cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

አል ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱዲዮ

↩ القناة الرسمية للدعوة السلفية في الحبشة تعتني بنشر الخطب والمحاضرات والفتاوى والفوائد العلمية ↪️ ይህ በኢትዮጵያ በሱና ዱዓቶች የሚዘጋጁ ተከታታይ ትምህርቶች ሙሓደራዎችና አጫጭርና ጠቃሚ ፅሁፎች የሚቀርቡበት የአል ፉርቃን ኦፊሻል ቻናል ነው። 👇 ሀሳብ አስተያየት ለመስጠት 👇 ↪️ @Al_Furqan_Islamic_Studio_bot

Ko'proq ko'rsatish
Advertising posts
27 510Obunachilar
+1224 soatlar
+527 kunlar
+91430 kunlar
Postni joylashtirish vaqti tarqalishi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Nashrlar tahlili
PostlarKo'rishlarUlashishlarKo'rishlar dinamikasi
01
📮 ይህ አዲስ አበባ አለም ባንክ ስልጤ ሰፈር በሚገኘው በታላቁ ፉርቃን መስጂድ የሚዘጋጁ የተለያዩ የዐቂዳ የፊቂህ የነህው የሶርፍ እና ሌሎችም ኢስላማዊ ትምህርቶችን በማስራጨት ላይ ትኩረት ያደረገ ቻናል ነው። 🔗 https://telegram.me/yfurqanders 🔗 https://telegram.me/yfurqanders 🔗 https://telegram.me/yfurqanders
530Loading...
02
↪️ ዛሬም...... ↪️ ነገም...... ↪️ ከነገወዲያም...... 📮 አላህ ካለ የተፍሲር ደርስ የሚኖር ይሆናል።
2 7751Loading...
03
Media files
2 81719Loading...
04
💥ማስታወሻ⤵️⤵️⤵️ 🕌 የፉርቃን መስጂድ የተፍሲር ደርስ ዛሬ ይጀመራል‼️ 🌠 በረመዷን ምክንያት ተቋርጦ የነበረው⤵️ 🕌 የፉርቃን መስጂድ የተፍሲር ደርስ ዛሬ ከመግሪብ በኋላ የሚጀምር በመሆኑ ሁላችሁም ኪታባችሁን ይዛችሁ እንድትገኙ ተጋብዛችኋል።          🏙️ አዲስ አበባ አለምባንክ 🏙️        🕌 መስጂደል ፉርቃን 🕌 ✅ የመስጂደል ፉርቃን ፕሮግራሞች በቴሌ ግራም ለመከታተል እና ለማስተላለፍ ⤵️ 📎 https://t.me/yfurqanders 💻 አል-ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱድዮ               የሰለፍዮች ልሳን!! 📎 https://telegram.me/Al_Furqan_Islamic_Studio
3 2978Loading...
05
📮የዝሙት አፀያፊነትና ከሀራም መጠበቅ በሚል ርዕስ⤵️ በተለይ ብልትን ከሀራም መጠበቅ በሚልና ሌሎችም ተያያዥነት ያላቸው ነጥቦች የተወሳበት የሆነ⤵️ 🔖 መካሪና ገሳጭ የሆነ መደመጥ ያለበት ሙሐደራ። 🎙️ በ ኡስታዝ አቡ ሙሐመድ መሐመድሰዒድ ቢን በድሩ አላህ ይጠብቀው። 🕌 ከመስጂደል ፉርቃን አላህ ይጠብቃት። ⏱ከመغሪብ በኋላ 🗓07/08/15E.C رمضان ١٤٤٤/١٣ ሙሀደራውን ለማግኘት⤵️ ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ👇👇👇 📎https://telegram.me/Al_Furqan_Islamic_Studio/16248
4 43078Loading...
06
ቆየት ካሉ ከአቡ ዓብዱረሕማን አብራር (ኢብራሂም)  ሙሐደራዎች ውስጥ⤵️ 📮«የወላጆች ሐቅ» በሚል ርዕስ⤵️ « « حقوق الوالدين »» 🎙 በኡስታዝ አቡ ዓብዱረሕማን አብራር (ኢብራሂም) حفظه الله 📎የአቡ ዓብዱረሕማን አብራር (ኢብራሂም) ቻናል ለመቀላቀል⤵️ @ustazabrar 📌 ሙሐደራውን ለማግኘት⤵️ ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ👇👇👇 📎 https://telegram.me/Al_Furqan_Islamic_Studio/16247
5 00048Loading...
07
Media files
5 46246Loading...
08
⬅️ هذه صوتية قديمة في ١٥ شوال ١٤٤٠ هـ قبل سنين وافقت موت الزنداني في هذا الشهر. 👇 🍂 سؤال: ما حكم الترحم على أهل البدع والتحزب؟ 🍂 🎙 جواب↜الشيخ أبي اليمان عدنان المصقري.👇 بتاريخ ١٥ شوال ١٤٤٠ أعد توجيهها #لأخيك في الله.
5 57712Loading...
09
ساجداً، وهى آثار صحيحة لا مطعن فيها." اهـ. 9- أخرج ابنُ سعدٍ في " طبقاته " (6/280) قال : أخبرنا عبدُ الحميدِ بنُ عبدِ الرحمنِ الحِماني ، عن أبي حَنِيْفَةَ : عَنْ حَمَّادٍ ، قَالَ : بَشَّرْتُ إِبْرَاهِيْمَ بِمَوْتِ الحَجَّاجِ ، فَسَجَدَ ، وَرَأَيْتُهُ يَبْكِي مِنَ الفَرَحِ .وذكر الأثرَ الإمامُ الذهبيُّ في " السير " (4/524) . 10- قال الإمام الذهبي في " العِبر في خبرِ من غبر " (2/42) في أحداث سنة اثنتين وثلاثين وثلاث مئة : " ولم يحجّ الرَّكب لموت القرمطي الطاغية أبي طاهر سليمان بن أبي سعيد الجنَّابي في رمضان بهجر من جدريّ أهلكه فلا رحم الله فيه مغرز إبرة " .ا.هـ. 11- قال سلمة بن شبيب: كنت عند عبد الرزاق -يعني الصنعاني-، فجاءنا موت عبد المجيد، فقال: (الحمد لله الذي أراح أُمة محمد من عبد المجيد). (سير أعلام النبلاء: 9/435)وعبد المجيد هذا هو ابن عبدالعزيز بن أبي رواد، وكان رأساً في الإرجاء. 12- ولما جاء نعي وهب القرشي -وكان ضالاً مضلاً- لعبد الرحمن بن مهدي قال: الحمد لله الذي أراح المسلمين منه.( لسان الميزان لابن حجر: 8/402) انتهى. والله أعلم -📢 {أجـــــــــــاب عــنــهــا}  *فضيلة الشيخ* أبو اليمان عدنان بن حسين المصقري   حفظه الله ورعاه ⬅- انشر فمن دل على خير فله كأجر فاعله. https://t.me/AbulYamman/33862
5 2395Loading...
10
✍️فتاوى نصية : - ⬇️ ســؤال : ما موقف المسلم من موت الزنداني وأمثاله من أهل الضلال؟ الجواب: الحمد لله والصلاة والسلام على رسول الله وعلى آله وصحبه أجمعين، وبعد: فهذا الرجل كان داع إلى الفتنة والبدع والضلال وموته يعتبر نعمة ومنة. وقد كان السلف يفرحون بموت أهل البدع والضلال كما قرر ذلك علماء الإسلام كشيخ الإسلام ابن تيمية ، والإمام أحمد ،وعبد الغني المقدسي ، وأبو الفضل الهمداني نقلاً عن ابن الجوزي . ومما ذكر من الآثار : - قال سلمة بن شبيب: كنت عند عبد الرزاق -يعني الصنعاني-، فجاءنا موت عبد المجيد، فقال: (الحمد لله الذي أراح أُمة محمد من عبد المجيد). (سير أعلام النبلاء: 9/435)وعبد المجيد هذا هو ابن عبدالعزيز بن أبي رواد، وكان رأساً في الإرجاء. 1- وقد سجد الصحابي الجليل علي بن أبي طالب رضي الله عنه لله شكراً لمقتل " المخدَّج " الخارجي لما رآه في القتلى في محاربته له .قال شيخ الإسلام ابن تيمية – رحمه الله - : " وقاتل أمير المؤمنين علي بن أبى طالب رضي الله عنه الخوارجَ ، وذكر فيهم سنَّة رسول الله المتضمنة لقتالهم ، وفرح بقتلهم ، وسجد لله شكراً لما رأى أباهم مقتولاً وهو ذو الثُّدَيَّة .بخلاف ما جرى يوم " الجمل " و " صفين " ؛ فإن عليّاً لم يفرح بذلك ، بل ظهر منه من التألم والندم ما ظهر ، ولم يذكر عن النبي صلى الله عليه وسلم في ذلك سنَّة بل ذكر أنه قاتل باجتهاده " ." مجموع الفتاوى " ( 20 / 395 ) . 2- قال الإمام الخلاَّل – رحمه الله - :قيل لأبي عبد الله – أي : الإمام أحمد بن حنبل - : الرجل يفرح بما ينزل بأصحاب ابن أبي دؤاد ، عليه في ذلك إثم ؟قال : ومن لا يفرح بهذا ؟ . " السنَّة " ( 5 / 121 ) . 3- قال الإمام ابن كثير – رحمه الله – فيمن توفي سنة 568 هـ - :الحسن بن صافي بن بزدن التركي ، كان من أكابر أمراء بغداد المتحكمين في الدولة ، ولكنه كان رافضيّاً خبيثاً متعصباً للروافض ، وكانوا في خفارته وجاهه ، حتى أراح الله المسلمين منه في هذه السنَة في ذي الحجة منها ، ودفن بداره ، ثم نقل إلى مقابر قريش ، فلله الحمد والمنَّة .وحين مات فرح أهل السنة بموته فرحاً شديداً ، وأظهروا الشكر لله ، فلا تجد أحداً منهم إلا يحمد الله . " البداية والنهاية " ( 12 / 338 ) . 4- عن بِشْر بْن الحارث ، أنه قَالَ : " جاء موت هَذَا الذي يقال لَهُ : المريسي ، وأنا فِي السوق فلولا أن الموضع ليس موضع سجود لسجدت شكرا الحمد لله الذي أماته هكذا قولوا .انظر : (تاريخ بغداد: 7/66) ، (لسان الميزان: 2/30. 5- وقال الإمام الذهبي رحمه الله في ترجمته لِـ سبط ابن الجوزي: "وسف بن قزغلي الواعظ المؤرخ شمس الدين أبو المظفر سبط ابن الجوزي .روى عن جده و طائفة ، و ألف كتاب "مرآة الزمان" فتراه يأتي فيه بمناكير الحكايات ، وما أظنه بثقة فيما ينقله ؛ بل يجنف و يجازف ؛ ثم إنه ترفض ؛ و له مؤلف في ذلك نسأل الله العافية .مات سنة أربع و خمسين و ستمائة بدمشق .قال الشيخ محي الدين السوسي : لما بلغ جدي موت سبط ابن الجوزي قال : لا رحمه الله كان رافضيًّا .قلت : كان بارعاً في الوعظ و مدرساً للحنفية ." اهـ ميزان الاعتدال ( 7 / 304 ): 6- قال الخطيب البغدادي – رحمه الله – في ترجمة عبيد الله بن عبد الله بن الحسين أبو القاسم الحفَّاف المعروف بابن النقيب - : " كتبتُ عنه ، وكان سماعه صحيحاً ، وكان شديداً في السنَّة ، وبلغني أنه جلس للتهنئة لما مات ابن المعلم شيخ الرافضة وقال : ما أبالي أي وقت مت بعد أن شاهدت موت ابن المعلم " ." تاريخ بغداد " ( 10 / 382 ) .] اهـ 7- ولما أُصيب المبتدع الضال " ابن أبي دؤاد " بالفالج – وهو " الشلل النصفي " - : فرح أهل السنَّة بذلك ، حتى قال ابن شراعة البصري :أفَلَتْ نُجُومُ سُعودِك ابنَ دُوَادِ ... وَبَدتْ نُحُوسُكَ في جميع إيَادِفَرِحَتْ بمَصْرَعِكَ البَرِيَّةُ كُلُّها ... مَن كَان منها مُوقناً بمعَادِلم يَبْقَ منكَ سِوَى خَيَالٍ لامِعٍ ... فوق الفِرَاشِ مُمَهَّداً بوِسادِوَخَبتْ لَدَى الخلفاء نارٌ بَعْدَمَا ... قد كنت تَقْدحُهَا بكُلِّ زِنادِ" تاريخ بغداد " للخطيب البغدادي ( 4 / 155 ) . 8- قال العلامة ابن القيم رحمه الله وهو يعدد الفوائد من قصة كعب بن مالك وصاحبيه رضوان الله عليهم أجمعين كما في زاد المعاد :" وفى سجود كعب حين سمع صوت المبشِّر دليل ظاهر أن تلك كانت عادة الصحابة، وهى سجودُ الشكر عند النعم المتجددة، والنقم المندفعة، وقد سجد أبو بكر الصِّدِّيق لما جاءه قتلُ مُسَيْلِمة الكذَّاب، وسجد علىُّ بن أبى طالب لما وجد ذا الثُّديَّةِ مقتولاً فى الخوارج، وسجد رسول الله صلى الله عليه وسلم حين بشَّره جبريلُ أنه مَن صَلَّى عليه مَرَّة صَلَّى الله عليه بها عشراً، وسجد حين شفع لأُمته، فشفعه الله فيهم ثلاث مرات، وأتاه بشير فبشَّره بظفر جند له على عدوهم ورأسه فى حَجر عائشة، فقام فخرَّ ساجداً، وقال أبو بكرة: كان رسول الله صلى الله عليه وسلم إذا أتاه أمر يسُرُّه خرَّ للهِ
5 0748Loading...
11
🎼የመርከዘ አስ ሱና የዕለተ ቅዳሜ ሙሓደራ🎼 💥 من نظر في العواقب أمن النوائب .... 💥የሚያስከትለውን መዘዝ የሚመለከት ከመጥፎ ሁኔታ የተጠበቀ ነው ... 📌 በሚል ርዕስ የተዘጋጀ መደመጥ ያለበት ገሳጭ እና መካሪ የሆነ ሙሀደራ። 🎙 በኡስታዝ:- አቡ ቀታዳ አብደላህ አለህ ይጠብቀው። 🕌 በታላቁ ሱና መርከዝ {ቂልጦ -ጎሞሮ} አላህ ይጠብቃት። 📆በዕለተ ቅዳሜ, በቀን 12/08/2016 EC 🔗 https://t.me/merkezassunnah/10389 https://t.me/Abu_Muhammed_MuhammedSed
6 08240Loading...
12
💭 بسم الله الرحمن الرحيم💭 يسر إخوانكم   بـمركز بشـــائــر الخير - بصنعاء أن يقدموا لكم هذه المادة الصوتيه . وهي عبارة عن خطبة جمعة ⚫ للشيخ الفاضل / *أبي الحسن علي الحجاجي* وهي بعنوان  [ *أهمية  الإستقامة*  ] ◀️ سجلت هذه المادة في ٦ من شهر  شوال /1438هـ. نسأل الله أن ينفع بها الإسلام والمسلمين. ◆◆◆ مركز بشائر الخير للعلوم الشرعيه 📎http://📎t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio/16240
5 74511Loading...
13
🚨 በኸይር ስራ ላይ መዘውተር 📮 በሚል ርዕስ የተደረገ ገሳጭና መካሪ የሆነ ሙሓደራ። 🎙 በኡስታዝ አቡ ዓብዱልሐሊም ሸምስ አላህ ይጠብቀው። 📅 ጠዋት 09/08/2016E.C 📅 🕌 አንዋር መስጂድ 📎https://t.me/anwarders/11666
5 32411Loading...
14
✍       ሦስት በአንድ ወይም 3በ1 ወይም በ1 ድንጋይ 3ወፍ ይህንን ዕድል በፍፁም በፍፁም እንዳያመልጣችሁ………   ነገ ዕለተ ሰኞ ሦስት ነገር በአንድ ጊዜ ማሳካት የምትችሉበት ዕድል ተመቻችቶላችኋል። 1ኛ, የሰኞ ጾም   2ኛ, የአያመል ቢድጾም     3ኛ, ስድስቱ የሸዋል ጾም   ይህ አጋጣሚ በተለይ የሸዋል ጾም ያልጨረሳቹ ካላችሁ እንዳያመልጣችሁ።     ዕለቱ ሰኞ ነው, ቀኑ 13 ነው, ወሩ ሸዋል ነው። 💫የሸዋል ስድስቱ ጾም ያልጨረሰ ሰው ሦስቱንም ነይቶ ቢጾም በአላህ ፍቃድ የሦስቱንም አጅር ያገኛል!! 💫የሸዋል ስድቱ ጾም የጨረሰ ሰው ደግሞ የ አያመል ቢድ እና የሰኞ ጾም ነይቶ ቢጾም በአላህ ፍቃድ የሁለቱንም ምንዳ ያገኛል!!  {ذَلِكَ فَضْلُ اللَّهِ يُؤْتِيهِ مَن يَشَاءُ وَاللَّهُ وَاسِعٌ عَلِيمٌ} ሌሎቹንም አስታውሱ      https://t.me/hamdquante 👆 👇 https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio
6 82575Loading...
15
ዐውፉ በሉን ረስተነው ነው።
6 6406Loading...
16
إعلان هام وبشرى سارة لجميع أهل السنة في بلاد الحبشة ✍ኢጅቲማዕዉ አንዋር መስጂድ ነዉ‼️ 👉📕አጓጊዉ እና ተናፋቂዉ የኢጅትማዕ ሙሀደራ በአይነቱ እና ☞ የልዩ ልዩ በሆነ ሁኔታ ነገ እሁድ አንዋር መስጅድ ላይ ይደረጋል አንዋር መስጅድ በሰለፊዮች ይደምቃል ። سيكون بإذن الله تعالى اجتماع كبير لجميع أهل السنة والجماعة في بلاد الحبشة يوم غد الأحد 👉የነገዉ እለተ እሁድ ሙሀደራ ከዝሁር በኋላ በከተማችን መሀል አዲስ አበባ     🕌በታላቁ አንዋር መስጂድ ነዉ። 📌في جامع الأنور وسط عاصمة الحبشة أديس أبابا بعد صلاة ظهر يوم الأحد 📲በالله ፈቃድ አይደለም መቅረት ማርፈድ በፍፁም አይታሰብም አጠቃላይ በአዲስ አበባ እና አካባቢዋ  የሚገኙ ሰለፍዮች በአንድነት ይታደሙበታል إن شاء الله 📱   🛍ይህን የሰማችሁ ሁሉ ላልሰሙት በማሰማት ላይ የአጅሩ ተቋዳሽ ሁኑ ጥሪያችን ነዉ።🩸 👇👌🏻فاحرصوا على الحضور ودلوا غيركم فالدال على الخير كفاعله* 💻 አል-ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱድዮ               የሰለፍዮች ልሳን!! 📎 https://telegram.me/Al_Furqan_Islamic_Studio
6 9796Loading...
17
https://t.me/Al_Furqan_pdf/690
6 9595Loading...
18
🇪🇹 በትንሹ ሀበሻዊው ቃሪዕ 🇪🇹 📖 023 Surah Al-Muminun 📖 023 سورة المؤمنون 🎙️ Qari Abdallah Kedir Al-Habashi 🎙️ بصوت الولد عبدالله بن خضر الحبشي حفظه الله 🖥️ በ 𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥 🔗 https://telegram.me/Qari_Abdallah_Kedir/6001 🖥️ በ አል-ፉርቃን~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥 🔗 https://telegram.me/Al_Furqan_Islamic_Studio/16235 🖥️ በ 𝐘𝐨𝐮 𝐓𝐮𝐛𝐞 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥 🌐 https://youtube.com/@Ibnu_Akil_Media
7 57948Loading...
19
✍   ‍ እስልምና ጠላት የማይረታው እምነት!! ☝️አንድ አምላክ ብቻ   አላህ 📖አንድ መፅሀፍ ብቻ ቁርኣን 🕋አንድ ቂብላ ብቻ ካዕባ 🌴አንድ ግብ ብቻ  ጀነት እስልምና ማለት፦   ብቸኛ ከሆነው አላህ ዘንድ የመጣው ወደ አላህ መዳረሻ ብቸኛው መንገድ ነው። እስልምና ውስጥ……     ሁሉም ሰው የፈለገውን መላኢካ ይገዛ፣ የፈለገውን ነብይ ይጣራ የሚል የአምላክ ክፍፍል የለም። 💫የሚሰገደው፣ 💫የሚጾመው፣ 💫የሚለመነው፣ 💫እርዳታም ይሁን እገዛ የሚጠየቀው፣   ቢጤም ይሁን አጋር ለሌለው ለአንድ ☝️አላህ ብቻና ብቻ ነው!! ♻️እስልምና ውስጥ በሀገር ባህል የሚከበር በዐል; በክልል ወግ የሚገለፅ ስርዓት የለም። ♻️ከዐለም ጫፍ እስከ ጫፍ ያሉ ሙስሊሞች እምነታቸው፣ መተዳደሪያቸው፣ ግባቸው፣ በዐልና ስርዓታቸው አንድ ነው። 🇪🇹ኢትዮጵያ ውስጥ እየተከበረ; አሜሪካ ውስጥ የማይከበር፤   ዐረብ ውስጥ እየታወቀ አውሮፓ ውስጥ የማይታወቅ ኢስለማዊ ስርዐት የለም። 🖊️እስልምና ሀገር አይደለም!! በአንድ ሀገር ባህልና ወግ የሚገለፅ ምንም ዐይነት ኢስላማዊ ስርዐት የለም። 🖊️እስልምና እምነት ነው!! ከአላህ ዘንድ በመጣ ህግ እና ስርዐት ብቻ ወደ አላህ የሚደረስበት ብቸኛው እምነት (መንገድ) ነው። ♻️እስልምና ውስጥ በመጅሊስ አመራሮች፣ በመስጂድ ደረሳዎች ጉባኤና ውይይት የሚፀድቅ ወይም የሚሻር ስርዐት የለም።    ከእስልምና ውጪ ያሉ ሰዎች ለእስልምና ላላቸው ጥላቻ ወይም ለሚፈልጉት ዱንያዊ ክብርና ጥቅም ብለው እስልምናን ላይቀበሉ ይችላሉ። ግን ማናቸውንም ከሰማይ በመጣ መፅሀፍም ይሁን በሳይኮሎጂ አስተሳሰብ እስልምናን ሊረቱ አይችሉም።   እስልምና ውስጥ ያሉ ሰዎች እንደየ የእምነት ጥንካሬያቸውና ድክመታቸው እስልምና ተግባራዊ የማድረግ ሁኔታቸው ሊለያይ ይችላል። ይሁን እንጂ የያዙት እስልምና ግን ከየትኛውም ጉድለትና ነውር የነፃ የፀዳ የሆነ እምነት ነው።    ይህ ሌሊቱ እንደ ቀኑ የበራ ንፁህ እስልምና ለሰጠን አላህ ፅናት እንዲሰጠን እየለመንነው ከማመስገን ሌላ ምን ይባላል??!!     الحمد لله على نعمة الإسلام     በእስልምና ዙሪያ ያጠነጠኑ ትምህርቶች ለመከታተል 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 https://t.me/islmina_min_ale
8 87289Loading...
20
Media files
7 54444Loading...
21
ታላቅ የዳዕዋ እና የዝያራ ፕሮግራም   ጌቶ ወረዳ ላሉ መሳጂድ እና መድረሳዎች!!    ረመዷን ሸኝተን ሸዋል አጠናቀን ስናበቃ በገፍላ እና በድክመት ተይዘን ማንነታችን እንዳንረሳ ሁሌም አስታዋሽ እና መካሪ ያስፈልገናል። እነሆ…………   🪑ኡስታዝ ዐብዱልመጂድ ወርቁ አላህ ይጠብቀው ከማይጠገበው ጣፋጭ አንደበቱ ሊመክረን እና ሊያንፀን ወደ ቄያችን ብቅ ብሏል። በመሆኑም…………     ከነገ (ጁሙዐ) ጀምሮ ጅማሪው መስጂድ አል_ነስር ችሮ በማድረግ ሁሉም ጌቶ ወረዳ ውስጥ የሚገኙ የሰለፍዮች መሳጂዶች እና መድረሳዎች የሚዘይር ይሆናል። መገኘት የምትችሉ በአጠቃላይ…………     ጁሙዐ ችሮ በመስገድ ቀጣይ ዳዕዋኦችም በሚወጣው ፕሮግራም መሰረት እንድትከታተሉ የአክብሮት ጥሪያችን እናስተላልፋለን። ከሚዘየሩ የዳዕዋ ቦታዎች ውስጥ   መስጂድ አል_ነስር ችሮ     መስጂድ አል_ፋሩቅ ውርባዘር      መስጂድ አል_ፈትሕ ቆንትር       መስጂድ አል_ሱናህ ጉቶ        መስጂድ አል_ሱናህ ቆረፍቻ እንዲሁም…………   ቋንጤ እና አስጋድር ለዝያራ ከታጩ ቦታዎች ውስጥ ተጠቃሾች ናቸው!! ትግላችን…………     የአላህ ዲን ለአላህ ባሮች ማድረስ ነው!! https://t.me/chero_msgdelneser
8 08015Loading...
22
🛏️ ሰላተል ጀናዛ‼ [ إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّآ إِلَيْهِ رٰجِعُونَ] ["إِنَّ لِلَّـهِ مَا أَخَذَ، وَلَهُ مَا أَعْطَى، وَكُلُّ شَيءٍ عِنْدَهُ بِأَجَلٍ مُسَمَّىً"] 💥 ዛሬ የወንድማችን ሀቢብ {ዝዋይ} እናት ወደ አኼራ ሄደዋል አላህ የጀነት ያድርጋቸው። 🕌 በአላህ ፍቃድ {ዛሬ ሀሙስ} ከዙሁር በኋላ ፉርቃን መስጂድ ይሰገድባቸውና... 🛣️ ወለቴ ቴሌው ጋር ገባ ብሎ ባለው መቅበራ ይቀበራሉ። 📮 በመሆኑም መገኘት የምትችሉ በአጠቃላይ ተገኝታችሁ እንድትሰግዱና እንድትሸኙ ጥሪ ተላልፎላችኋል‼️ 📌ሰላተል ጀናዛ ፉርቃን መስጂድ። 📌 ቀብር ከሰላተል ጀናዛ በኋላ ቴሌው ጋር ገባ ብሎ ባለው መቅበራ ይቀበራሉ። ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ 🔗 t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio
8 47311Loading...
23
🎁መደመጥ ያለበት ወቅታዊ የሆነ ሙሐደራ🎁 ⭕️ከረመዷን በኋላ ያለው ሁኔታችን እንዴት ነው⁉️ 👉ረመዷን ቀይሮሀል?? 👉ከረመዷን በኋላ ያለው አሕዋልህ እንዴት ነው?? 👉በረመዷን ስትፈፅማቸው የነበሩ ዒባዳዎች አሁንም እየፈፀምክ ነው?? 👉ሰላተል ለይል እየሰገድክ ነው?? 👉ቁርአን እየቀራህ ነው?? 👉ሶደቃ እየሰጠህ ነው?? 👉ረዋቲብ የሆኑ ሱናዎች እየሰገድክ ነው?? 👉የዊትር ሶላት እየሰገድክ ነው?? 👉ሶላተል ዱሐ እየሰገድክ ነው?? 👉ሌሎች ዒባዳዎችስ እየፈፀምክ ነው?? 📮ሌሎችም ቁም ነገሮች ተወስተውበታል 🎙هل غيرك رمضان ؟! 💧خطبة جمعة قيمة جداً💧        🔴ننصح بسماعها ونشرها 🔴            📌بعنوان 🔹 هل غيرك رمضان ؟🔹   📌للشيخ الفاضل المبارك :          💧أبي مالك💧   💦 صابر بن عبود اللحجي 💦     🌴 رحمه الله تعالى🌴    والتي ألقاها في مسجد قرية  ( الصلعاء ) نسأل الله ان يفع بها الإسلام والمسلمين 🎤በሸይኽ አቡ ማሊክ ሷቢር ቢን ዓቡድ አለሕጂ አላህ ይዘንለት 📎https://telegram.me/Al_Furqan_Islamic_Studio/16230
10 16466Loading...
24
https://telegram.me/Al_Furqan_Islamic_Studio
10Loading...
25
ሁለት ዒዶች እንጂ ሌላ የለንም !!! ☄️ بسم الله الرحمن الرحيم « ومما أحدث الناس اليوم بدعة عيد الأم، عيد فلان، عيد فلانة، تشبه بأعداء الله، هذه الأعياد تشبه بالنصارى واليهود، هم أهل الأعياد، وليس لنا إلا عيدان نحتفل بهما: عيد الأضحى، وعيد الفطر، وليس لنا أن نحدث احتفالات بأعياد أخرى،...» (دروس و محاضرات) (التعليقات على ندوات الجامع الكبير) الإمام ابن باز رحمه الله  👉 « በአሁን ጊዜ ሰዎች የፈጠሩት ከሆነው አዲስ ነገር ውስጥ የ" እናት ዒድ" ፥ የእከሌ "ዒድ" ፥ የእከሊት "ዒድ" ፥ የሚባለው ነገር ሲሆን በአላህ ጠላቶች መመሳሰል ነው‼️ 👉 እነዚህን በዓላቶች (ማክበር) በነሳራና በየሁዳዎች መመሳሰል ነው !!! እነሱ የበዓላት ባልተቤቶች ናቸው። 👉 ለኛ ደሞ የምናከብራቸው የሆነው ሁለት ዒዶችን እንጂ ሌላ የለንም !!! 👉 እነሱም ፦ " ዒድ አል-አድሓ"ና "ዒድ አል-አፍጥር" ናቸው። ❌ እኛ ሌላ ዒዶችን (በዓላቶችን) ለማክበር ስንል "ቢድዓ" መፍጠር የለብንም !!! ... » (( ሰማሓቱ ሸይክ ኢማም ዐብዱላዚዝ ቢን ዐብደላህ ቢን ባዝ )) https://t.me/Al_furqan_fetwa_chanal 📝 … ኢስማኤል ወርቁ …
9 10929Loading...
26
✍   አላህ ደንግጎታል   ሸሪዐችን ሞልቶ  ለሸዋል ጾም እንጂ  ዒድ የለውም ከቶ!! ፈርድና ሱናውን  ጾመህ ስታበቃ ቢድዐ ማስከተሉ  ጥፋት ነው ዐለቃ!! ያዘዘህ ሰርተሃል  እሱ ይበቃሃል ቢድዐ ብታስከትል  ሁሉም ያከስርሃል!! : : ትርፉ ኪሳራ ነው  አዳዲስ ፈጠራ በሱና ተብቃቅተህ  የታዘዝከው ስራ!! https://t.me/hamdquante 👆 👇 https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio
9 50754Loading...
27
Media files
11 01260Loading...
28
👉❌💥 ትንሹ~ዒድ 💥❌👈 📌 ከሸዋል 6 ቀናት ፆም በኃላ ትንሹ ዒድ ብለው ብዙ ሙስሊሞች ....ስለ ሚያከብሩት በዓል እጥር ምጥን ያለ ጣፋጭ የሆነ ወቅታዊ ምክር። 🎙️ በኡስታዝ አቡ አብድልመናን ኻሊድ ቢን ጠይብ አላህ ይጠብቀው። 📎 https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio/12990
10 346129Loading...
29
🚨 የረመዷን ባሪያ አትሁን! 🍒 ✅ በሚል ርዕስ በአል ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱዲዮ Official የtelegram Channel ከታላቁ ፉርቃን መስጂድ 🔁 በቀጥታ ስርጭት ሲተላለፍ የነበረው መደመጥ ያለበት ገሳጭ እና መካሪ የሆነ ሙሓደራ። 🎙️ በኡስታዝ አቡ የህያ ኢልያስ ቢን አወል አላህ ይጠብቀው። 📅 እሁድ 06/08/2016E.C 📅 🕌 በፉርቃን መስጂድ {አዲስ አበባ} ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ👇👇👇 📎 https://t.me/Al_Furqan_Islamic_Studio/16223 ♡ㅤ   ❍ㅤ     ⎙ㅤ     ⌲  ˡᶦᵏᵉ  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ    ˢᵃᵛᵉ     ˢʰᵃʳᵉ
10 46770Loading...
30
Media files
9 66338Loading...
31
✅ ጥያቄው ከነማስረጃው ተመልሷል። ↪️ ጥያቄው ከራሳችን ጋር ነው ያለው የቂያማ ቀን ይበራል ግን አይበላም አይጠጣም ይህ ምንድነው? ✅ መልስ = የስራችን መዝገብ። ✅ ማስረጃው =⤵️⤵️ { وَكُلَّ إِنسَانٍ أَلْزَمْنَاهُ طَائِرَهُ فِي عُنُقِهِ ۖ وَنُخْرِجُ لَهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ كِتَابًا يَلْقَاهُ مَنشُورًا } [ سورة الإسراء : 13 ] 💻 አል-ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱድዮ               የሰለፍዮች ልሳን!! 📎 https://telegram.me/Al_Furqan_Islamic_Studio
2 1216Loading...
32
Media files
2 1390Loading...
33
Media files
1 9991Loading...
34
አሁን ገና ከነ ማስረጃው በትክክል ተመልሷል።
4222Loading...
35
🤝 እስካሁን አልተመለሰም! ↪️ ይበራል = ራ ፊደልን አጥብቃችሁ አንብቡት። ✍️ ተቀራራቢ መልሶች ተመልሰዋል ነገር ግን ትክክለኛው ቃሉን ነው ምንፈልገው። ✅ ከነ ማስረጃው!!
10Loading...
36
✅ ቀድሞ ለመለሰ ካርድ የሚያሸልም ጥያቄ ወደ ⤵️⤵️ ↪️ ጥያቄው ከራሳችን ጋር ነው ያለው የቂያማ ቀን ይበራል ግን አይበላም አይጠጣም ይህ ምንድነው? 💬 መልስ ለመመለስ ⤵️⤵️ @Al_Furqan_Islamic_Studio_Bot 💻 አል-ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱድዮ               የሰለፍዮች ልሳን!! 📎 https://telegram.me/Al_Furqan_Islamic_Studio
2 0561Loading...
37
አንድ ሰው መልሶታል ግን መረጃ እየጠየቅነው ነው
10Loading...
38
ይበራል አጥብቃችሁ አንብቡት
5433Loading...
39
እስካሁን አልተመለሰም!
1060Loading...
📮 ይህ አዲስ አበባ አለም ባንክ ስልጤ ሰፈር በሚገኘው በታላቁ ፉርቃን መስጂድ የሚዘጋጁ የተለያዩ የዐቂዳ የፊቂህ የነህው የሶርፍ እና ሌሎችም ኢስላማዊ ትምህርቶችን በማስራጨት ላይ ትኩረት ያደረገ ቻናል ነው። 🔗 https://telegram.me/yfurqanders 🔗 https://telegram.me/yfurqanders 🔗 https://telegram.me/yfurqanders
Hammasini ko'rsatish...
↪️ ዛሬም...... ↪️ ነገም...... ↪️ ከነገወዲያም...... 📮 አላህ ካለ የተፍሲር ደርስ የሚኖር ይሆናል።
Hammasini ko'rsatish...
👍 73💯 9🤝 4
💥ማስታወሻ⤵️⤵️⤵️ 🕌 የፉርቃን መስጂድ የተፍሲር ደርስ ዛሬ ይጀመራል‼️ 🌠 በረመዷን ምክንያት ተቋርጦ የነበረው⤵️ 🕌 የፉርቃን መስጂድ የተፍሲር ደርስ ዛሬ ከመግሪብ በኋላ የሚጀምር በመሆኑ ሁላችሁም ኪታባችሁን ይዛችሁ እንድትገኙ ተጋብዛችኋል።          🏙️ አዲስ አበባ አለምባንክ 🏙️        🕌 መስጂደል ፉርቃን 🕌 ✅ የመስጂደል ፉርቃን ፕሮግራሞች በቴሌ ግራም ለመከታተል እና ለማስተላለፍ ⤵️ 📎 https://t.me/yfurqanders 💻 አል-ፉርቃን ኢስላማዊ ስቱድዮ               የሰለፍዮች ልሳን!! 📎 https://telegram.me/Al_Furqan_Islamic_Studio
Hammasini ko'rsatish...
👍 44🤝 2
📮የዝሙት አፀያፊነትና ከሀራም መጠበቅ በሚል ርዕስ⤵️ በተለይ ብልትን ከሀራም መጠበቅ በሚልና ሌሎችም ተያያዥነት ያላቸው ነጥቦች የተወሳበት የሆነ⤵️ 🔖 መካሪና ገሳጭ የሆነ መደመጥ ያለበት ሙሐደራ። 🎙️ በ ኡስታዝ አቡ ሙሐመድ መሐመድሰዒድ ቢን በድሩ አላህ ይጠብቀው። 🕌 ከመስጂደል ፉርቃን አላህ ይጠብቃት። ⏱ከመغሪብ በኋላ 🗓07/08/15E.C رمضان ١٤٤٤/١٣ ሙሀደራውን ለማግኘት⤵️ ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ👇👇👇 📎https://telegram.me/Al_Furqan_Islamic_Studio/16248
Hammasini ko'rsatish...
👍 44💯 5
ቆየት ካሉ ከአቡ ዓብዱረሕማን አብራር (ኢብራሂም)  ሙሐደራዎች ውስጥ⤵️ 📮«የወላጆች ሐቅ» በሚል ርዕስ⤵️ « « حقوق الوالدين »» 🎙 በኡስታዝ አቡ ዓብዱረሕማን አብራር (ኢብራሂም) حفظه الله 📎የአቡ ዓብዱረሕማን አብራር (ኢብራሂም) ቻናል ለመቀላቀል⤵️ @ustazabrar 📌 ሙሐደራውን ለማግኘት⤵️ ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ👇👇👇 📎 https://telegram.me/Al_Furqan_Islamic_Studio/16247
Hammasini ko'rsatish...
👍 34💯 4🤝 2
⬅️ هذه صوتية قديمة في ١٥ شوال ١٤٤٠ هـ قبل سنين وافقت موت الزنداني في هذا الشهر. 👇 🍂 سؤال: ما حكم الترحم على أهل البدع والتحزب؟ 🍂 🎙 جواب↜الشيخ أبي اليمان عدنان المصقري.👇 بتاريخ ١٥ شوال ١٤٤٠ أعد توجيهها #لأخيك في الله.
Hammasini ko'rsatish...
👍 21🤝 3💯 2
ساجداً، وهى آثار صحيحة لا مطعن فيها." اهـ. 9- أخرج ابنُ سعدٍ في " طبقاته " (6/280) قال : أخبرنا عبدُ الحميدِ بنُ عبدِ الرحمنِ الحِماني ، عن أبي حَنِيْفَةَ : عَنْ حَمَّادٍ ، قَالَ : بَشَّرْتُ إِبْرَاهِيْمَ بِمَوْتِ الحَجَّاجِ ، فَسَجَدَ ، وَرَأَيْتُهُ يَبْكِي مِنَ الفَرَحِ .وذكر الأثرَ الإمامُ الذهبيُّ في " السير " (4/524) . 10- قال الإمام الذهبي في " العِبر في خبرِ من غبر " (2/42) في أحداث سنة اثنتين وثلاثين وثلاث مئة : " ولم يحجّ الرَّكب لموت القرمطي الطاغية أبي طاهر سليمان بن أبي سعيد الجنَّابي في رمضان بهجر من جدريّ أهلكه فلا رحم الله فيه مغرز إبرة " .ا.هـ. 11- قال سلمة بن شبيب: كنت عند عبد الرزاق -يعني الصنعاني-، فجاءنا موت عبد المجيد، فقال: (الحمد لله الذي أراح أُمة محمد من عبد المجيد). (سير أعلام النبلاء: 9/435)وعبد المجيد هذا هو ابن عبدالعزيز بن أبي رواد، وكان رأساً في الإرجاء. 12- ولما جاء نعي وهب القرشي -وكان ضالاً مضلاً- لعبد الرحمن بن مهدي قال: الحمد لله الذي أراح المسلمين منه.( لسان الميزان لابن حجر: 8/402) انتهى. والله أعلم -📢 {أجـــــــــــاب عــنــهــا}  *فضيلة الشيخ* أبو اليمان عدنان بن حسين المصقري   حفظه الله ورعاه ⬅- انشر فمن دل على خير فله كأجر فاعله. https://t.me/AbulYamman/33862
Hammasini ko'rsatish...
جهود الشيخ المبارك أبي اليمان عدنان بن حسين المصقري

ساجداً، وهى آثار صحيحة لا مطعن فيها." اهـ. 9- أخرج ابنُ سعدٍ في " طبقاته " (6/280) قال : أخبرنا عبدُ الحميدِ بنُ عبدِ الرحمنِ الحِماني ، عن أبي حَنِيْفَةَ : عَنْ حَمَّادٍ ، قَالَ : بَشَّرْتُ إِبْرَاهِيْمَ بِمَوْتِ الحَجَّاجِ ، فَسَجَدَ ، وَرَأَيْتُهُ يَبْكِي مِنَ الفَرَحِ .وذكر الأثرَ الإمامُ الذهبيُّ في " السير " (4/524) . 10- قال الإمام الذهبي في " العِبر في خبرِ من غبر " (2/42) في أحداث سنة اثنتين وثلاثين وثلاث مئة : " ولم يحجّ الرَّكب لموت القرمطي الطاغية أبي طاهر سليمان بن أبي سعيد الجنَّابي في رمضان بهجر من جدريّ أهلكه فلا رحم الله فيه مغرز إبرة " .ا.هـ. 11- قال سلمة بن شبيب: كنت عند عبد الرزاق -يعني الصنعاني-، فجاءنا موت عبد المجيد، فقال: (الحمد لله الذي أراح أُمة محمد من عبد المجيد). (سير أعلام النبلاء: 9/435)وعبد المجيد هذا هو ابن عبدالعزيز بن أبي رواد، وكان رأساً في الإرجاء. 12- ولما جاء نعي وهب القرشي -وكان ضالاً مضلاً- لعبد الرحمن بن مهدي قال: الحمد لله الذي أراح المسلمين منه.( لسان الميزان لابن حجر: 8/402) انتهى. والله أعلم -📢 {أجـــــــــــاب عــنــهــا}  *فضيلة الشيخ* أبو اليمان عدنان…

👍 16
✍️فتاوى نصية : - ⬇️ ســؤال : ما موقف المسلم من موت الزنداني وأمثاله من أهل الضلال؟ الجواب: الحمد لله والصلاة والسلام على رسول الله وعلى آله وصحبه أجمعين، وبعد: فهذا الرجل كان داع إلى الفتنة والبدع والضلال وموته يعتبر نعمة ومنة. وقد كان السلف يفرحون بموت أهل البدع والضلال كما قرر ذلك علماء الإسلام كشيخ الإسلام ابن تيمية ، والإمام أحمد ،وعبد الغني المقدسي ، وأبو الفضل الهمداني نقلاً عن ابن الجوزي . ومما ذكر من الآثار : - قال سلمة بن شبيب: كنت عند عبد الرزاق -يعني الصنعاني-، فجاءنا موت عبد المجيد، فقال: (الحمد لله الذي أراح أُمة محمد من عبد المجيد). (سير أعلام النبلاء: 9/435)وعبد المجيد هذا هو ابن عبدالعزيز بن أبي رواد، وكان رأساً في الإرجاء. 1- وقد سجد الصحابي الجليل علي بن أبي طالب رضي الله عنه لله شكراً لمقتل " المخدَّج " الخارجي لما رآه في القتلى في محاربته له .قال شيخ الإسلام ابن تيمية – رحمه الله - : " وقاتل أمير المؤمنين علي بن أبى طالب رضي الله عنه الخوارجَ ، وذكر فيهم سنَّة رسول الله المتضمنة لقتالهم ، وفرح بقتلهم ، وسجد لله شكراً لما رأى أباهم مقتولاً وهو ذو الثُّدَيَّة .بخلاف ما جرى يوم " الجمل " و " صفين " ؛ فإن عليّاً لم يفرح بذلك ، بل ظهر منه من التألم والندم ما ظهر ، ولم يذكر عن النبي صلى الله عليه وسلم في ذلك سنَّة بل ذكر أنه قاتل باجتهاده " ." مجموع الفتاوى " ( 20 / 395 ) . 2- قال الإمام الخلاَّل – رحمه الله - :قيل لأبي عبد الله – أي : الإمام أحمد بن حنبل - : الرجل يفرح بما ينزل بأصحاب ابن أبي دؤاد ، عليه في ذلك إثم ؟قال : ومن لا يفرح بهذا ؟ . " السنَّة " ( 5 / 121 ) . 3- قال الإمام ابن كثير – رحمه الله – فيمن توفي سنة 568 هـ - :الحسن بن صافي بن بزدن التركي ، كان من أكابر أمراء بغداد المتحكمين في الدولة ، ولكنه كان رافضيّاً خبيثاً متعصباً للروافض ، وكانوا في خفارته وجاهه ، حتى أراح الله المسلمين منه في هذه السنَة في ذي الحجة منها ، ودفن بداره ، ثم نقل إلى مقابر قريش ، فلله الحمد والمنَّة .وحين مات فرح أهل السنة بموته فرحاً شديداً ، وأظهروا الشكر لله ، فلا تجد أحداً منهم إلا يحمد الله . " البداية والنهاية " ( 12 / 338 ) . 4- عن بِشْر بْن الحارث ، أنه قَالَ : " جاء موت هَذَا الذي يقال لَهُ : المريسي ، وأنا فِي السوق فلولا أن الموضع ليس موضع سجود لسجدت شكرا الحمد لله الذي أماته هكذا قولوا .انظر : (تاريخ بغداد: 7/66) ، (لسان الميزان: 2/30. 5- وقال الإمام الذهبي رحمه الله في ترجمته لِـ سبط ابن الجوزي: "وسف بن قزغلي الواعظ المؤرخ شمس الدين أبو المظفر سبط ابن الجوزي .روى عن جده و طائفة ، و ألف كتاب "مرآة الزمان" فتراه يأتي فيه بمناكير الحكايات ، وما أظنه بثقة فيما ينقله ؛ بل يجنف و يجازف ؛ ثم إنه ترفض ؛ و له مؤلف في ذلك نسأل الله العافية .مات سنة أربع و خمسين و ستمائة بدمشق .قال الشيخ محي الدين السوسي : لما بلغ جدي موت سبط ابن الجوزي قال : لا رحمه الله كان رافضيًّا .قلت : كان بارعاً في الوعظ و مدرساً للحنفية ." اهـ ميزان الاعتدال ( 7 / 304 ): 6- قال الخطيب البغدادي – رحمه الله – في ترجمة عبيد الله بن عبد الله بن الحسين أبو القاسم الحفَّاف المعروف بابن النقيب - : " كتبتُ عنه ، وكان سماعه صحيحاً ، وكان شديداً في السنَّة ، وبلغني أنه جلس للتهنئة لما مات ابن المعلم شيخ الرافضة وقال : ما أبالي أي وقت مت بعد أن شاهدت موت ابن المعلم " ." تاريخ بغداد " ( 10 / 382 ) .] اهـ 7- ولما أُصيب المبتدع الضال " ابن أبي دؤاد " بالفالج – وهو " الشلل النصفي " - : فرح أهل السنَّة بذلك ، حتى قال ابن شراعة البصري :أفَلَتْ نُجُومُ سُعودِك ابنَ دُوَادِ ... وَبَدتْ نُحُوسُكَ في جميع إيَادِفَرِحَتْ بمَصْرَعِكَ البَرِيَّةُ كُلُّها ... مَن كَان منها مُوقناً بمعَادِلم يَبْقَ منكَ سِوَى خَيَالٍ لامِعٍ ... فوق الفِرَاشِ مُمَهَّداً بوِسادِوَخَبتْ لَدَى الخلفاء نارٌ بَعْدَمَا ... قد كنت تَقْدحُهَا بكُلِّ زِنادِ" تاريخ بغداد " للخطيب البغدادي ( 4 / 155 ) . 8- قال العلامة ابن القيم رحمه الله وهو يعدد الفوائد من قصة كعب بن مالك وصاحبيه رضوان الله عليهم أجمعين كما في زاد المعاد :" وفى سجود كعب حين سمع صوت المبشِّر دليل ظاهر أن تلك كانت عادة الصحابة، وهى سجودُ الشكر عند النعم المتجددة، والنقم المندفعة، وقد سجد أبو بكر الصِّدِّيق لما جاءه قتلُ مُسَيْلِمة الكذَّاب، وسجد علىُّ بن أبى طالب لما وجد ذا الثُّديَّةِ مقتولاً فى الخوارج، وسجد رسول الله صلى الله عليه وسلم حين بشَّره جبريلُ أنه مَن صَلَّى عليه مَرَّة صَلَّى الله عليه بها عشراً، وسجد حين شفع لأُمته، فشفعه الله فيهم ثلاث مرات، وأتاه بشير فبشَّره بظفر جند له على عدوهم ورأسه فى حَجر عائشة، فقام فخرَّ ساجداً، وقال أبو بكرة: كان رسول الله صلى الله عليه وسلم إذا أتاه أمر يسُرُّه خرَّ للهِ
Hammasini ko'rsatish...
👍 14