች_የጌታ_ዓመት! ዛሬ አርብ ሚያዝያ 25 ከ10:00 ስአት ጀምሮ የጌታችንና የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በልዩ ልዩ መንፈሳዊ ፕሮግራሞች ይከበራል። በዚህ ቀን የትንሳኤውን በረከት እንደገና የምንካፈል ይሆናል።ስለሆነም ይህ የፍቅር ግብዣ የሚደርሳችሁ ቅዱሳን በሙሉ የትንሳኤውን ንጉስ ከእኛ ታከብሩት ዘንድ ተጋብዛችኋል። #Emmanuel. የኃያላን መቅደስ ቤተክርስቲያን. ይህን ማስታወቂያ #share በማድረግ ቤተክርስቲያንን ያገልግሉ
7062Loading...
13
Media files
6603Loading...
14
#Special_Announcement       #የተወደደች_የጌታ_ዓመት!!! ነገ አርብ ሚያዝያ 25 ከ10:00 ስአት ጀምሮ የጌታችንና የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በልዩ ልዩ መንፈሳዊ ፕሮግራሞች ይከበራል። በዚህ ቀን የትንሳኤውን በረከት እንደገና የምንካፈል ይሆናል።ስለሆነም ይህ የፍቅር ግብዣ የሚደርሳችሁ ቅዱሳን በሙሉ የትንሳኤውን ንጉስ ከእኛ ታከብሩት ዘንድ ተጋብዛችኋል። #Emmanuel. የኃያላን መቅደስ ቤተክርስቲያን. ይህን ማስታወቂያ #share በማድረግ ቤተክርስቲያንን ያገልግሉ!
8712Loading...
15
#Special_Announcement       #የተወደደች_የጌታ_ቀን_! ነገ አርብ ሚያዝያ 25 ከ10:00 ስአት ጀምሮ የጌታችንና የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በልዩ ልዩ መንፈሳዊ ፕሮግራሞች ይከበራል። በዚህ ቀን የትንሳኤውን በረከት እንደገና የምንካፈል ይሆናል።ስለሆነም ይህ የፍቅር ግብዣ የሚደርሳችሁ ቅዱሳን በሙሉ የትንሳኤውን ንጉስ ከእኛ ታከብሩት ዘንድ ተጋብዛችኋል። #Emmanuel. የኃያላን መቅደስ ቤተክርስቲያን. ይህን ማስታወቂያ #share በማድረግ ቤተክርስቲያንን ያገልግሉ
6651Loading...
16
...በፊቱም ስላለው ደስታ.... ዕብ 12:1-2  ዕብ2:1 0  ዮሐ 12:24  ኢሳ 53:11 ======================= ✍መስቀል ማንም ሰው በሕይወቱ ከሚያደርጋቸው ነገሮች ሁሉ እጅግ የከፋው ነገር ነው፡፡ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ በመስቀል ላይ የተቀበለውን መከራ ያህል የከፋ መከራ የለም፣ እርሱ ጭካኔ የሞላበትን አካላዊ ሞት ተቀበለ፣ ይልቁኑ የእኛን ኃጢአት ወስዶ ሁሉን በጽናት ተሸከመ/1ጴጥ 2:24/። ስለዚህ ነገሩ ማንም ሰው ሊያደርገው ከሚችለው በላይ የከፋ ነው፣ ኢየሱስ ግን በፊቱ ስላለው ደስታ ሲል አደረገው፡፡ ==================================== ✍ታዲያ እርሱ ያንን ለምን አደረገው? ያንን ያደረገው ውጤቱ ምን እንደሆነ ስለሚያውቅ ነው፡፡ የእግዚአብሔርን ክብር ያመጣል፡፡ ፍቅሩ፣ ፍትሁ፣ ቁጣው፣ ጽድቁ፣ ቅድስናው፣ ርኅራኄው እና ምህረቱ ሁሉም በአንድነት ውብ በሆነ መንገድ በመስቀል ላይ ተገለጡ። ስለዚህ ኢየሱስ የእግዚአብሔርን ባህሪ በመስቀል ላይ ገለጠልን። ኃጢአትን እንደሚጠላና እንደሚቀጣ ደግሞ ፍቅር መሆኑን ገለጠው፡፡ ከዚህ የተነሳ አሁን እርሱን በማንነቱ ልናውቀው እንችል ዘንድ መንፈሱን ተቀበልን። ========= ✍ከዚህም የተነሳ እኔ ተገኘሁ፣ አንች ተገኘሽ፤ እኛ ሁላችን ተገኘን። ብዙ ልጆቹንም በዚህ መስቀል ውስጥ ወደ ክብር አመጣቸው፡፡ መጽሐፍ ቅዱሳችን ብዙ ልጆችን ወደ ክብር ሲያመጣ የመዳናቸውን ራስ በመከራ ይፈጽም ዘንድ፥ ከእርሱ የተነሣ ሁሉ በእርሱም ሁሉ ለሆነ፥ ለእርሱ ተገብቶታልና እንዲል/ዕብ 2:10 /። እናም ይኼን የሚመጣውን ፍሬ እያየ በደስታ አደረገው፡፡ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ የስንዴ ቅንጣት በምድር ወድቃ ካልሞተች ብቻዋን ትቀራለች፤ ብትሞት ግን ብዙ ፍሬ ታፈራለች/ዮሐ 12:24/። ከዚህ የተነሳ አሁን በታረደው በግ ፊት ሆነን ለዘላለም እንናመልከዋለን፡፡ ከዚህ የተነሳ ቅዱሳንና ነውር የሌለብን ሁነን በአብ ፊት መቆም ቻልን! ================== ✍መንገዳችን፣ ተሻግረን ያለፍንብህ ቤዛችን፣ ከኩነኔ የዳንብህ በእኛ ምትክ የሞትከው የታረድከው በግ ኢየሱስ ከፍ በል!!!አሜን! #Emmanuel.
6745Loading...
17
https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን ሰዓት እየቆጠረች ያለችውን 3:00 ላይ  Join ስለምትል እሷን ነክተው የዛሬውን ፕሮግራም ይካፈሉ፡፡ እንደተባረካችሁ ቆዩ!
1030Loading...
18
https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን ሰዓት እየቆጠረች ያለችውን 3:00 ላይ  Join ስለምትል እሷን ነክተው የዛሬውን ፕሮግራም ይካፈሉ፡፡ እንደተባረካችሁ ቆዩ!
4890Loading...
19
#Special_Announcement       #የተወደደች_የጌታ_ዓመት! የፊታችን አርብ ሚያዝያ 25 ከ10:00 ስአት ጀምሮ የጌታችንና የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በልዩ ልዩ መንፈሳዊ ፕሮግራሞች ይከበራል። በዚህ ቀን የትንሳኤውን በረከት እንደገና የምንካፈል ይሆናል።ስለሆነም ይህ የፍቅር ግብዣ የሚደርሳችሁ ቅዱሳን በሙሉ የትንሳኤውን ንጉስ ከእኛ ታከብሩት ዘንድ ተጋብዛችኋል። #Emmanuel. የኃያላን መቅደስ ቤተክርስቲያን. ይህን ማስታወቂያ #share በማድረግ ቤተክርስቲያንን ያገልግሉ!
8961Loading...
20
https://youtu.be/VZWEHiidiGE
6461Loading...
21
#Special_Announcement       #የተወደደች_የጌታ_ዓመት! የፊታችን አርብ ሚያዝያ 25 ከ10:00 ስአት ጀምሮ የጌታችንና የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በልዩ ልዩ መንፈሳዊ ፕሮግራሞች ይከበራል። በዚህ ቀን የትንሳኤውን በረከት እንደገና የምንካፈል ይሆናል።ስለሆነም ይህ የፍቅር ግብዣ የሚደርሳችሁ ቅዱሳን በሙሉ የትንሳኤውን ንጉስ ከእኛ ታከብሩት ዘንድ ተጋብዛችኋል። #Emmanuel. የኃያላን መቅደስ ቤተክርስቲያን. ይህን ማስታወቂያ #share በማድረግ ቤተክርስቲያንን ያገልግሉ
9803Loading...
22
ለውጥ ማለት አዲስ ነገር መፍጠር ማለት ሳይሆን ትክክለኛ አቋም መያዝ ማለት ነው፡፡እግዚአብሔር ተለወጡ ሲላችሁ አዲስ ነገር ፍጠሩ እያለ ሳይሆን ትክክለኛውን አቋም ያዙ እያለ ነው፡፡ያ ትክክለኛ አቋም በእግዚአብሔር ቃል አማካኝነት የሚመጣ የእዕምሮ መታደሰ ነው፡፡አዕምሮአችሁ በእግዚአብሔር አማካኝነት ፈረሶ ሲሰራ ያን ጊዜ ትክክለኛውን አቋም መያዝ ትጀምራላችሁ፡፡ሰለዚህ ለመለወጥ ብዙ እርቀት አትሂዱ ለእግዚአብሔር ቃልና ለእግዚአብሔር መንፈስ ጊዜ ስጡ፡፡ "፤ የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም በጎና ደስ የሚያሰኝ ፍጹምም የሆነው ነገር ምን እንደ ሆነ ፈትናችሁ ታውቁ ዘንድ በልባችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሉ። " (ወደ ሮሜ ሰዎች 12: 2) #Emmanuel. የእግዚአብሔር ሰው ቃልአብ ታደሰ.
6113Loading...
23
https://youtu.be/TUzBg3yg2pU?si=mXBFp6J3G8_66OaE
4290Loading...
24
#በአህያ #ውርንጫ #ላይ #ተቀምጦ #የመጣውን #ትሁት #ንጉስ #የተቀበለ #በፈረሰ #ተቀምጦ #ከሚመጣው #ፈራጅ #ንጉስ #አምልጧል። #በውርንጫ #የመጣውን #ያመነ #በፈረስ #የሚመጣው #አያስጋውም። ኢየሱስ ሁለተኛ ይመጣል ሁለተኛ መምጣቱ ለሁሉም መልካም ዜና አይሆንም መልካም ዜና የሚሆነው ስሙን ላመኑት ብቻ ነው።ለመጀመሪያ መምጣቱ እውቅና ያልሰጠ ሰውዬ በሁለተኛ መምጣቱ አይጠቅምም። ራእይ 19 ¹¹ ሰማይም ተከፍቶ አየሁ፥ እነሆም አምባላይ ፈረስ፥ የተቀመጠበትም የታመነና እውነተኛ ይባላል፥ በጽድቅም ይፈርዳል ይዋጋልም። ¹² ዓይኖቹም እንደ እሳት ነበልባል ናቸው፥ በራሱ ላይም ብዙ ዘውዶች አሉ፥ ከእርሱም በቀር አንድ እንኳ የማያውቀው የተጻፈ ስም አለው፤ ¹³ በደምም የተረጨ ልብስ ተጐናጽፎአል፥ ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል። ¹⁴ በሰማይም ያሉት ጭፍራዎች ነጭና ጥሩ ቀጭን የተልባ እግር ልብስ ለብሰው በአምባላዮች ፈረሶች ተቀምጠው ይከተሉት ነበር። <<ትሁት ሆኖ የመጣውን ንጉስ ያልተቀበለ ፈራጅ ሆኖ ከሚመጣው ንጉስ አያመልጥም።በፈረስ ላይ ተቀምጦ ከሚመጣው ያመለጥነው ውርንጫ ላይ የተቀመጠውን ስለያዝን ነው።በውርንጫዋ ሆኖ የመጣውን ትሁቱን ኢየሱስን ስላመንን በፈረስ ሆኖ ላይ የሚመጣው አያሰጋንም።>> በውርንጫ የመጣውን ያለመነ በፈረስ የሚመጣው ሊያሰጋው ይገባዋል።በፈረስ ላይ ከተቀመጠው ንጉስ ማምለጥ የሚቻለው ብቸኛ መንገድ በአህያ ውርንጫ ላይ የተቀመጠውን አምኖ በመቀበል ነው። “አንቺ የጽዮን ልጅ ሆይ፥ እጅግ ደስ ይበልሽ፤ አንቺ የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ፥ እልል በዪ፤ እነሆ፥ ንጉሥሽ ጻድቅና አዳኝ ነው፤ ትሑትም ሆኖ በአህያም፥ በአህያይቱ ግልገል በውርጫይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል።ዘካርያስ 9፥9 #Emmanuel. የእግዚአብሔር ሰው ቃልአብ ታደሰ.
6867Loading...
25
#Special_Announcement       #የተወደደች_የጌታ_ቀን_! የፊታችን አርብ ሚያዝያ 25 ከ10:00 ስአት ጀምሮ የጌታችንና የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በልዩ ልዩ መንፈሳዊ ፕሮግራሞች ይከበራል። በዚህ ቀን የትንሳኤውን በረከት እንደገና የምንካፈል ይሆናል።ስለሆነም ይህ የፍቅር ግብዣ የሚደርሳችሁ ቅዱሳን በሙሉ የትንሳኤውን ንጉስ ከእኛ ታከብሩት ዘንድ ተጋብዛችኋል። #Emmanuel. የኃያላን መቅደስ ቤተክርስቲያን. ይህን ማስታወቂያ #share በማድረግ ቤተክርስቲያንን ያገልግሉ
5771Loading...
26
#Special_Announcement       #የተወደደች_የጌታ_ቀን_! የፊታችን አርብ ሚያዝያ 25 ከ10:00 ስአት ጀምሮ የጌታችንና የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በልዩ ልዩ መንፈሳዊ ፕሮግራሞች ይከበራል። በዚህ ቀን የትንሳኤውን በረከት እንደገና የምንካፈል ይሆናል።ስለሆነም ይህ የፍቅር ግብዣ የሚደርሳችሁ ቅዱሳን በሙሉ የትንሳኤውን ንጉስ ከእኛ ታከብሩት ዘንድ ተጋብዛችኋል። #Emmanuel. የኃያላን መቅደስ ቤተክርስቲያን. ይህን ማስታወቂያ #share በማድረግ ቤተክርስቲያንን ያገልግሉ!
281Loading...
27
ቢደጋገምም የዘውትር ልማድህን ከማድረግ ግን አትድከም፡፡ ምክኒያቱም ምድርን የምትሸፍነው ጥቂቷ ደመና መች እንድትመጣ አታውቅምና!!! የዘውትር ድርጊትህን ከመፈፀም አትድከም፡፡ በየትኛው ጊዜ መጎብኛህ በየትኛው ሰዓትም መታሰቢያህ እንደሆነ አታውቅምና!!! የእለት እለት ሥራህን ከመስራት አትዛል መልስህን መቼ እንደሚመጣ ከእጅህም በየትኛው ወቅት እንደሚገባ አታውቅምና!!! የዘገየ ቢመስልህ አይዘገይምና ጥቂቷን ነገርህን ልማድህንም ጨምር ድርጊቶችህን አብዛ ይህንንም በማድረግህ ፈፅመህ አትከስርም በተወሰነልህም ቀን ታርፋለህና ስለዚህ፦ ጊዜን ከእድል ጋር አምላክህ እግዚአብሔር ቀምሮ አዘጋጅቶልሃልና የዘውትር ድርጊትህን በንቃትና በትጋት ፈፅም ምክኒያቱም፦ " ጌታቸው በመጣ ጊዜ ሲተጉ የሚያገኛቸው እነዚያ ባሪያዎች ብፁዓን ናቸው፤ እውነት እላችኋለሁ፥ ታጥቆ በማዕድ ያስቀምጣቸዋል ቀርቦም ያገለግላቸዋል።" ሉቃስ 12:37 ይላልና፡፡ ከሚወዳችሁ የተፃፈ እንደተባረካችሁ ቆዩ!!!
6293Loading...
28
እግዚአብሔር የእንደገና አምላክ ነው።እግዚአብሔር የእንደገና አምላክ ባይሆን ኖሮ የከሰርነው ድሮ ነበር።በእግዚአብሔር እንደገና ከወደቅንበት ተነስተናል፣ካቆምንበት ጀምረናል፣ከድካማችን በርትተናል። በሃሳብ አለማችሁ ልታሰላስሉት ከሚገባ ጉዳይ መካከል እንዳበቃላችሁ ሳይሆን ከእግዚአብሔር ዘንድ እንደገና እንዳላችሁ ነው።ምክኒያቱም👉👉👉አማኝ ሲደክምና በህይወት ተስፋ ሲቆርጥ የሚወድቀው የእግዚአብሔር እንደገና ላይ ነውና። #Emmanuel l. የእግዚአብሔር ሰው ቃልአብ ታደሰ.
6411Loading...
29
እግዚአብሔር የእንደገና አምላክ ነው።እግዚአብሔር የእንደገና አምላክ ባይሆን ኖሮ የከሰርነው ድሮ ነበር።በእግዚአብሔር እንደገና ከወደቅንበት ተነስተናል፣ካቆምንበት ጀምረናል፣ከድካማችን በርትተናል። በሃሳብ አለማችሁ ልታሰላስሉት ከሚገባ ጉዳይ መካከል እንዳበቃላችሁ ሳይሆን ከእግዚአብሔር ዘንድ እንደገና እንዳላችሁ ነው።ምክኒያቱም👉👉👉አማኝ ሲደክምና በህይወት ተስፋ ሲቆርጥ የሚወድቀው የእግዚአብሔር እንደገና ላይ ነውና። #Emmanuel l. የእግዚአብሔር ሰው ቃልአብ ታደሰ.
10Loading...
30
#Special_Announcement #የተወደደች_የጌታ_ቀን_! የፊታችን አርብ ሚያዝያ 25 ከ10:00 ስአት ጀምሮ የጌታችንና የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በልዩ ልዩ መንፈሳዊ ፕሮግራሞች ይከበራል። በዚህ ቀን የትንሳኤውን በረከት እንደገና የምንካፈል ይሆናል።ስለሆነም ይህ የፍቅር ግብዣ የሚደርሳችሁ ቅዱሳን በሙሉ የትንሳኤውን ንጉስ ከእኛ ታከብሩት ዘንድ ተጋብዛችኋል። #Emmanuel. የኃያላን መቅደስ ቤተክርስቲያን. ይህን ማስታወቂያ #share በማድረግ ቤተክርስቲያንን ያገልግሉ
9221Loading...
31
" ያዕቆብም። እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አየሁ፥ ሰውነቴም ድና ቀረች ሲል የዚያን ቦታ ስም ጵኒኤል ብሎ ጠራው።" ዘፍ 32:30 በዚህ ቃል እውነት ለበረከት መባረክ ተብሎ በታወጀልህ ወር አንተ ትውልድ በፊትህ ባለው ሳምንት ይሰራላችሁ ዘንድ በእንዲህ ባለ በረከት ልባርክህ እወዳለሁ፦ 🖐 ለደካማ ኃይልን የሚሰጥ ጉልበትም ለሌለው ብርታትን የሚጨምር የእንደገና አምላክ በዚህ ሳምንት የኃይልንና የክብርን መጎናፀፊያ ያልብሳችሁ፣ በብርታትም ያስታጥቃችሁ የሚገዛን መንፈስ ያላብሳችሁ ለትውልድም በረከት ያድርጋችሁ!!! 🖐 "እስራኤልም የሚገባውን ያደርግ ዘንድ ዘመኑን የሚያውቁ ... " ተብሎ እንደተፃፈ በፊታችሁ ባሉት ቀናቶች የሚገባችሁን ታደርጉ ዘንድ የጥበብን መንፈስ ይስጣችሁ! እግዚአብሔርም ሊሰራላችሁ ሲፈልግ የሚሰጣችሁ ሆነ በረከታችሁን ሰውሮ ያስቀመጠው በጊዜ እና በእድል ውስጥ ነውና መተላለፍ እንዳይሆን የተዘጋጀላችሁን በረከት ትወርሱት ዘንድ በመንፈሱ ኃይል መንፈሳችሁን ዘውትር ያንቃ!!! 🖐 እግዚአብሔር ኤሎሂም ለእናንተ ካለው ፍቅር እና አላማ የተነሳ በፊታችሁ ባለው ሳምንት አበቃ ያላችሁት በማህተምም ያተማችሁት ነገራችሁ እንደገና የትንሳኤው መንፈስ ትንሳኤ ያድርግላችሁ! ከእጃችሁ የወጣው በብዙ ክብር ከእጃችሁ ይግባ!  የተወሰደው በእጥፍ ይመለስላችሁ በፊታችሁ ባለው የህይወት ጎዳና መከናወንንም ይስጣችሁ!!! 🖐 ከዚህ ሰአት ጀምሮ መጣል የሚገባችሁን ትጥሉ ዘንድ ማንነታችሁንም የሚቀይር የቀድሞውም ታሪካችሁ ላይደገም አምላካችሁ ባየላችሁ ህይወት ልክ ትመላለሱ ዘንድ እግዚአብሔር አዶናይ ይገለጥላችሁ በማንነቱም ይዳሳችሁ!!! እናንተም ድናችሁ ቅሩ!!! 🖐 የእግዚአብሔር ስም በእናንተ ላይ ተጠርቷልና በፊታችሁ ባለው ሳምንት የምታመልኩት አምላክ እንዲህ ያድርግላችሁ ከበላተኛው መብልን ያውጣላችሁ ብርቱ ነኝ ከሚለውም ነገር ጣፋጭን ያፍልቅላችሁ በእንዲህ ባለ መልኩ ጠላቶቻችሁን ያስገዛላችሁ!!! ከሳሾቻችሁንም ያሳፍርላችሁ!!! 🖐 ከጠላቶቻችሁም ይልቅ ያበርታችሁ! ውድቀታችሁን ሲጠብቁ እናንተ ግን በክብር ከፍ ከፍ በሉ፣ ከአሁን አሁን ሞቱ ብለው ሲጠባበቁ እናንተ ግን በሙላት ሕይወት ተገለጡ፣ ጠላቶቻችሁ ሴራቸውን ሊፈፅሙ የሚመክሩትን ምክር የምታመልኩት አምላክ ስንፍና አድርጎ ይቀይርላችሁ እንዲሁም መርገማችሁን ወደ በረከት ይለውጥላችሁ! የአንበሶችን መንጋጋ ይዝጋላችሁ ከእቶንም እሳት ይታደጋችሁ!!! 🖐 አእምሮንም ሁሉ የሚያልፍ የእግዚአብሔር ሰላም ልባችሁንና አሳባችሁን በክርስቶስ ኢየሱስ ይጠብቅ!!! ይህ የበረከት ቃል በኢየሱስ ክርስቶስ ክቡር ደም በህይወታችሁ ሥጋን ይልበስ እንዲሁም የፀና ይሁን!!! አሜን!!! መልካም ሳምንት ይሁንላችሁ!!!
6725Loading...
32
https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን ሰዓት እየቆጠረች ያለችውን ጠዋት 12:00 ላይ Join ስለምትል እሷን ነክተው የሰኞ ማለዳ ፀሎትን ይካፈሉ፡፡ በፀሎትና በበረከት ሳምንቱን ይጀምሩ፡፡
4470Loading...
33
Media files
7303Loading...
34
የጌታ ፀጋና ሰላም ከሁላችሁ ጋር ይሁን!!!           #Day_ Of _Holy _Spirit          #Anointing_ service የተወደዳችሁ  ነገ ዕሁድ ሚያዝያ 20/08/16 ከ3:00 ጀምሮ ጌታ ኢየሱስ በተከፈተ ሰማይ በእውነትና በመንፈስ የምናመልክበት እንዲሁም ከመንፈስ ቅዱስ  የእግዚአብሔርን ቃል የምንማርበት  የመንፈስ ቅዱስ ጊዜ በኃያላን ጉባኤ ተዘጋጅቷል። በዚህ  የመንፈስ ቅዱስ ቀን ከቤተሰቦቻችሁና ከወዳጆቻችሁ ጋር በመገኘት የክብር ሁሉ  ጌታን  ከእኛ ጋር እንዲያመልኩ ተጋብዘዋል፡፡   #እንደተባረካችሁ_ቆዩ! #Emmanuel!! የኃያላን መቅደስ ቤተክርስቲያን!!!
9061Loading...
35
ያለ እምነት ዕረፍት የለም፡፡ያለ ዕረፍት እምነት የለም፡፡እያመናችሁ አለማረፍ አትችሉም እያረፍችሁ አለማመን አትችሉም፡፡የእምነት ማረጋገጫው እረፍት ነው የዕረፍት ዋስትናው ደግሞ እምነት ነው፡፡እምነት የሌለው ዕረፍት ስሜት ነው፡፡ዕረፍት የሌለው እምነት ሙት ነው፡፡እግዚአብሔር የሚሰራላችሁ በእምነት በሆነ ዕረፍት ውስጥ ስትሆኑ ነው፡፡በኢየሱስ ዉድ ስም በ2013 በእምነት የሆነ ፍፁም ዕረፍት ውስጥ መግባት ይሁንላችሁ! "፤ ሥራው ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ ምንም እንኳ ቢፈጸም። እንዲህ። ወደ ዕረፍቴ አይገቡም ብዬ በቁጣዬ ማልሁ እንዳለ፥ እኛስ ያመንን ወደ ዕረፍቱ እንገባለን። " (ወደ ዕብራውያን 4: 3) የእግዚአብሔር ሰው ቃልአብ ታደሰ.
7096Loading...
36
https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን ሰዓት እየቆጠረች ያለችውን 3:00 ላይ  Join ስለምትል እሷን ነክተው የዛሬውን ፕሮግራም ይካፈሉ፡፡ እንደተባረካችሁ ቆዩ!
650Loading...
37
https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን ሰዓት እየቆጠረች ያለችውን 3:00 ላይ  Join ስለምትል እሷን ነክተው የዛሬውን ፕሮግራም ይካፈሉ፡፡ እንደተባረካችሁ ቆዩ!
5600Loading...
38
ነገ ቅዳሜ ከ9:00 ጀምሮ ልዑል እግዚአብሔር በእውነትና በመንፈስ እናመልካለን እንዲሁም በተከፈተ ሰማይ የእግዚአብሔርን ቃል እንማራለን።እግዚአብሔርም እንደገና በመንፈሱ ከፍ ያደርገናል። ስለሆነም በዚህ በእግዚአብሔር እንደገና የመታሰብ ምሽት በኃያላን ጉባኤ በመገኘት እግዚአብሔርን እንዲያመልኩና የእግዚአብሔር ጉብኝት ተካፋይ የሆኑ ዘንድ በአክብሮት ተጋብዛችኋል። #Emmanuel. የኃያላን መቅደስ ቤተክርስቲያን.
7732Loading...
39
የኃያላን መቅደስ የልግስና አገልጋዮች <ልግስና፦ዕርዳታ ሳይሆን አምልኮ ነው>> “ንጹሕ የሆነ ነውርም የሌለበት አምልኮ በእግዚአብሔር አብ ዘንድ ይህ ነው፤ ወላጆች የሌላቸውን ልጆች ባልቴቶችንም በመከራቸው መጠየቅ፥ በዓለምም ከሚገኝ እድፍ ሰውነቱን መጠበቅ ነው።” ያዕቆብ 1፥27 #Emmanuel.
7862Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
#ፋሲካችን! ✍️ፋሲካ በእብራይስ ″ፔሳህ″ በእንሊዘኛው ″ፓሶቨር″ በሚል የተተረጎመ ሲሆን ″አልፎ መሄድ″ የሚል ፍቺ አለው፡፡ የፋሲካ በዓል ታሪካዊ ዳራ የኪዳኑ ህዝብ በግብፅ በባርነት ይኖሩ ከነበሩበት ህይወት ነፃ የወጡበትን ቀን በማሰብ በየዓመቱ የሚያከብሩት የነፃነትና የድል በዓላቸው ነው (ዘፀ 12፡1-27) ✍️ፋሲካ እግዚአብሔር ለአባቶቻቸው የገባውን ቃል ኪዳን አስቦ ለጩኸታቸው ምላሽ የሰጠበት (ዘፀ 2፡24) ታማኝነቱንና ምህረቱን የገለጠበት፣ የግብፃውያውንን አማልክት ከንቱነት ያረጋገጠበት ድንቅ በዓል ነው፡፡ ፋሲካ የተፈፀመ አስደናቂ ታሪክ ብቻ ሳይሆን ወደፊት ሊደረግ ላለውም መለኮታዊ አጀንዳ ጠቋሚ ጥላ ነው (ቆላ 2፡16-17) እርሱ ሁሉን እንደፈቃዱ የሚመራ አላማውን ያለከልካይ የሚያሳካ የታሪክ ጀማሪና ፈፃሚ አምላክ ነውና፡፡ ✍️የአዲሱም ኪዳን ፋሲካ እንደ ተስፋ ቃሉ የታሰብንበት (ዘፍ 3፡15 ፣ ዮሐ 3፡16፣ ገላ 4፡4) ከሐጢያት ባርነት ነፃ የወጣንበትን፣ ከአብ ጋር የታረቅንበት (2ቆሮ 5፡7) ሰማያዊ ልጅነትን የተቀበልንበት (ዮሐ 1፡11-12) ከሚመጣው ቁጣ የምናመልጥበት(ሮሜ 5፡9) ለዘለአለም ህይወት ዋስትና ባህተማችን ነው (ኤፌ 2፡8-10፣ ቲቶ 3፡4-5) ✍️አይሁዳያኑ በቁጣው ቀን ከሞት ይድኑ ዘንድ በእምነት በመታዘዝ የደጃቸውን ጉበኑንና መቃኖቹን የተሰዋውን የበግ ደም መቀባት እንደነበረባቸው(ዘጸ12፡23፣ ዕብ 11፡28) ዛሬም እንዲሁ ነው ከመንፈሳዊው ሞት ለመዳን እና ከሚመጣው ዘላለማቂ ቅጣት ለማምለጥ ቅድመ ሁኔታው #እምነትና_መታዘዝ ነው፡፡ ይህም በድነት ውስጥ የሰው ድርሻ ምን እንደሆነ ያስገነዝባል፡፡(ዮሐ 1፡11-12) ፋሲካችን ክርስቶስ ታርዶአልና፤(1ቆሮ 5፡7) #Emmanuel. የእግዚአብሔር ሰው ቃልአብ ታደሰ.
Hammasini ko'rsatish...
4
Hammasini ko'rsatish...
#በእግዚአብሔር _የመመራት _በረከቶች #ድንቅ-ትምህርት #በሐዋርያው-ቃልአብ-ታደሰ #Gosple-Teaching-by Apostle-Kaleab-Tadesse #አዲስ

Mightie's Temple International is a church found with Apostle Kaleab Taddese. Vision:- Raising a mighty generation through the word of God and Spirit of God....

https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን ሰዓት እየቆጠረች ያለችውን 3:00 ላይ  Join ስለምትል እሷን ነክተው የዛሬውን ፕሮግራም ይካፈሉ፡፡ እንደተባረካችሁ ቆዩ!
Hammasini ko'rsatish...
MIGHTIES' TEMPLE FAMILY

Naty invites you to join this group on Telegram.

Photo unavailableShow in Telegram
#የታላቅ_ፀጋ_ዓመት #የመዋጀት_ምሽት የጌታ ሰላም ከሁላችሁ ጋር ይሁን! ወድ የኃያላን ቤተሰቦች እና ወዳጆች በሙሉ የፊታችን ሀሙስ ግንቦት 01/09/16  ከ11:30ጀምሮ #ወሩን በእግዚአብሔር #ቃልና #መንፈስ #የመዋጀት  ምሽት ይኖረናል።እንዲሁም #ትንቢታዊ #ቃል የምንቀበል ይሆናል። በመሆኑም በዚህ የአምልኮ እና ወሩን በምንዋጅበት ምሽት ተገኝታችሁ ጌታ ኢየሱስን ከእኛ ጋር እንድታመልኩና እግዚአብሔር  በሚሰጠን ቃል ወራችሁን  እንድትዋጁ ተጋብዛችኋል። ማሳሰቢያ፦ወደ ቤተክርስቲያን ሲመጡ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ መያዛችሁን አትዘንጉ። እንደተባረካችሁ ቆዩ የኃያላን መቅደስ  ቤተክርስቲያን!!!
Hammasini ko'rsatish...
ከዚህ ዓለም ካለፍክ በኀላ የሚኖረው ስምህ ነው፡፡ወይ ደግ ስምህ ወይ ክፉ ስምህ ይኖራል፡፡በምድር ላይ አንት አልፈህ የማያልፈው ስምህ መጠሪያህ ሳይሆን ያንተ ወይ መልካም ተግባርህ ነው ወይ ደግሞ ክፉ ተግባርህ ነው፡፡ተግባር እናትና አባት ከሚያወጡሉን ሰም በላይ ዋና ስማችን ነው፡፡ሰለዚህ የሰው ስሙ ተግባሩ ነው፡፡ይሁዳ ማለት ምስጋና ማለት ነው ይህ ስም መልካም ቢሆንም በአንድ ወቅት ይህን ስም የያዘ ጌታውን ሽጦ ስሙን አከፉው፡፡መልካም ስም ስላለህ መልካም አትሆንም መልካም መሆን የምትችለው በመልካም ተግባርህ ብቻ ነው፡፡የስም ጨው ምግባር ነውና ስምህን በመልካም ምግባር አጣፈጠው፡፡<<ከጥቅምህ ለስምህ ከስምህ ለነፍስህ ኑር፡፡>> የእግዚአብሔር ሰው ቃልአብ ታደሰ.
Hammasini ko'rsatish...
🔥 4👏 1
" እናንተ ግን የእግዚአብሔር ካህናት ትባላላችሁ፥ ሰዎቹም የአምላካችን አገልጋዮች ብለው ይጠሩአችኋል፤ የአሕዛብን ሀብት ትበላላችሁ፥ በክብራቸውም ትመካላችሁ። በእፍረታችሁ ፋንታ ሁለት እጥፍ ይሆንላችኋል፥ በውርደታችሁም ፋንታ ዕድል ፈንታችሁ ደስ ይላቸዋል፤ ስለዚህ በምድራቸው ሁሉ እጥፍ ይገዛሉ፥ የዘላለምም ደስታ ይሆንላቸዋል።" ኢሳ 61:6-7 በዚህ ቃል እውነት ለበረከት መባረክ ተብሎ በታወጀልህ ወር አንተ ትውልድ በፊትህ ባለው ሳምንት ይሰራላችሁ ዘንድ በእንዲህ ባለ በረከት ልባርክህ እወዳለሁ፦ 🖐 ለመንግስቱ ነገስታትና ካህናት ትሆኑ ዘንድ በክርስቶስ ኢየሱስ ደም የተዋጃችሁ ትውልድ ሆይ በዚህ ሳምንት የአምላካችሁ ህግ ሁለንተናችሁን ይውረስ "በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል" ተብሎ እንደተፃፈ ብዙዎችን ወደ ጽድቅ መንገድ ትመልሱ ዘንድ ይህ መንፈስ ይውረሳችሁ!!! 🖐 የደከሙትን እጆች ታበረቱ ዘንድ፥ የላሉትንም ጕልበቶች ታፀኑ ዘንድ፣ ያዘኑትን ታጽናኑ ዘንድ፣ፈሪም ልብ ያላቸውን ታበረቱ ዘንድ፣ እንዲሁም ትጋትን ቢሆን መገዛት ቢሆን መታዘዝ ቢሆን ታማኝነት ቢሆን በዘመናችሁ ይጨምርላችኃልና ሲቀጥል ጉልበት እና አቅም ይሆንላችኃልና ደግሞም ከንቱነት አይሆንባችሁምና በዚህ ሳምንት በትንሳኤው መንፈስ በልባችሁ የእግዚአብሔር ፍቅር በብርቱ ይፍሰስ!!! 🖐 አፋችሁን በመክፈት የክርስቶስ ኢየሱስ የማዳኑን ሥራ በግልጥ ትናገሩ ዘንድ የደከመውን በቃል እንዴት እንደምደግፉ ታውቁ ዘንድ በትንሳኤው መንፈስ ኃይል እለት እለት ተሞሉ!!! ቃሉን በአንደበታችሁ የተጠበቀ ይሁን እንዲሁም የሚሰሙ የትውልድን ጆሮ ምርኮ አድርጎ ይስጣችሁ!!! 🖐 እግዚአብሔር ወዶአችኃልና እርግማኑን በረከት ያድርግላችሁ የተቀጠረውንም የሞት አዋጅ ይሻርላችሁ፣ ለእግዚአብሔር ቤት ጎንበስ ቀና ለምትል ነፍስ የቤቱም ቅንአት ለሚበላው ትውልድ በእግዚአብሔር እጅ የክብር አክሊል በአምላካችሁም ክንድ የመንግስት ዘውድ ያድርጋችሁ!!! 🖐 አልአዛሯ ለሞተባት በብዙ እንባና በብዙ ጭኸት በበዛም ለቅሶ ላለች ነፍስ ነቀፌታም ለበዛባት አምላክሽም ወደየት አለ? ለተባለች በፊቷ ባሉት ቀናት ለብዙዎች የመዳናቸው ምክኒያት ይሆን ዘንድ በእልፍኟ እና በነገሯ የእግዚአብሔር ክብር ይገለጥ ከዚህም የተነሳ ለነገሯ ትንሳኤ ይሁንላት!!! 🖐 የእነ ሰንበላጥ ዛቻና ማስፈራራት የአኪጦፌልም ምክር ስንፍና ያድርግላችሁ! በአንድነት የመጡ ጠላቶች በብዙ መንገድ ይበተኑ! የጠላቶቻችሁን ወጥመድ ይስበርላችሁ! ክፉ ነገር ወደ እናንተ አይቅረብ መቅሰፍትም ወደቤታችሁ አይግባ! በትንሳኤው ኃይልና መንፈስ በክፍዎችም ላይ ከፍታን ይስጣችሁ!!! 🖐 በዚህ ሳምንት ክርስቶስን የትንሳኤውንም ኃይል ይበልጥ ታውቁ ዘንድ ሰማያዊ ብርሃን ይብራላችሁ፣ ከፊቱ ጋር ደስታን ያጥግባችሁ፣ ደስን በልባችሁ ይጨምር፣ የደስታንም ዘይት ይቀባችሁ የእናንተ ሰላም ለብዙዎች ሰላም ይሆናልና የሰላም አለቃ የሆነው ጌታ በሰላም ይባርካችሁ! ይህ የበረከት ቃል በኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ ኃይልና መንፈስ በህይወታችሁ ሥጋን ይልበስ እንዲሁም የፀና ይሁን!!! አሜን!!! መልካም ሳምንት ይሁንላችሁ!!!
Hammasini ko'rsatish...
🙏 6 4👍 1
https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን ሰዓት እየቆጠረች ያለችውን ጠዋት 12:00 ላይ Join ስለምትል እሷን ነክተው የሰኞ ማለዳ ፀሎትን ይካፈሉ፡፡ በፀሎትና በበረከት ሳምንቱን ይጀምሩ፡፡
Hammasini ko'rsatish...
MIGHTIES' TEMPLE FAMILY

Naty invites you to join this group on Telegram.

https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን ሰዓት እየቆጠረች ያለችውን ጠዋት 12:00 ላይ Join ስለምትል እሷን ነክተው የሰኞ ማለዳ ፀሎትን ይካፈሉ፡፡ በፀሎትና በበረከት ሳምንቱን ይጀምሩ፡፡
Hammasini ko'rsatish...
MIGHTIES' TEMPLE FAMILY

Naty invites you to join this group on Telegram.

00:40
Video unavailableShow in Telegram
6
Photo unavailableShow in Telegram
“ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ ለሕያው ተስፋና ለማይጠፋ፥ እድፈትም ለሌለበት፥ ለማያልፍም ርስት እንደ ምሕረቱ ብዛት ሁለተኛ የወለደን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ፤ ይህም ርስት በመጨረሻው ዘመን ይገለጥ ዘንድ ለተዘጋጀ መዳን በእምነት በእግዚአብሔር ኃይል ለተጠበቃችሁ ለእናንተ በሰማይ ቀርቶላችኋል።” — 1ኛ ጴጥሮስ 1፥3-5 #Emmanuel.
Hammasini ko'rsatish...
👍 7 3