𝐔𝐀𝐓 𝐄𝐗𝐀𝐌 𝐏𝐫𝐞𝐩✨
Kanalga Telegram’da o‘tish
Undergraduate Admission Test💫
Ko'proq ko'rsatishMamlakat belgilanmaganToif belgilanmagan
740
Obunachilar
-324 soatlar
+247 kun
+3930 kun
Postlar arxiv
ዛሬና ነገ ለሚትመዘገቡ ተማሪዎች በሙሉ
ልዩ discount አድርገንላችሁኃል።
የግዴታ አዲስአበባ ዩንቨርስቲ መግባት አለብኝ የሚትሉ ልጆች
200ETB በመክፈል ከእኛ ጋር ዝግጅት ማድረግ ትችላላችሁ🥰🤗🥳
To register Contact: @uat_ttsbot
CONGRATULATIONS🥳🥳
Adiss Ababa ዩኒቨርስቲ መግባት ትፈልጋላችሁ ነገር ግን ለ UAT ፈተና ከየት መጀመር እንዳለባችሁ አታውቁም?
ሺህ ተፈታኞችን ትክክለኛ የጥያቄ ይዘቶችን በማደራጀት በአጭር ጊዜ ውስጥ እያዘጋጃቸው ያለውን አፕ እናስተዋውቃችሁ!
በ Topic የተከፋፈሉ last year UAT ጥያቄዎች
አጫጭርና ግልጽ Study Notes
በ Topic የተከፋፈሉ Video Tutorials ከሌሎች ተማሪዎች ጋር የሚደረጉ የኦንላይን ሞዴል ፈተናዎችና ውድድሮች
To register Contact: @uat_ttsbot
Repost from 𝐔𝐀𝐓 𝐄𝐗𝐀𝐌 𝐏𝐫𝐞𝐩✨
✨ Are you targeting Addis Ababa University this year?
Then you must be ready for the UAT (University Admission Test)!
⚡️ Don't worry 🥰 UATEXAM Prep –Premium Class Registration Now Open! 🥳
we are waiting you for your full preparation with only birr – 250 (only one time payment)
Limited Seats with few registration days Available!
Class starts soon – don’t wait until it’s too late!
CEB: @1000392912518
Tele: +251958738409
@UAT_TTSbot
EAES: Educational Assessment and Examination Service Official Bot.
1. result.eaes.et
2. result.neaea.gov.et
3. SMS 6284
🔔የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆኑ።
በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ አሳውቋል። በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ያሳውቃል።
ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
📌በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
📌ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram
📌አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
ሁልጊዜ ትክክለኛ የትምህርት ምዘናናነ ፈተናዎች መረጃን ለማግኘት የትምህርት ምዘናና ማህበረዊ ትስስር ገጾችን ይከታተሉ።
📍 https://t.me/FDRE_EAES_Official
📍https://eaes.et
📍https://web.facebook.com/eaes.eaes
📍http://www.youtube.com/@eaes.ethiopia
📍https://x.com/eaesEt
Repost from 𝐔𝐀𝐓 𝐄𝐗𝐀𝐌 𝐏𝐫𝐞𝐩✨
🔥FQA
እየተጠየቁ ያሉ ጥያቄዎች
🙋: ለ Government sponsorship ለመመዝገብ የሚያስፈልጉ ነገሮች ምን ምን ናቸው?
🧑: የሚያስፈልጉት ነገሮች Transcript ፣ የማትሪክ ውጤት ፣ የድጋፍ ደብዳቤ ፣ የማይመለስ 750 ብር ፣ እንዲሁም ምዝገባው online ስለሆነ valid የሆነ Email እና ቴሌ ብር ያስፈልጋችኋል።
🙋: የት የት University ላይ ነው ፈተናው?
🧑: በአቅራቢያችሁ በሚገኝ የመንግስት Universityዎች በሙሉ ይሰጣል። ነገር ግን ላለፉት 2 አመታት በመጨረሻ ሰዓት መፈተኛ ጣቢያዎችን ቀንሰው ነበር። እና የመረጣችሁት መፈተኛ ጣቢያ ላትፈተኑ ትችላላችሁ።
🙋: የድጋፍ ደብዳቤ ከማን ነው ምናፅፈው እና መቼ ነው ምናፅፈው?
🧑: የምታፅፉት በአቅራቢያችሁ ከሚገኝ ወረዳ ሲሆን በማንኛውም ሰዓት ማፃፍ ትችላላችሁ።
🙋: Matric 60% UAT ደግሞ 30% ሊወሰድ ይችላል።
🧑: ያለፉት 2 አመታት ከሁለቱም 50% ነበር የተወሰደው። ያሁኑ አመትም ይቀየራል ብለን ተስፋ አናደርግም።
🙋: መቼ ነው የUAT ምዝገባ የሚጀመረው?
🧑: መች እንደሚጀመር እስካሁን የወጣ ነገር የለም። ሲጀመር የምናሳውቅ ይሆናል።
🙋: UAT አልፈን ግን AAU መግባት ካልፈለግን ሌላ University መምረጥ እንችላለን?
🧑: Government sponsorshipን apply አርጋችሁ ካለፋችሁ ሌላ university ብትመርጡም አትመደቡም። ግን self sponsored ከሆናችሁ UATን ብታልፉም ባታልፉም university ትመደባላችሁ።
🙋: UAT ካላለፍን ማንኛውም ግቢ ነው ምንመደበው?
🧑: አው የመረጣችሁት university ትመደባላችሁ።
🙋: አዲስ አበባ የሚኖር ሰው government sponsorship ቢሆን እየተመላለሰ ነው የሚማረው እንደ self sponsored?
🧑: ስለ Dorm እና cafe ጉዳይ ስናነሳ ለGovernmentም ሆነ ለSelf sponsored Dorm ይሰጣል cafem መጠቀም ይችላሉ። ግን Self sponsored ለ Dorm በወር 1000 ለ cafe ደግሞ በወር 4500 ይከፍላሉ።
🧑: ለአዲስ አበባ ነዋሪዎች ደግሞ Government ሆናችሁ Self sponsored ለuniversityው ቅርብ ከሆናችሁ Dorm አይሰጣችሁም። ርቀት ካለው ለምሳሌ ቃሊቲ ፣ ጣፎ ፣ ቱሉ ዲምቱ ፣ ኮዬ ምናምን ከሆናችሁ ርቀታችሁን የሚያሳይ ደብዳቤ ከወረዳ ታፅፋላችሁ። እሱን አይተው ነው Dorm የሚሰጣችሁ። ከ2ተኛ ዓመት ጀምሮ ግን መስጠት ይጀምራሉ።
🙋: ለማለፍ ከ Government እና Self የቱ ነው የተሻለ Advantage ያለው?
🧑: እንደሚመዘገበው ተማሪ ብዛት ይወሰናል። ለ government sponsorship ብዙ ተማሪ ካመለከተ የGovernment ማለፊያ ውጤት ይሰቀላል።
Share: @uatexamprep
Repost from 𝐔𝐀𝐓 𝐄𝐗𝐀𝐌 𝐏𝐫𝐞𝐩✨
UAT_Practice_Exam_Clean_UAT.pdf
🔴 SAT_Practice_Exam_UAT.pdf
💥Amount: 30
💥Contents: 15 English ans 15 quantitative
ልዩ Program🎉
@uatexamprep
🛑 የቀረህን ጊዜ ተጠቀምበት! አልረፈደም።
የዛሬው UAT በጣም ወሳኝ ነው።
ነሀሴን 19 ቀን ገፍተናል። ምንም ያልጀመራችሁ ልጆች ገና ነኝ ብላችሁ አትጨነቁ ከእናንተ የሚጠበቀውን ሁሉ አርጉ፣ እስካሁን ካልጀመርክ ጀምር! አልረፈደም!
እንዴት መጀመር እንዳለብህ በቅርበት የሚከታተሉ Team ተቀላቀል✋
ለመመዝገብ 👇
250ETB
CEB: @1000392912518
Tele: +251958738409
የከፈላችሁበትን ደረሰኝ በዚህ ላኩልን @UAT_TTSbot
ሞባይል ካርድ አንቀበልም❗️❗️❗️
@uatexamprep
Repost from 𝐔𝐀𝐓 𝐄𝐗𝐀𝐌 𝐏𝐫𝐞𝐩✨
UAT ምንድነው ?
እንደሚታወቀው ባደጉት ሀገራት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት(University) ተማሪዎቻቸውን ለማስተማር ሲቀበሉ ፤ ከተቋማቱ እሳቤ ጋር የሚሄድ የመግቢያ ፈተና ይፈትናሉ ።
በሀገራችን መንግስት ከሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጭ ለትምህርት ተቋማት እንደመግቢያ መስፈርት የሚያዝ ነገር አልነበረም ።
ከ 2016 ዓ.ም ጀምሮ AAU ራስ ገዝ በመሆኑ ፈተናውን በዛው አመት መስጠት መጀመሩ ይታወቃል።
UAT =>Undergraduate Admission Test or University Admission Test ተብሎ ይጠራል
🔥ይህ ፈተና መጀመሩ ለተማሪዎች ምን ጥቅም አለው ?
ከዚህ በፊት በነበረው አሰራር የ12ኛ ክፍል ውጤታችሁን ብቻ በማየት መንግስት የፈለገበት ቦታ ይመድባችሁ ነበር ፤ አሁን ግን የራሳችሁን መዳረሻ እናንተው እንድትወስኑ ሙሉ እድልን ይዞላችሁ መጥቷል 🙏
ፈተናውን በጥሩ የሰራ የማትሪክ ውጤቱና የ UAT ውጤቱ ታይቶ ከማለፊያ ነጥብ በላይ ካመጣ AAUን Join ማድረግ ይችላል።
አንድ ሰው በሁለት መልኩ መመዝገብ ይችላል።
-Self sponsored እና
-Government sponsored
self ስትሆኑ ለትምህርትም ሆነ ለሌሎች ለሚያስፈልጓችሁ ነገሮች ራሳችሁ ከፍላችሁ የምትገቡ ሲሆን ፤ የማትሪክ ውጤታችሁ ከማለፊያ ነጥብ በላይ እስከሆነ ድረስ matter አያደርግም የ remedial ተማሪ የነበሩ ልጆችም ፈተናውን ሊወስዱ ይችላሉ ፤ የ UAT ውጤታችሁ ብቻ ምትገቡበትን Department ሊወስነው ይችላል።
የ Government sponsored ከሆናችሁ ከማለፊያ ነጥብ በላይ ግድ ነው።AAU ለመግባት (EUEE result + UAT)/2 ከ cut off point በላይ መሆን አለበት። ዩኒቨርስቲው ውስጥ ከገባችሁ ቡሀላ የ UAT result ለናንተ matter አያደርግም dep ለመምረጥ ዋናው EUEE result እና 1st semister GPA ይሆናል።
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በነፃነት መማር ከፈለጋችሁ ከአሁኑ ለ UAT መዘጋጀት ይኖርባችኋል።
እኛ ደሞ እናንተን ለማገዝ ዝግጅታችንን በመጨረስ ላይ እንገኛለን።
ይህን መረጃ ቀጣይ አመት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መማር ለሚፈልጉ ተማሪዎች share አድርጉ🙏
JOIN: @uatexamprep
🔥 አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2019 ለሚገቡ ተማሪዎች presidential scholarshipን አስተዋውቋል።
ይህ Scholarship የሚሰጠው በ2018 የ2ተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀው የማትሪክ ውጤትን በተሳካ ሁኔታ ላለፉ 200 ተማሪዎች ብቻ ነው።
👉ይህን ዕድል ያገኙ ተማሪዎች በሚከተሉት ኮሌጆች ተሰራጭተው ይመደባሉ።
1️⃣. College of Natural and Computational Science - (30ተማሪዎች)
🔢. College of Technology and Built Environment - ( 34 ተማሪዎች)
🔢. College of Veterinary Medicine and Agriculture - (8 ተማሪዎች)
4️⃣. College of Health Science - (30 ተማሪዎች )
5️⃣. College of Business and Economics - (26 ተማሪዎች )
6️⃣. College of Social Sciences, Humanities and Arts, and School of Law - (40 ተማሪዎች)
7️⃣ College of Education and Language Studies- ( 32 ተማሪዎች)
🔥 የዚህ Scholarship ጥቅሞች እና ሁኔታዎች ምን ምንድን ናቸው?🤔
📌 ይህን scholarship ያገኙ ተማሪዎች ሙሉ የትምህርት ወጪ ሽፋን እና መጠነኛ የማበረታቻ ጥቅል የሚያገኙ ይሆናል።
📌 Scholarshipኡ ቀጣይነት እንዲኖረው ዕድሉን ያገኘው ተማሪ CGPA 3.5+ እና በተመደበው የትምህርት program መቆየት ይጠበቅበታል።
📌 በዚህ scholarship program ትምህርታቸውን አጠናቀው ለሚመረቁ ተማሪዎች በተሟላ የገንዘብ ድጋፍ Master's እና PhD እንዲሰሩ ይደረጋል። ይህም Specialization እና የላቀ ክህሎትን ማዳበር ያስችላል።
➡️Share: @uatexamprep
Register for Tutorial: @uat_ttsbot
TRUSTED AND TOP RANKED🏆
🔴About presidential scholarship
Join👇👇👇
https://t.me/uatexamprep
https://t.me/uatexamprep
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ልዩ የፕሬዝዳንታዊ ስኮላርሺፕ (Presidential Scholarship) የትምህርት ዕድል ጥሪ!
(ለ 2019 የትምህርት ዘመን)
አንጋፋው እና ስመ-ጥሩው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የከፍተኛ ትምህርትን ጥራት በማስፋትና የነገ የሀገር ግንባታ መሪዎችን፣ ሳይንቲስቶችን እና ተመራማሪዎችን ለማፍራት ያለመ 200 (ሁለት መቶ) ልዩ የፕሬዝዳንታዊ ስኮላርሺፕ ዕድሎችን ለሁለተኛ ጊዜ አዘጋጅቷል።
📋 የመግቢያ መስፈርቶች፦
• በ12ኛ ክፍል የሁለተኛ ደረጃ ማጠቃለያ ብሔራዊ ፈተና 500 እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ
• ዩኒቨርሲቲው የሚያዘጋጀውን የቅድመ-ምረቃ መግቢያ ፈተና (UAT) በብቃት ያለፉ
🎁 የስኮላርሺፑ ጥቅማጥቅሞች፦
ሙሉ ነፃ የትምህርት ዕድል (Full Scholarship)
መጠነኛ ወርሃዊ የኪስ ገንዘብ
ከአጋር ተቋማት ጋር በመተባበር የሚሰጡ ተጨማሪ ስልጠናዎች እና ልዩ ድጋፎች
የቅድመ-ምረቃ ትምህርትን በጥሩ ውጤት ላጠናቀቁ ተማሪዎች የድህረ-ምረቃ (Master's እና PhD) ቀጥተኛ የትምህርት ዕድል
📌 ተጠቃሚዎች የሚጠበቅባቸው ግዴታ፦
• የትምህርት ዕድሉ በዘላቂነት እንዲቀጥል በየሴሚስተሩ 3.5 cGPA እና ከዚያ በላይ ማስመዝገብ
• በተመደቡበት የትምህርት ዘርፍ በቁርጠኝነት መቀጠል
🏛 የትምህርት መስኮች ምደባ፦
ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ስር ባሉ ሰባት ኮሌጆች እና የሕግ ትምህርት ቤት ባሉ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች በፍትሃዊነት ይመደባሉ።
🔗 ለማመልከት፦ https://admission.aau.edu.et
https://t.me/uatexamprep
