cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

"ፈታ" ፑል በድራፍት መዝናኛ ማዕከል

Ko'proq ko'rsatish
Mamlakat belgilanmaganTil belgilanmaganToif belgilanmagan
Reklama postlari
5 815
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Repost from ZomaMedia
02:51
Video unavailableShow in Telegram
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከእስር ስለተፈቱ ግለሰቦች ምን አሉ? Join our Telegram Channel 👇👇👇👇👇👇👇👇👍 https://t.me/ZomaMedia
Hammasini ko'rsatish...
IMG_1264.MP414.10 MB
እኛም ስንሰማው ደንግጠናል።
Hammasini ko'rsatish...
ሰበር ዜና ጀግኖቹ የመከላከያ ሠራዊትና የአማራ ክልል የጸጥታ ኃይሎች የሰቆጣ ከተማን ተቆጣጣሩ፤ በአንጸባራቂ ድል ወደፊት እየገሠገሡ የሚገኙት ጀግኖቹ የመከላከያ ሠራዊትና የአማራ የጸጥታ ኃይሎች አብዛኞቹን የዋግ ኅምራ አካባቢዎች ነጻ በማውጣት የዞኑን ዋና ከተማ ሰቆጣን ተቆጣጥረዋል፡፡ አካባቢው ከአሸባሪው ሕወሐት ነጻ በሚወጣበት ጊዜ የዋግ ኅምራ ሚሊሻዎች አስደናቂ ጀብዱ የፈጸሙ ሲሆን፣ የአካባቢው ሕዝብም ከመከላከያ ሠራዊትና ከአማራ ክልል የጸጥታ ኃይሎች ጋር በመጣመር ደጀንነቱን በብቃት አሳይቷል፡፡ የመከላከያ ሠራዊትና የአማራ የጸጥታ ኃይሎች ቀሪዎቹን ሥፍራ እያጸዱ፣ የፈረጠጠውን የአሸባሪውን ጀሌ እየደመሰሱ፣ ወደ አበርገሌ በመገሥገሥ ላይ ይገኛሉ፡፡ በተያያዘም ጀግኖቹ የመከላከያ ሠራዊትና የአማራ ክልል የጸጥታ ኃይሎች፣ በቆቦ ግንባር በአንድ በኩል ሙጃና ጥሙጋ ላይ የሠፈረውን የጠላት ኃይል በመጥረግ ወደ አላማጣ ከተማ ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግሞ ተኩለሽን ተቆጣጥረው በማጽዳት፣ ወደ መረዋና ኮረም እየገሠገሡ ይገኛሉ፡፡ በእሳታማው የጀግኖች ክንድ የተደቆሰው አሸባሪው ሕወሐት፣ ተቸካይና ኋላ ቀር በሆነ የጦር ዘይቤ፣ ዕብሪትን እንደ መሣሪያ በመጠቀም፣ ከገባባቸው የአማራና የአፋር ክልል አካባቢዎች እንደገባ መውጣት አቅቶት፣ ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሣራ ደርሶበት ተደመስሷል፡፡ ይሄንን ሐፍረቱን መሸፈን ሲያቅተው በአንድ በኩል ለሰላም ሲል የወጣ፣ በሌላ በኩል ደግሞ ለሽንፈቱ ውኃ የማይቋጥር ምክንያት እያቀረበ፣ አድኑኝ የሚል እሪታ እያሰማ፣ በለመደው ውሸት የትግራይን ሕዝብና የዓለምን ማኅበረሰብ ለማደናገር እየሞከረ ይገኛል፡፡ በዚህ ጦርነት የመጀመሪያው ገፈት ቀማሽ የሆነውና አሸባሪውን ሕወሐት በጀግንነት የታገለው የዋግ ኅምራ ሕዝብ፣ በጀግኖቹ የመከላከያ ሠራዊት፣ በአማራ የጸጥታ ኃይሎች፣ እንዲሁም በራሱ በዋግ ኅምራ ሕዝብ ትግል፣ ከአሸባሪው ሕወሐት ነጻ በመውጣቱ፣ በዚሁ አጋጣሚ መንግሥት እንኳን ደስ ያላችሁ ለማለት ይወዳል፡፡ ነጻነታችንን የምናስከብረው በተባበረው ክንዳችን ነው! የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት @arkebas media
Hammasini ko'rsatish...
እነሆ ዜና! ****** የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት በቆቦ ግንባር ቀደም ብሎ የዞብል ከፍተኛ ቦታዎችን ተቆጣጥሮ የነበረ ሲሆን፣ በራያ ሰሜናዊ አቅጣጫ ያሉትን ከፍተኛ ቦታዎችን ጨምሮ ተቆጣጥሯል፡፡ በዞብል ደቡብ አቅጣጫ ደግሞ የጉራ ወርቄ አካባቢዎችን ተቆጣጥሮ የነበረው የወገን ጦር አሁን ደግሞ የጉራ ወርቄ ከፍተኛ ሰንሰለታማ ቦታዎችን ሙሉ በሙሉ በማጽዳት፣ ቀደም ብሎ የተቆረጠውን የወልድያ መቀሌ መሥመር አሰፋፍቶ፣ ወደ ወልድያ በቅርብ ርቀት እየገሠገሠ ይገኛል፡፡ ባለፈው ጊዜ ውጫሌ ከተማን ነጸ ያወጣው የወገን ጦር፣ በዚሁ ግንባር የውጫሌ ወረዳን ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር የውርጌሳ፣ የሊብሶ፣የጊራና፣የመርሳ፣የኪሌ፣ከተሞችንና በሰሜን ወሎ የሀብሩ ወረዳን ከፍተኛ ሰንሰለታማ ተራሮችን በእጁ አስገብቷል፡፡ #Ethiopia💪
Hammasini ko'rsatish...
ስለ ክቡር የሰው ልጅ ስንል ክቡር የሰው ልጅ እንሁን። ዛሬ ነገ ሳንል እጃችንን እንዘርጋ። በጦርነቱ ምክንያት በሚልዮን የሚቆጠሩ ዜጎች ተፈናቅለው የሚላስ የሚቀመስ አጥተው ሜዳ ላይ ወድቀዋል። ሰብዓዊነት የሚሰማን ሁሉ ደግነታችንን በተግባር እናሳይ። የፈረሱ ከተሞችን መልሶ በማቋቆም በኩል የድርሻችንን በመወጣት ኢትዮጵያዊነታችንን እናስመስክር። ብሩካን ክብረት ይስጥልን።
Hammasini ko'rsatish...
ሜክሲኮ ኬኬር አንደኛ ፎቅ በመምጣት ትርፍ አልባሳት የምግብ ቁሳቁስ ሞዴስ ዳይፐር ማበርከት ትችላላችሁ። ስልክ 0931484077
Hammasini ko'rsatish...
በሁሉም የአለማችን ክፍል ያላችሁ ወንድም እህቶቻችን ለተፈናቀሉ ወገኖቻችን በመድረስ ኢትዮጵያዊ አለኝታች- ሁን እንድታስመሰክሩ እየጠየቅን........ ይህን ክፉ ቀን አልፈን ታላቂቱን ኢትዮጵያ የምንገነባበት ቀን ሩቅ አይደለም። ሁላችንም በተቻለን አቅም በያለንበት ቦታ እንደጋገፍ። ለሰው ሰው እንሁን።
Hammasini ko'rsatish...
Arkebas በቻይና ለመጀመሪያ ጊዜ የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በዲግሪ ደረጃ ሊሰጥ ነው ************************* በቻይና የቤጂንግ የውጭ ጥናቶች ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በመጀመሪያ ዲግሪ ደረጃ መስጠት ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ። የዩኒቨርሲቲው የአማርኛ ቋንቋ የመጀመሪያ ዲግሪ መርሃ ግብር ምስረታ ስነ ስርአት ዛሬ በቤጂንግ እየተካሄደ መሆኑን በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል። ትምህርቱ የሚሰጠው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የቤጂንግ የውጭ ጥናቶች ዩኒቨርሲቲ ባደረጉት የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት አማካኝነት ነው። በስምምነቱ የቤጂንግ የውጭ ጥናቶች ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋ ትምህርትን በመጀመሪያ ዲግሪ ደረጃ ይሰጣል። በዚሁ መሰረት የአማርኛ ቋንቋ በቻይና የትምህርት ተቋም ለመጀመሪያ ጊዜ ይሰጣል። የምስረታ መርሃ ግብሩ ላይ የቤጂንግ የውጭ ጥናቶች ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ጂያ ውንጂንና በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተወካይ አቶ ሳሙኤል ፍጹምብርሃን መገኘታቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡ @Arkebasmegazine
Hammasini ko'rsatish...
Boshqa reja tanlang

Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.