ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem
Kanalga Telegram’da o‘tish
የዘመናችንን ቀለም ያሳያሉ ያልናቸውን የዚህ ትውልድ የስነ ግጥም ውጤቶችን እንጋራ - እናጋራ። ለማካፈል የፈለጋችሁትን በGitem_Sitem ፣ gitemsitem@gmail.com የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን። We are all about sharing this generation's poetry. Please email us your pieces gitemsitem@gmail.com
Ko'proq ko'rsatish1 722
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-27 kunlar
-530 kunlar
Postlar arxiv
Repost from LinkUp Addis
Gitem sitem presents Open Mic Night at shifta on Wednesday 7 September 2022. Doors to this event open at 6:00pm. The entrance fee is 50ETB.
To get updates on events happening within the city
https://linkupapp.page.link/tv-screen
@linkupaddis
ግጥም ሲጥም!
"ግጥም ሲጥም "ለሁሉም ክፍት የሆነ የኪነጥበብ መድረክ ረቡዕ ጷጉሜ 2 2014 ዓ.ም ቦሌ በሚገኘው ሽፍታ ላውንጅ ይካሄዳል። 12:30 ሲልም ይጀምራል ተብሏል።
ምንጭ :https://t.me/KunetSitem
ለበለጠ ኪነጥበባዊና ሁነታዊ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
https://t.me/EventAddis1
Repost from Weyra
Our August Newsletter is up on the website!
Read at the link below.
https://weyra.org/the-nest-august/
Repost from Ankeboot Books
<<የልጆች መጽሐፍ ዐውደ ርዕይ>> 📚📖 በአንከቡት መፅሐፍት 🕸 ነገ ይጀምራል⚡️
ባህር የልጆች መጽሐፍ ዐውደ ርዕይ 🌊🌊🌊 ልጆች ፍላጎታቸውን የሚያሳድጉበት፣ ከመጻሕፍት ጋር የሚገናኙበት፣ በቋንቋ የሚጫወቱበት እና የማንበብ ፍላጎታቸውን የሚያገኙበት ቦታ ነው።
🕸 ወደ ውቅያኖስ እንደሚሄድ ባህር፣ ልጆች ወደ ትልቅ እና ብሩህ የወደፊት ጉዞ ላይ ናቸው 🕸
የልጆችን የንባብ ባህል ለማበረታታት በባህር የልጆች መጽሐፍ ዐውደ ርዕይ የመጽሐፍ ሽያጭ ✨በልዩ ቅናሽ✨ያቀርባል።
🗓 ነሃሤ 20-22 / ዓርብ-ቅዳሜ-እሁድ
⏱ከጠዋት 3ሰዓት-11ሰዓት
📍አንከቡት መጻሕፍት:4-ኪሎ
https://goo.gl/maps/qYYeeGcYpVTVzXQo8
ለተጨማሪ መረጃ
📞09 24 35 64 74
Ankeboot is excited to launch our recurring Kids Book Fair 📖📚 starting tomorrow!
Baher is a space for kids to discover, grow their interests, connect with books, play with language, and find their passion to read.
Like a river traveling to the ocean, kids are on a journey towards bigger and brighter future 🌊
Ankeboot wants to fill our kids’ journey with wonder, curiosity, knowledge, and innovation 🕸
Baher Book Fair offers book sales at a special discount, to encourage kids’ reading culture ✨🌊
The third episode of our biweekly open mic poetry at Atmosphere is here once again
With your host: Hanny @hanidris
Sign up starts at 6 and show begins at 6:30
Come share your pieces in front of a very supporting audience
የዳዊት በላይነህን ምናባዊ ሂደት እያነበብን ፊርማ እና ፎቶ እያስቀረን ወዳጆች የምናፈራበት ልዩ የመጽሐፍ ማንበቢያ እና ማስፈረሚያ ጊዜ በሳበኙ የግጥም ሲጥም መሰናዶ።
የፊታችን ቅዳሜ ሳፋየር ሆቴል ፊትለፊት በሚገኘው ሳበኝ ከስምንት ሰዓት ጀምሮ በምናባዊ ሂደት በአካል እንገናኝ።
የሽፍታው ግጥም ሲጥም የሐምሌ ድምቀቶች ከነበሩት ገሚሱ . . .
በማቅረብም በመታደምም ጥዑም ምሽት ለሰጣችሁን ሁሉ ምስጋና ይሁን
እዚህ መድረክ ላይ ስራዎቻችሁን ልታካፍሉ የምትወዱ ሁሉ በቦታው በሰዓቱ ተገኝቶ ስም ማስመዝገብ ብቻ ነው የሚጠበቅባችሁ።
" ድኆች"
ጋሼ የዛሬ 50 ዓመት ጽፎት በጋሽ ስብሃት ገ/ እግዚአብሔር ቅንጭብ የእንግሊዝኛ ትርጉም ታክሎበት፤ " በርባንና ኢየሱስ " ከተሰኘ ተውኔት ጋር የአዳም ረታ ወንድም ይገረም ረታ በእንግሊዝኛ ጭምር ተተርጉሞ የወጣ መጽሐፍ ነው፡፡
ጋሽ ሥዩም ሌሎች ያልታተሙ የግጥም፣ የቲአትር ፣ መንፈሳዊ እና ጥበባዊ ለዛ ያላቸው ሥራዎች አሉት፡፡ እነዚህን ለማሳተም አንድም ስፖንሰር ማፈላለግ አንድም ይህን አዲስ መድብለ ተውኔት መጽሐፍትን በግል ወይም በቡድን በመግዛት ንቅናቄውን ያስተባብሩ፡፡ በምረቃ እና በምስጋና ፕሮግራሙ ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል፡፡
እነሆ በጋሼ ሰላምታና ክብር፡፡
አዘጋጅ: ሰም እና ወርቅ
ከመንበረማሪያም ኃይሉ ጋር በሳበኝ የነበረን ጊዜ ግሩም ነበር። ከቃል ሰሌዳ እያነበብን መንቢን በማስፈረም እና ከራሷም አንደበት ግጥሞቿን ሰምተን እንዲህ ማስታወሻ ፎቶዎች ተነስተን ተለያየን።
ቀጣይ ማንን ይዘን እንምጣ? ተከታተሉን
We had a great time with the poetess Menberemariam Hailu.
Stay tuned to find out who will be featured in the upcoming episode.
Repost from ሆሄ የሥነ ጽሑፍ ሽልማት
የመረጡትን መጽሐፍ ርዕስ በመጫን ድምፆን ይስጡ። ለሆሄ የሥነ-ጽሑፍ ሽልማት በግጥም ዘርፍ የዓመቱ ምርጥ መጻሕፍት እጩዎች።
The second open mic poetry night at Atmosphere
You all are welcome to sign up and mingle until 6:30 then the show begins.
Do you want to share your poems with amazing creative souls? Here is a chance you should not miss!
#poetry #artinaddis #openmic #poetrylovers #atmosphere #gitemsitem
ብዙዎች ጓጉተው የሚጠብቁት የሽፍታው ክፍት መድረካችን ደረሰ
ለማቅረብ የምትፈልጉ ሰዎች በሙሉ 12 ሰዓት ላይ ሞኤንኮ አጠገብ በሚገኘው በሽፍታ ተገኝታችሁ መመዝገብ ብቻ ነው የሚጠበቅባችሁ።
መግቢያ 50 ብር ከአንድ ነጻ አራዳ ጋር!
#shifta #gitemsitem #arada #semuaudio #krinfud #linkupaddis #poeticsaturdays #heransyoga #hibreqal
Tibeb be Adebabay brings you another exciting event!
#DEBATE
"Art is a Luxury" vs "Art is a Necessity"
Join us for this Saturday Morning, 30 July 2022 from 09:30-12:30 @Goethe in Addis Ababa.
Register to attend!
http://cutt.ly/OZgzp7w
See you there!
More info: +251929174797 ; +251913679201
#tibebbeadebabay
ግጥም ሲጥም በሳበኝ
የመጽሐፍ ማንበቢያ እና የማስፈረሚያ ጊዜ ከመንበረማርያም ኃይሉ (መንቢ የሎዛ)
ጋር 'የቃል ሠሌዳ' የተሰኘው የመጀመሪያ መጽሐፏ በተለያዩ ገጣሚያን ይነበባል፣ ከመጽሐፉም ከገጣሚዋም ጋር የመተዋወቂያ ጊዜ እንዲሁም ግጥሞቿን ከራሷ ጥዑም አንደበት እንሰማለን።
