uz
Feedback
ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

Kanalga Telegram’da o‘tish

የዘመናችንን ቀለም ያሳያሉ ያልናቸውን የዚህ ትውልድ የስነ ግጥም ውጤቶችን እንጋራ - እናጋራ። ለማካፈል የፈለጋችሁትን በGitem_Sitem ፣ gitemsitem@gmail.com የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን። We are all about sharing this generation's poetry. Please email us your pieces gitemsitem@gmail.com

Ko'proq ko'rsatish
1 721
Obunachilar
-124 soatlar
-37 kunlar
-1630 kunlar
Postlar arxiv
Repost from Weyra
Our August Newsletter is up on the website! Read at the link below. https://weyra.org/the-nest-august/

Repost from Ankeboot Books
<<የልጆች መጽሐፍ ዐውደ ርዕይ>> 📚📖 በአንከቡት መፅሐፍት 🕸 ነገ ይጀምራል⚡️ ባህር የልጆች መጽሐፍ ዐውደ ርዕይ 🌊🌊🌊 ልጆች ፍላጎታቸውን የሚያሳድጉበት፣ ከመጻሕፍት ጋ
<<የልጆች መጽሐፍ ዐውደ ርዕይ>> 📚📖 በአንከቡት መፅሐፍት 🕸 ነገ ይጀምራል⚡️ ባህር የልጆች መጽሐፍ ዐውደ ርዕይ 🌊🌊🌊 ልጆች ፍላጎታቸውን የሚያሳድጉበት፣ ከመጻሕፍት ጋር የሚገናኙበት፣ በቋንቋ የሚጫወቱበት እና የማንበብ ፍላጎታቸውን የሚያገኙበት ቦታ ነው። 🕸 ወደ ውቅያኖስ እንደሚሄድ ባህር፣ ልጆች ወደ ትልቅ እና ብሩህ የወደፊት ጉዞ ላይ ናቸው 🕸 የልጆችን የንባብ ባህል ለማበረታታት በባህር የልጆች መጽሐፍ ዐውደ ርዕይ የመጽሐፍ ሽያጭ ✨በልዩ ቅናሽ✨ያቀርባል። 🗓 ነሃሤ 20-22 / ዓርብ-ቅዳሜ-እሁድ ⏱ከጠዋት 3ሰዓት-11ሰዓት 📍አንከቡት መጻሕፍት:4-ኪሎ https://goo.gl/maps/qYYeeGcYpVTVzXQo8 ለተጨማሪ መረጃ 📞09 24 35 64 74 Ankeboot is excited to launch our recurring Kids Book Fair 📖📚 starting tomorrow! Baher is a space for kids to discover, grow their interests, connect with books, play with language, and find their passion to read. Like a river traveling to the ocean, kids are on a journey towards bigger and brighter future 🌊 Ankeboot wants to fill our kids’ journey with wonder, curiosity, knowledge, and innovation 🕸 Baher Book Fair offers book sales at a special discount, to encourage kids’ reading culture ✨🌊

The third episode of our biweekly open mic poetry at Atmosphere is here once again With your host: Hanny @hanidris Sign up st
The third episode of our biweekly open mic poetry at Atmosphere is here once again With your host: Hanny @hanidris Sign up starts at 6 and show begins at 6:30 Come share your pieces in front of a very supporting audience

የዳዊት በላይነህን ምናባዊ ሂደት እያነበብን ፊርማ እና ፎቶ እያስቀረን ወዳጆች የምናፈራበት ልዩ የመጽሐፍ ማንበቢያ እና ማስፈረሚያ ጊዜ በሳበኙ የግጥም ሲጥም መሰናዶ። የፊታችን ቅዳሜ ሳፋየር ሆቴል
የዳዊት በላይነህን ምናባዊ ሂደት እያነበብን ፊርማ እና ፎቶ እያስቀረን ወዳጆች የምናፈራበት ልዩ የመጽሐፍ ማንበቢያ እና ማስፈረሚያ ጊዜ በሳበኙ የግጥም ሲጥም መሰናዶ። የፊታችን ቅዳሜ ሳፋየር ሆቴል ፊትለፊት በሚገኘው ሳበኝ ከስምንት ሰዓት ጀምሮ በምናባዊ ሂደት በአካል እንገናኝ።

የሽፍታው ግጥም ሲጥም የሐምሌ ድምቀቶች ከነበሩት ገሚሱ . . . በማቅረብም በመታደምም ጥዑም ምሽት ለሰጣችሁን ሁሉ ምስጋና ይሁን እዚህ መድረክ ላይ ስራዎቻችሁን ልታካፍሉ የምትወዱ ሁሉ በቦታው በሰዓ
+9
የሽፍታው ግጥም ሲጥም የሐምሌ ድምቀቶች ከነበሩት ገሚሱ . . . በማቅረብም በመታደምም ጥዑም ምሽት ለሰጣችሁን ሁሉ ምስጋና ይሁን እዚህ መድረክ ላይ ስራዎቻችሁን ልታካፍሉ የምትወዱ ሁሉ በቦታው በሰዓቱ ተገኝቶ ስም ማስመዝገብ ብቻ ነው የሚጠበቅባችሁ።

" ድኆች" ጋሼ የዛሬ 50 ዓመት ጽፎት በጋሽ ስብሃት ገ/ እግዚአብሔር ቅንጭብ የእንግሊዝኛ ትርጉም ታክሎበት፤ " በርባንና ኢየሱስ " ከተሰኘ ተውኔት ጋር የአዳም ረታ ወንድም ይገረም ረታ በእንግሊዝ
" ድኆች" ጋሼ የዛሬ 50  ዓመት ጽፎት በጋሽ ስብሃት ገ/ እግዚአብሔር ቅንጭብ የእንግሊዝኛ ትርጉም ታክሎበት፤ " በርባንና ኢየሱስ " ከተሰኘ ተውኔት ጋር   የአዳም ረታ ወንድም ይገረም ረታ በእንግሊዝኛ ጭምር ተተርጉሞ  የወጣ መጽሐፍ ነው፡፡ ጋሽ ሥዩም ሌሎች ያልታተሙ የግጥም፣ የቲአትር ፣ መንፈሳዊ  እና   ጥበባዊ ለዛ ያላቸው ሥራዎች አሉት፡፡ እነዚህን ለማሳተም  አንድም ስፖንሰር ማፈላለግ አንድም ይህን አዲስ መድብለ ተውኔት   መጽሐፍትን በግል ወይም በቡድን በመግዛት ንቅናቄውን ያስተባብሩ፡፡ በምረቃ እና በምስጋና  ፕሮግራሙ ላይ  እንዲገኙ ተጋብዘዋል፡፡  እነሆ በጋሼ ሰላምታና ክብር፡፡ አዘጋጅ: ሰም እና ወርቅ

ከመንበረማሪያም ኃይሉ ጋር በሳበኝ የነበረን ጊዜ ግሩም ነበር። ከቃል ሰሌዳ እያነበብን መንቢን በማስፈረም እና ከራሷም አንደበት ግጥሞቿን ሰምተን እንዲህ ማስታወሻ ፎቶዎች ተነስተን ተለያየን። ቀጣይ
+5
ከመንበረማሪያም ኃይሉ ጋር በሳበኝ የነበረን ጊዜ ግሩም ነበር። ከቃል ሰሌዳ እያነበብን መንቢን በማስፈረም እና ከራሷም አንደበት ግጥሞቿን ሰምተን እንዲህ ማስታወሻ ፎቶዎች ተነስተን ተለያየን። ቀጣይ ማንን ይዘን እንምጣ? ተከታተሉን We had a great time with the poetess Menberemariam Hailu. Stay tuned to find out who will be featured in the upcoming episode.

Repost from Weyra

የመረጡትን መጽሐፍ ርዕስ በመጫን ድምፆን ይስጡ። ለሆሄ የሥነ-ጽሑፍ ሽልማት በግጥም ዘርፍ የዓመቱ ምርጥ መጻሕፍት እጩዎች።
Anonymous voting

The second open mic poetry night at Atmosphere You all are welcome to sign up and mingle until 6:30 then the show begins. Do
The second open mic poetry night at Atmosphere You all are welcome to sign up and mingle until 6:30 then the show begins. Do you want to share your poems with amazing creative souls? Here is a chance you should not miss! #poetry #artinaddis #openmic #poetrylovers #atmosphere #gitemsitem

ብዙዎች ጓጉተው የሚጠብቁት የሽፍታው ክፍት መድረካችን ደረሰ ለማቅረብ የምትፈልጉ ሰዎች በሙሉ 12 ሰዓት ላይ ሞኤንኮ አጠገብ በሚገኘው በሽፍታ ተገኝታችሁ መመዝገብ ብቻ ነው የሚጠበቅባችሁ። መግቢያ 5
ብዙዎች ጓጉተው የሚጠብቁት የሽፍታው ክፍት መድረካችን ደረሰ ለማቅረብ የምትፈልጉ ሰዎች በሙሉ 12 ሰዓት ላይ ሞኤንኮ አጠገብ በሚገኘው በሽፍታ ተገኝታችሁ መመዝገብ ብቻ ነው የሚጠበቅባችሁ። መግቢያ 50 ብር ከአንድ ነጻ አራዳ ጋር! #shifta #gitemsitem #arada #semuaudio #krinfud #linkupaddis #poeticsaturdays #heransyoga #hibreqal

ዛሬ ከመንበረማርያም ኃይሉ ጋር ሳበኝ ውስጥ ያሳለፍነው ግሩም ቆይታ ላይ ያሳየነውን ይኽን ቪዲዮ ተጋበዙልን

Tibeb be Adebabay brings you another exciting event! #DEBATE "Art is a Luxury" vs "Art is a Necessity" Join us for this Satur
Tibeb be Adebabay brings you another exciting event! #DEBATE "Art is a Luxury" vs "Art is a Necessity" Join us for this Saturday Morning, 30 July 2022 from 09:30-12:30 @Goethe in Addis Ababa. Register to attend! http://cutt.ly/OZgzp7w See you there! More info: +251929174797 ; +251913679201 #tibebbeadebabay

ግጥም ሲጥም በሳበኝ የመጽሐፍ ማንበቢያ እና የማስፈረሚያ ጊዜ ከመንበረማርያም ኃይሉ (መንቢ የሎዛ) ጋር 'የቃል ሠሌዳ' የተሰኘው የመጀመሪያ መጽሐፏ በተለያዩ ገጣሚያን ይነበባል፣ ከመጽሐፉም ከገጣሚዋ
ግጥም ሲጥም በሳበኝ የመጽሐፍ ማንበቢያ እና የማስፈረሚያ ጊዜ ከመንበረማርያም ኃይሉ (መንቢ የሎዛ) ጋር 'የቃል ሠሌዳ' የተሰኘው የመጀመሪያ መጽሐፏ በተለያዩ ገጣሚያን ይነበባል፣ ከመጽሐፉም ከገጣሚዋም ጋር የመተዋወቂያ ጊዜ እንዲሁም ግጥሞቿን ከራሷ ጥዑም አንደበት እንሰማለን።

Repost from Natna Books
Diaz' poems do not spare us the bright stains of life's wounds, but they do not sink into despair. Rather, these are poems bo
Diaz' poems do not spare us the bright stains of life's wounds, but they do not sink into despair. Rather, these are poems born of the magical and majestic art of healing. . . . I watched a lion eat a man like a piece of fruit, peel tendons from fascia like pith from rind, then lick the sweet meat from its hard core of bones. The man had earned this feast and his own deliciousness by ringing a stick against the lion's cage, calling out Here, Kitty Kitty, Meow! With one swipe of a paw much like a catcher's mitt with fangs, the lion pulled the man into the cage, rattling his skeleton against the metal bars. The lion didn't want to do it— He didn't want to eat the man like a piece of fruit and he told the crowd this: I only wanted some goddamn sleep . . . https://t.me/natna_books

እሁድ ሐምሌ 17 ከ8 ሰዓት ጀምሮ በግዮን ግሩቭ ጋርደን 'ሞትን ያስበረገጉ ጀግኖች' የመጽሐፍ ምረቃ
እሁድ ሐምሌ 17 ከ8 ሰዓት ጀምሮ በግዮን ግሩቭ ጋርደን 'ሞትን ያስበረገጉ ጀግኖች' የመጽሐፍ ምረቃ