cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

🇵🇸ሐምዱ ቋንጤ🇵🇸

ይህ ቻናል ቁርኣን እና ሐዲስ መሰረት በማድረግ የመልካም ቀደምቶቻችን ፋና በመከተል ስለ እስልምናችን የምንማማርበት እና የምንመካከርበት ቻናል ነው። ✍እስልምና አማራጭ የሌለው መፍትሔ ነው‼ 👇🏾👇🏾👇🏾 @hamdquante አስተያየትዎ ይበልጥ ይገነባናል 👉🏿 @hamdquante_bot👈🏿

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
11 115
Obunachilar
+3324 soatlar
+1527 kunlar
+39330 kunlar
Post vaqtlarining boʻlagichi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Nashrni tahlil qilish
PostlarKo'rishlar
Ulashishlar
Ko'rish dinamikasi
01
🤝    መዘያየር፦      በመራራቅና በመጠፋፋት ክፍተት እና ድክመት እንደ ሚፈጠረው: በተቃራኒው   መዘያየርና መገናኘት ጥንካሬ ያመጣል!! https://t.me/hamdquante
1 2044Loading...
02
🤝 መዘያየር!!      በመራራቅና በመጠፋፋት ክፍተት እና ድክመት እንደ ሚፈጠረው: በተቃራኒው መዘያየርና መገናኘት ጥንካሬ ያመጣል!! https://t.me/hamdquante
10Loading...
03
✍      ታላቅ የዳዕዋ እና የኢጅቲማ ፕሮግራም!! የሳምንት ቅዳሜ   ይደምቃል አዳማ የሰማህ ተዘጋጅ  ያልሰማኸው ስማ!! አ ዳ ማ በልዩ የሰለፍዮች የዳዕዋ እና የዝያራ ስብስብ ትደምቃለች!! የፊታችን ቅዳሜ     ግንቦት17 /2016  ውቢቷ የፍቅር ከተማ አ ዳ ማ  ሰለፍዮችን ሰብስባ ለማንበሽበሽ ዝግጅቷን አጠናቃ በመጠባበቅ ላይ ትገኛለች። ተቋርጦ የነበረው………    ወደ ክፍለሀገር የሚደረገው አጠቃላይ የዳዕዋ እና የዝያራ ቅፍለት በአላህ ፈቃድ የፊታችን ቅዳሜ አ ዳ ማ ላይ በደማቅ ሁኔታ ይደረጋል። በፕሮግራሙ የሚታደሙት………    አጠቃላይ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ሰለፍዮች ሲሆኑ; ከተለያዩ ከተሞች በሚመጡ ዱዐቶች በተለያየ ርዕስ የተለያዩ ፕሮግራሞች ይደረጋሉ። በየትኛውም የሀገራችን ክፍል የምትገኙ ወንድሞች;   ከአሁኑ ፕሮግራማችሁ በማስተካከል መጪው ቅዳሜ ሁላችሁም የኢጅቲማው ድምቀት እንድትሆኑ ከወዲሁ የአክብሮት ጥሪያችን እናስተላልፋለን። የአዲስ አበባ ጉዞ በተመለከተ………    የጠዋት የአንዋር መስጂድ ደርሶች በነበሩበት ይሆኑና ልክ ደርስ እንደተጠናቀቀ ሁሉም ተያይዞ ጉዞው ወደ ውቢቷ አ ዳ ማ ያደርጋል። በዚሁ ቀን፦   አዲስ አበባ ላይ ያሉ የህፃናት መድረሳዎች ዝግ ሆነው ይውላሉ!! 💻አል_ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱድዮ የሰለፍዮች ልሳን!! https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio
1 3865Loading...
04
🧿    መልካም ውለህለት በክፋት ቢመልስልህ "መልካም የመስራት ጥቅሙ ክፋትን ማጨድ ነው" ማለት አይደለም። ባይሆን ግን 👇 👉አንዳንድ መልካምነት የማይገባቸው ሰዎች ለመኖራቸው ማሳያ ነው‼️ https://t.me/hamdquante
1 7986Loading...
05
👆 እሺ ብላችሁ አንድ (1) ብንሆን ባንለያይ እኮ አሪፍ ነበር። https://t.me/hamdquante
2 1653Loading...
06
👇
2 1423Loading...
07
✈️ የሳምንት ቅዳሜ ይደምቃል አዳማ የሰማህ ተዘጋጅ ያልሰማኸው ስማ!! https://t.me/hamdquante
2 39311Loading...
08
✍ በአላህ ቱሩፋት   ካልኾነ በዝነቱ ሰው ስለ ደከመ   አይሳካም ውጤቱ። https://t.me/hamdquante
2 2354Loading...
09
✍     አብዝተው ይጠሉናል; ሆን ብለው ይከታተሉናል። https://t.me/hamdquante
2 3084Loading...
10
✍ ከ 'መ' እስከ 'ሞ' እንዲ ነች ህይወት ከ 'መ' እስከ 'ሞ' ናት 'መ' ስንል መወለድ 'ሞ' ስንል ሞት ከ 'መ' እስከ 'ሞ' መንገድ ስናጋምስ 'ም' እናገኛለን 'ሞ' ላይ ሳንደርስ 'ም' ምርጫ ነው የህይወት መመርያ ጥሩ ብንሰራ ማደጊያ ቀልደን ብንቀር መውደቂያ ስለዚ  'መ' እንዳለ 'ሞ' አለና 'ም' ን ታላቅነት እንጅ አይሁን ስንፍና።            https://t.me/hamdquante
2 73323Loading...
11
🧿 ጥረትህ የሰዎች ልብ ለመማረክ አይሁን: ከቻልክ ጥሩ የሆነ ፋና ልባቸው ላይ ጣልባቸው። በእርግጥም የሆነ ቀን ሽቶው አልቆ ጠርሙሱ ባዶ ይሆናል፤ የሽቶው ጠረን ግን ከጠርሙሱ ጋ ይዘወትራል። ጥሩ የሆነ ኮቴ ትተህ እንደሆነ ልክ እንደዚሁ ነው። የሆነ ቀን ሊጠቀሙበት ይችላሉ!! https://t.me/hamdquante
3 00413Loading...
12
👆     አስታወሳችሁ??   ዛሬ እኛን የእሱ ጠበቃ አድርገው የሚተቹን አካሎች ያኔ ከእሱ ጋ አብረው እኛ ላይ ለመዝመት ሸንጎ በሚቀማመጡበት ዘመን ነበር:   የሰውየው ክፉ አካሄድ አውግዘን አስጠንቅቀን የነበረው። የዛኔ ግን………    ዛሬ ላይ “ሁሉም ለምን ዝም ይለዋል?” ብለው ቅስቀሳ የሚያደርጉ ወንድሞች ሳይቀሩ እኛን የፊትና ሰው አድርገው ሲተቹን ነበር። ይሁን………    ዘገየም ፈጠነ መንቃቱ ነው የተፈለገው። አሁንም ቢሆን………    ከሰውየው ጋ አብረን የተሳፈርንበት ባቡር የለም። በክፉ ነፍስያ ተወጥሮ, ስሜቱ እየሾፈረው, ከዳዕዋ መስለሀ ይልቅ የራሱን ክብር የሚያስጨንቀው መሆኑን ከማመንም ከመግለፅም ጋ   እሱ "እሺ" ብሎ ስላልፈረመ ብቻ ከሰለፍይነት አላስወጣውም። ቅሬታየም ይህ ነው………    ትናንትና ስንትና ስንት ነገር ሲደረግ "መታገስ ማስታመም ያስፈልጋል, ከስር ላሉ ልጆች ሊታዘንላቸው ይገባል።" ተብሎ እንደተኖረው ;   ዛሬም ቢሆን ሰውየው የችግር ሰው ከመሆኑም ጋ, ችግሩ ለማስወገድ መኬድ ያለበት ርቀት ተኪዷል ወይ? ማስታመም የሚያስፈልገው ያህል ተጠብቋል ወይ? "ተክፊሪ" የተባለውስ "አልፈርምም" በማለቱ ብቻ እንዴት ይሆናል? ካልሆነማ ቢፈርም ኖሮ "ሰለፍይ" ተብሎ ተፈርሞለት ነበር።   ብዙ የሚያስተዛዝቡ ነጥቦች አሉ። ተዛዝበን እናልፈዋለን። አድካሚ አስቸጋሪ ሰው ቢሆንም;    ከስሩ ልጆች አሉ, ተከታዮች አሉት, ዳዕዋ አለው, ትናንትና እኛ ለእነርሱ እነሱም ለእኛ ደክመዋል። ዳዕዋ እንጂ ያገናኘን ነገር አልነበረም። አሁንም ይህንን ዳዕዋ ለመጠበቅ ሲባል ጥንቃቄ እና ትዕግስት የተሞላበት አካሄድ ያስፈልጋል። 7 ዐመት ሁሉም የየራሱ ዳዕዋ ይዞ ሲሄድ ታግሰን አልነበር? አሁንም እሱም ለዳዕዋ ለወንድማማችነት አልሰበርም ካለ በቃ የራሱን መንገድ ይዞ ይሂድ። ተባብረን ገፍትረን ከምንጥለው;    ትተነው በነበረበት እርከን በመንገዱ ቢሄድ ያ የተሻለ ነው!! ምክንያቱም፦    ሰለፍይ ለመሆን የግድ ከእኛጋ ካልተስማማ የሚል መርህ የለም። ይህ ከሰሞኑ ነፋስ ጋ በተያያዘ ምን አልባትም የመጨረሻው ፅሁፌ ይሁንልኝ። ✍የቋንጤው ከፉርቃን ሰማይ ስር!! https://t.me/hamdquante
2 83648Loading...
13
👆 ይህንንም እዩት!!
2 5260Loading...
14
ይህንን እዩት!!
2 5420Loading...
15
🧿    በእጅህ የዳቦ ፍርፋሪ ይዘህ ልትሰጣት በተጠጋሃት ልክ ወፏ ከአንተ የምትሸሽ ከሆነ አትገረም። ምክንያቱም፦    እሷከሆዷ ይልቅ ነፃነቷን ስለ ምትፈልገው ነው!! https://t.me/hamdquante
2 77915Loading...
16
🧿    በእጅህ የዳቦ ፍርፋሪ ይዘህ ልትሰጣት በተጠጋሃት ልክ ወፏ ከአንተ የምትሸሽ ከሆነ አትገረም። ምክንያቱም፦    እሷከሆዷ ይልቅ ነፃነቷን ስለ ምትፈልገው ነው!! 🧿    በእጅህ የዳቦ ፍርፋሪ ይዘህ ልትሰጣት በተጠጋሃት ልክ ወፏ ከአንተ የምትሸሽ ከሆነ አትገረም። ምክንያቱም፦    እሷከሆዷ ይልቅ ነፃነቷን ስለ ምትፈልገው ነው!! https://t.me/hamdquante
10Loading...
17
🧿    በእጅህ የዳቦ ፍርፋሪ ይዘህ ልትሰጣት በተጠጋሃት ልክ ወፏ ከአንተ የምትሸሽ ከሆነ አትገረም። ምክንያቱም፦    እሷከሆዷ ይልቅ ነፃነቷን ስለ ምትፈልገው ነው!!                         https://t.me/hamdquante
10Loading...
18
⛱ ነፃነት ከሰማይ ቢዘንብ እንኳ……… ጃንጥላ ይዘው የሚጠለሉ አሽክሮች መኖራቸው እሙን ነው። https://t.me/hamdquante
2 7055Loading...
19
✍ ለአሽክር ቅጥረኛ ምላሽ አይሰጥም “ነክሰኸኛል” ተብሎ ውሻ አይነከስም!! https://t.me/hamdquante
2 90318Loading...
20
✍ እውነትን……… በኡስታዙ አመለካከት ከሚመዝን ሰው ጋ ንትርክ ውስጥ አትግባ!! https://t.me/hamdquante
2 8517Loading...
21
👆 ይህንን ካነበበ በኋላ……… "ሰለፍይ መሻኢኾች ከሱፍይ መሻኢኾች አመሳስሏል الله المستعان" ብሎ screenshot የሚያደርግ ኡስታዝ, ለተማሪዎቹ «انكم ترون ربكم كما ترون هذا القمر» የሚለው ሓዲስ ምን ብሎ ይሁን የሚፈስርላቸው?? ንገሩት……… እንደምትገምተን አይደለንም። እኛ ያመሳሰልነው የሰለፍይ መሻኢኽ ከሱፍይ መሻኢኽ ሳይሆን; "ሼሆቹ ብለዋል" ብሎ የሚከተለው የሱፍይ ሙሪድ; "መሻኢኾች ብለዋል ተቀበል" ከሚለው የአንተ ዐይነቱ አሽቃባጭ ነው!! https://t.me/hamdquante
3 02714Loading...
22
✍      በተናጋሪዋ ላይ ጀነት ዕርም ያደረገች ንግግር……            {أَنَا خَيْرٌ مِّنْهُ}       {እኔ ከእሱ የተሻልሁ ነኝ} https://t.me/hamdquante
2 79914Loading...
23
✍ ሱፍዮች……… “ሼሆቹ እንዲህ ብለዋል” ሲሉ አውግዘህባቸው; ዛሬ update አርገኸው……… “መሻኢኾች እንዲህ ብለዋል” ስትለኝ "ኣሚን" ብየ ከተቀበልኩህ; ልዩነታችን የቱጋ ነው??? ወገን……… ዳዕዋ ነው። ቀልድ ቀይደለም። ስለ ሀበሻም ይሁን ስለ ማንም ሲነግሩን: ለመሻኢኾች ያለን ታዛዥነት የምንገልፀው መ ረ ጃ በመጠየቅ ነው። እንኳንስ ወደ ፊትና የሚጣራን ይቅርና; “ፊትና ራቁ” እያለ በዙር ወደራሱ አመለካከት የሚጣራንም እንርቃለን። ባይሆን……… በልክ አድርጉት, ብዙ ተዛዝበናል!! https://t.me/hamdquante
3 47650Loading...
24
✍ የአንተ ወንጀል……… ለጠላትህ መሳሪያ እንደማቀበል ነው። ወንጀል ላይ በዘወተርክ ልክ……… ጠላትህ በአንተ ላይ የበላይ ይሆናል። /ኡስታዝ አቡ ቀታዳ አላህ ይጠብቀው/ [تفسير سورة آل_عمران 271] https://t.me/hamdquante
2 9256Loading...
25
🧿 አንዳንድ ሰዎች ግን……… ያለፈውን ነገር ሙሉ ለሙሉ ትተው እንዳዲስ መኖር ለምን እንደሚከብዳቸው አላቅም። በተለይ……… ያበደሩን ሰዎች!! https://t.me/hamdquante
2 98211Loading...
26
✍ ሲመቸው ብቻ……… የሚፈልግህ ከሆነ ፎጋሪህ ነው; ለአንተ ሲል……… የሚያመቻች ከሆነ እሱ ነው ትክክለኛው ወዳጅህ!! https://t.me/hamdquante
3 13822Loading...
27
✍     የአኼራ ጥያቄ……… በቋንቋ ሳይሆን በስራ ነው የሚመለሰው!! ስራህ ካማረ………     የትኛውም ቋንቋ መናገር የማትችል ብትሆን እንኳ ጥያቄውን ትመልሳለህ። ስራህ ከተበላሸ………     ሁሉንም ቋንቋ መናገር የምትችል ብትሆንም ጥያቄውን መመለስ አትችልም።     /ኡስታዝ አቡ ቀታዳ አላህ ይወፍቀው/          [🎙صحيح البخاري 863] https://t.me/hamdquante
3 21422Loading...
28
🧿     አባት………… እናትህ………    ምንም ሁን ምን ብቻ ደህና ሆነህ እንድትኖርላት ነው ምኞቷ። ጓደኛህ………     የተመቸህ የደላህ ሆነህ እንድትኖር ይመኝልሃል። ወንድምህ………     ለአንተ ሕይወት መስተካከል ሁል ጊዜ ይጨነቃል። አስፈላጊ ሲሆን ሕይወቱም ቢሆን ሊሰዋልህ ይችላል። "ምርጥ"………      የምትለው ጓደኛህም ይሁን ወንድምህ ለአንተ ጥሩ ጥሩውን ይመኙልሃል እንጂ: እነርሱ በልጠህ እንድትገኝ ግን አይፈልጉም። በዚህ ምድር ላይ………    ሁል ጊዜ ከእሱ የተሻልክ ሰው እንድትሆን የሚፈልገው ብቸኛው ሰው አባትህ ብቻና ብቻ ነው!! https://t.me/hamdquante
3 35641Loading...
29
📖 {وَخُلِقَ الْإِنسَانُ ضَعِيفًا} {ሰውም ደካማ ተደርጎ ተፈጠረ}     [አል_ኒሳእ:28] 💫በተወለድክበት ቅፅበት የሆነው ማስታወስ አትችልም; 💫በምትሞትበት ቅፅበት የሚሆነው ማወቅ አትችልም; 💫ያለፈው አኗኗርህ መቀየር አትችልም; 💫የወደፊቱ ሕይወትህ መወሰን አትችልም። ሁል ጊዜ………     ድክመትህ እና ወደ ጌታህ ፈላጊ መሆንህን አትርሳ!! https://t.me/hamdquante
2 98415Loading...
30
✍      ቀልቡ ላይ በሽታ ያለበት ሰው……… ታክሞ ሊድን ይችላል;     ቀልቡ በሽተኛ የሆነ ሰው ግን……… ቀልቡ መሞት እንጅ መዳን አይችልም!!   /ኡስታዝ አቡ ቀታዳ አላህ ይወፍቀው/     [🎙تفسير سورة آل عمران_270] https://t.me/hamdquante
3 05317Loading...
31
👌 ትናንትና ነድፎ ያቆሰለህ እባብ በምንም ተዐምር ዛሬ እርግብ ሁኖ ሰላም ሊሰጥህ አይችልም!! https://t.me/hamdquante
3 09225Loading...
32
🧿     “ዝሙተኛዋ”……… ተብላ እስከምትታወቅበት ድረስ አፀያፊ ስራ ላይ የኖረች ሴት;    ለውሻ ባጠጣችው ውሀ የምትድን ከሆነ, አንድ ሙስሊም………    ከመንገድ ላይ “ሙስሊሞች ዐዛ ያደርጋል” ብሎ ያሰበው; እንቅፋት በማስወገዱ ጀነት የሚወርስ ከሆነ, አንድ ሰው………    ብዙም ቦታ ሳይሰጣት በተናገራት ንግግር; የአላህ ውዴታ የሚጎናፀፍ ከሆነ, መቶ ሰው የገደለ ነፍስ ገዳይ………    ወደ አላህ ተውበት አድርጎ ባለበት ቅፅበት ሙቶ; የጀነት መላኢካዎ የሚያነሱት ከሆነ, እንዴት ብለህ ከኸይር ስራ ትሳነፋለህ???? እነዚህ………    ከላይ የተጠቀሱ ሰዎች በእርግጥም እንዳንተው ሙስሊሞች ነበሩ። እንዳንተው ከሰላትም ይሁን ከፆም የየራሳቸው ድርሻ ነበራቸው። ለመዳናቸው ጀነት ለመውረሳቸው ለየት ባለ መልኩ ሰበብ የሆናቸው ግን የተጠቀሰው የቅፅበት ስራቸው ነው። ተውሒድህን ጠብቅ!! በማስከተል የትኛውንም ኸይር ስራ መስራት እየቻልክ "እቺ ምን አላት" ብለህ እንዳታስመልጥ። ከስራዎችህ አላህ በየትኛው ሰበብ እንደሚያድንህ አታውቅም። ደግሞም ዕወቅ……… መዳን የሚገኘው በብዛት በተሰራው ሳይሆን: በኢኽላስ በተሰራው ነው!! https://t.me/hamdquante
3 64648Loading...
33
👌 እውነት ብለሃል!! https://t.me/hamdquante
3 2949Loading...
34
🧿 አላህ ለመውደድህ ምልክቱ ዚክር ማብዛትህ ነው። ምክንያቱም፦ አንድን ነገር አትወድም ስለ እሱ አብዝተህ ብታወሳ እንጂ!! [مدارج السالكين ٢/١٦٢] https://t.me/hamdquante
3 46025Loading...
35
🧿    አንድ ኣማኝ ኢማኑ በጨመረ ልክ ከአላህ ዘንድ የሚደረግበት ሙከራ (ፈተና) እየበረታ ይሄዳል።    ተቃራኒ ከሆነም በተቃራኒው ልክ!! ኢማሙ አልባኒ [السلسلة الصحيحة ١/٢٨٥] https://t.me/hamdquante
3 35812Loading...
36
🧿 አንድ ኣማኝ ኢማኑ በጨመረ ልክ ከአላህ ዘንድ የሚደረግበት ሙከራ (ፈተና) እየበረታ ይሄዳል። ተቃራኒ ከሆነም በተቃራኒው ልክ!! https://t.me/hamdquante
10Loading...
37
✍     በሚስት ቅናቻ የተቃጠሉ ኪታቦች¡¡ 📕የቋንቋው ሊቅ ሲቦወይህ……… ኪታቦች በመፃፍ እና በማጥናት ይወጠርና ሚስቱን ቸላ ቸላ ይላት ነበር። በዚህ የተናደደችው ሚስቱ አንድ ቀን ኪታቦቹን ሰብስባ አቃጠለችበት። እሱም የሰራችውን ሲያይ በድንጋጤ ራሱን ሳተ።   ከፌንት ሲነቃ "ፈትቼሻለሁ" ብሎ ሸኛት። 📕ኢብራሂም አል_ዒያሽ የተባለው……… ሀያ ዐመታት ድረስ "خجرات النساء" የተሰኘው ኪታቡ ሲፅፍ ከቆየ በኋላ "በኪታቡ ተወጥሮ እኔን ረስቶኛል" ያለችው ሚስት ይህንን ሁሉ ዐመት የደከመበት ኪታብ ሰብስባ አቃጠለችው።   እሱም በዚሁ ድንጋጤ ሽባ ሆኖ ቀረ። 📕ኣሙሪይ የተባለችዋ ግዛት ንጉስ የነበረው መሕሙድ……… ኪታቦች በማንበብ እና በማጥናት ቢዚ ይሆን ነበር። በዚህም የተናደደችው ሚስቱ የሞተ ቀን ኪታቦቹን ሰብስባ "አብራችሁ ተቀበሩ" በሚመስል መልኩ ወደ ኩሬ ውሀ ስትወረውር ተስተውላለች። 📕ለይስ ቢን ሙዘፈር……… የተባለው ፀሀፊም ኪታቦቻቸው በሚስቶቻቸው ቅናት ከተቃጠሉባቸው ተርታ ይወሳል። 📕የምታውቁት ትልቁ ኢማም ኢማሙ ዙህሪይ……… ሚስቱ "ወላሂ እነዚህ ኪታቦችህ ከሦስት ጣኡንት በላይ እኔ ላይ የከፉ ናቸው" እንዳለችው ተጠቅሷል። ይህንን ያነበቡ የዘመናችን ሴቶችም………    "እነዝያ ሴቶች አላህ ይዘንላቸውና ይህንን እርምጃ ባይወስዱ ኖሮ: ዛሬም ባሎቻችን እነዝያ ኪታቦች እያነበቡ እኛን ይረሱን ነበር" ማለታቸው ተዘግቧል። በዘመናችን ደግሞ………    በሚስት ቅናቻ ተወርውረው የሚሰበሩ ስልኮች ቤት ይቁጠራቸው። https://t.me/hamdquante
3 67971Loading...
38
🧿     ባሎች ሁለት ዐይነት ናቸው ይላሉ……… 1ኛው, ሸጋ ባል ነው፦     ሚስቱ ሁሌም ገና ጨቅላ እንደሆነች እንዲሰማት የሚያጫውታት, እንደ ህፃን የሚያቃልዳት ይሆንና ተንከባክቦ እንደ ፅጌሬዳ እንቡጥ ያስውባታል። 2ኛው, ክፉ ባል ነው፦     ሚስቱን በንዝንዝ እና በጭቅጭቅ ያስረጃትና ከእሱ በአስርት ዐመታት የምትበልጥ አሮጊት አስመስሎ ያስረጃታል። ሴት ልጅ………     ውስን በሆነ ዐመት ታረጃለች ወይም ውስን በሆነ ዐመት ታብባለች ማለት ስህተት ነው። እውነታው………    ሴት ልጅ ከጥሩ ባል ጋ ከሆነች ሁሌም ታብባለች:     ከክፉ ባል ጋ ከሆነች በልጅነቷም ትጠወልጋለች። መታወቅ ያለበት………     ትዳር የሚገነባው በሴቷ ውበት ወይም በወንዱ ሀብት አይደለም። ከጊዜ በኋላ የእሷ ውበትም ይረግፋል, የእሱ አቅምም ይደክማል። አብሮነታቸው አስተሳስሮ ሊያስቀጥል የሚችል ነገር ቢኖር: በመሃላቸው ያለው   መዋደድ እና መተዛዘን ነው!! ይህ ከሆነ………     ሴቷ የወንዱ አደራ: ወንዱም የሴቷ መከታ ሆነው ይኖራሉ!! https://t.me/hamdquante
4 06186Loading...
39
🫵 አጣርተህ ያዝና…… አሳምነህ ልቀቅ!! በማይጨበጥ ነፋስ……በማይጨበጥ ወሬ ተባልተህ ተፋጅተህ……ኖረህ እስከ ዛሬ; አሁንም እንዳዲስ ……ዳግም እንደገና “ብሄር ቋንቋ” ብሎ……ለሚነፍሰው ፊትና: ጆሮህ ትሰጣለህ……ሰምተህ ትግታለህ ቀርበህ አትጠይቅም……ባለቤቱን ይዘህ። ተው ንቃ ተው ንቃ……ተው ንቃ ፈዘሃል አጀንዳ አስፈፃሚ……ለምን ያደርግሃል? ከሄደው ተመክረህ……ለሚመጣው ታጠቅ  አጣርተህ ያዝና………አሳምነህ ል ቀ ቅ!! ✏️ሐምዱ ቋንጤ ከፉርቃን ሰማይ ስር!! https://t.me/hamdquante
3 95921Loading...
40
🦶 ብሄር…, ጥቅማ ጥም…, ዝምድናም ይሁን ሌላ ነገር አስታኮ; አመለካከቱ አሸክሞህ መንሀጅህ ለመበለዝ መጥቶ ሲንሾካሾክህ……… "ኣኣይ እኔ እንደዚህ ዐይነት ሰው አይደለሁም" ብለህ ቅስሙን አትስበረው። እባክህ……… ከቻልክ እግሩን ሰብረህ ሸኘው!!! ስንትና ስንት ነገራችን ትተን አኼራን ከጅለን በያዝነው መንሓጅ የማንም እንከፍ አመለካከት ልንሸከም??? "በዳዕዋ ላይ የግለሰብ ፍላጎት አናረማምድም!!" https://t.me/hamdquante
4 33516Loading...
🤝    መዘያየር      በመራራቅና በመጠፋፋት ክፍተት እና ድክመት እንደ ሚፈጠረው: በተቃራኒው   መዘያየርና መገናኘት ጥንካሬ ያመጣል!! https://t.me/hamdquante
Hammasini ko'rsatish...
👍 22 5💯 4
🤝 መዘያየር!!      በመራራቅና በመጠፋፋት ክፍተት እና ድክመት እንደ ሚፈጠረው: በተቃራኒው መዘያየርና መገናኘት ጥንካሬ ያመጣል!! https://t.me/hamdquante
Hammasini ko'rsatish...
✍      ታላቅ የዳዕዋ እና የኢጅቲማ ፕሮግራም!! የሳምንት ቅዳሜ   ይደምቃል አዳማ የሰማህ ተዘጋጅ  ያልሰማኸው ስማ!! አ ዳ ማ በልዩ የሰለፍዮች የዳዕዋ እና የዝያራ ስብስብ ትደምቃለች!! የፊታችን ቅዳሜ     ግንቦት17 /2016  ውቢቷ የፍቅር ከተማ አ ዳ ማ  ሰለፍዮችን ሰብስባ ለማንበሽበሽ ዝግጅቷን አጠናቃ በመጠባበቅ ላይ ትገኛለች። ተቋርጦ የነበረው………    ወደ ክፍለሀገር የሚደረገው አጠቃላይ የዳዕዋ እና የዝያራ ቅፍለት በአላህ ፈቃድ የፊታችን ቅዳሜ አ ዳ ማ ላይ በደማቅ ሁኔታ ይደረጋል። በፕሮግራሙ የሚታደሙት………    አጠቃላይ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ሰለፍዮች ሲሆኑ; ከተለያዩ ከተሞች በሚመጡ ዱዐቶች በተለያየ ርዕስ የተለያዩ ፕሮግራሞች ይደረጋሉ። በየትኛውም የሀገራችን ክፍል የምትገኙ ወንድሞች;   ከአሁኑ ፕሮግራማችሁ በማስተካከል መጪው ቅዳሜ ሁላችሁም የኢጅቲማው ድምቀት እንድትሆኑ ከወዲሁ የአክብሮት ጥሪያችን እናስተላልፋለን። የአዲስ አበባ ጉዞ በተመለከተ………    የጠዋት የአንዋር መስጂድ ደርሶች በነበሩበት ይሆኑና ልክ ደርስ እንደተጠናቀቀ ሁሉም ተያይዞ ጉዞው ወደ ውቢቷ አ ዳ ማ ያደርጋል። በዚሁ ቀን፦   አዲስ አበባ ላይ ያሉ የህፃናት መድረሳዎች ዝግ ሆነው ይውላሉ!! 💻አል_ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱድዮ የሰለፍዮች ልሳን!! https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio
Hammasini ko'rsatish...
👍 13
Photo unavailableShow in Telegram
🧿    መልካም ውለህለት በክፋት ቢመልስልህ "መልካም የመስራት ጥቅሙ ክፋትን ማጨድ ነው" ማለት አይደለም። ባይሆን ግን 👇 👉አንዳንድ መልካምነት የማይገባቸው ሰዎች ለመኖራቸው ማሳያ ነው‼️ https://t.me/hamdquante
Hammasini ko'rsatish...
👍 40 2
Photo unavailableShow in Telegram
👆 እሺ ብላችሁ አንድ (1) ብንሆን ባንለያይ እኮ አሪፍ ነበር። https://t.me/hamdquante
Hammasini ko'rsatish...
👍 66 10👌 6
👇
Hammasini ko'rsatish...
👍 26
✈️ የሳምንት ቅዳሜ ይደምቃል አዳማ የሰማህ ተዘጋጅ ያልሰማኸው ስማ!! https://t.me/hamdquante
Hammasini ko'rsatish...
👍 16 1
በአላህ ቱሩፋት   ካልኾነ በዝነቱ ሰው ስለ ደከመ   አይሳካም ውጤቱ። https://t.me/hamdquante
Hammasini ko'rsatish...
👍 34
✍     አብዝተው ይጠሉናል; ሆን ብለው ይከታተሉናል። https://t.me/hamdquante
Hammasini ko'rsatish...
💯 23👍 9 1
ከ 'መ' እስከ 'ሞ' እንዲ ነች ህይወት ከ '' እስከ '' ናት '' ስንል መወለድ '' ስንል ሞት ከ '' እስከ '' መንገድ ስናጋምስ '' እናገኛለን '' ላይ ሳንደርስ '' ምርጫ ነው የህይወት መመርያ ጥሩ ብንሰራ ማደጊያ ቀልደን ብንቀር መውደቂያ ስለዚ  '' እንዳለ '' አለና '' ን ታላቅነት እንጅ አይሁን ስንፍና።            https://t.me/hamdquante
Hammasini ko'rsatish...
👍 53💯 7 5