Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)
Kanalga Telegram’da o‘tish
Waa'ee Mana Kiristaanaa Fi Biyya Keenyaa Haala Ilaalcha Ortodoksiin Hubachuu የቤተክርስቲያናችንና ሀገራዊ ሁኔታዎችን በኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ መረዳት
Ko'proq ko'rsatishMamlakat belgilanmaganToif belgilanmagan
273
Obunachilar
-124 soatlar
-57 kunlar
-1530 kunlar
Postlar arxiv
Repost from Eotc Task Force
አርሲ ላይ የሚፈጽሙትን ጅሃድ ለመሸፋፈን በአማራ ክልል በሰዎች ዘንድ ተወዳጅ የሆኑ የሱፊያ ሙስሊሞችን መግደል የወሀቢያና የሥርዐቱ የተቀናጀ ሴራ መሆኑን የኢትዮጵያ ሕዝብ ሊያውቅ ይገባል።
Repost from Eotc Task Force
Oduu Gaddaa‼️Arsii😭😭
Asakotti Kiristaanonni Ortoodoksii garee hidhataa Islaamaa Oromoo finxaaleyyii, kan caasaa mootummaatiin deeggaramuu fi Al-Shabaab waliin hidhata naannoo qabuun ajjeefamaniiru.
Repost from Eotc Task Force
+1
አርሲ አሰኮ የኦርቶዶክሳውያን ግድያ
በምስራቅ አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ
ሰምቦ ቀበሌ ዳኛም የለው በሚባል ቦታ ትናንት ሐምሌ 04/2018ዓ.ም ቅዳሜ ምሽት 12:00 ለይ አቶ ተፈራ ካሳዬ የ 87 ዓመት አዛውንት በ አክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል
ይህ በኦርቶዶክሳዊያን ጥላቻ የታወረ ቡድን እንደዚህ ያለ ዘግናኝ እና ፍፁም አረመኔያዊ ጭፍጨፋ ላለፉት ስምንት አመታት በነጥሎ ማጥቃት እንደዚሁም በጅምላ ግድያ ቤተክርስቲያን እንደ ጧፍ በማቃጠል የኦርቶዶክሳዊን ቤት እና ንብረት በመዝረፍ በማዉደም እገታ በመፈፀም አግቶ ሚሊዮን ብሮችን በመጠየቅ እንደዚሁም ሴት እህቶቻችን እናቶችንን በጅምላ በመድፈር
የሰው ልጅ አይደለም ሊያደርገዉ ይቅርና ለማሰብ እንኳን የሚከብድ ዘግናኝ እልቂት በአርሲ ምድር መቋጫ በሌለው መልኩ እየተካሄደ ነው።ይኽ ሁሉ የዘር ማጥፋት ወንጀል ሚፈጸመው በመንግሥት መዋቅር ነው።
https://t.me/EotcTaskForce
Repost from Eotc Task Force
ዛሬ ስለ ቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ይሰብካል ተጋድሎአቸው ይገራል ይዘመራል ነገር ግን፦
👉ጴጥሮስ ወጳውሎስ የሞቱላት ቅድስት ሃይማኖት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ስደት ላይ ናት፣
👉ጴጥሮስ ወጳውሎስ የሰበኩት ወንጌል ተሰዶ ገንዘብ በ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ነግሷል
👉ጴጥሮስ ወጳውሎስ የቆሙበት ዓውደምሕረት ቧልትና አድርባይነት የሚንጸባረቅበት ሆኑአል
👉የጴጥሮስ ወጳውሎስ ሥልጣነ ክህነት በስሑታን ሰዎች እጅ ላይ ወድቆ የእንጀራ መብያ፣የመኪና መግዣ፣የፎቅ መሥሪያ፣የጸረ ኦርቶዶክስ ፖለቲከኞች ማወደሻ ሆኑአል
👉ጴጥሮስ ወጳውሎስ በአደባባይ፣ በነገሥታት እና በአሕዝብ ፊት የመሰከሯት እውነት ከ ቤተ ክርስቲያን ተሰዳለች( በ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሆኖ ስለ ቤተ ክርስቲያን መናገር ወንጀል ሆኑአል)
👉የጴጥሮስ ወጳውሎስን አሰረፍኖተ የተከተሉ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፣ካህናት እና ምዕመናን እንደ ቤተ ክርስቲያን ጠላት ተቆጥረው ወደ እስርቤት እየተወረወሩ ነው፣ከሀገር ወጥተው እየተሰደዱ ነው፣ከሀገር መውጣት ያልቻሉት በየጫካው በመንከራተት ላይ ናቸው ስልታዊ በመሆነ መንገድ የሚገደሉም አሉ
👉ጴጥሮስ ወጳውሎስ በወንጌል አንድ ያደረጉት ሕዝብ በስሑት ፖለቲከኞችና ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በተሰገሰጉ ዘረኞች ና ጎጠኞች እየተከፋፈለ እየተገዳደለ ነው
እግዚአብሔር በምሕረቱ ይመልከተን
#ቅዱስ_ጴጥሮስ_ወጳውሎስ
ሐምሌ ፭ ቀን የዓበይት ሐዋርያት የቅዱስ ጴጥሮስንና የቅዱስ ጳውሎስን የሰማዕትነት ዕረፍት መታሰቢያ ቤተ ክርስቲያናችን በታላቅ ክብር ታከብራለች።
#ቅዱስ_ጴጥሮስ
ከቤተ ሳይዳ ዓሣ አጥማጅነት ተጠርቶ የሐዋርያት አለቃና የቤተ ክርስቲያን መሠረት የሆነው ቅዱስ ጴጥሮስ፣ የመንግሥተ ሰማያትን መክፈቻ ቁልፍ የተቀበለ ታላቅ አባት ነው። በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ተሞልቶ በልዩ ልዩ ሀገራትና በሮም አደባባይ ወንጌልን ሲሰብክ፣ ሙታንን በማስነሣት፣ ድውያንን በመፈወስና የጥፋት አገልጋይ የነበረውን ስምዖንን በማሳፈር አስደናቂ ተአምራትን አድርጓል። በመጨረሻም በንጉሥ ኔሮን ትእዛዝ የሞት ፍርድ ሲፈረድበት፣ "እንደ ጌታዬ ቀጥ ብዬ ልሰቀል አይገባኝም" በማለት በትሕትና ቁልቁል በመሰቀል የሰማዕትነትን አክሊል ተቀዳጅቷል።
#ቅዱስ_ጳውሎስ
የቤተ ክርስቲያን መብራት የተባለው ቅዱስ ጳውሎስ አስቀድሞ ምእመናንን አሳዳጅ የነበረ ቢሆንም፣ በደማስቆ መንገድ በተገለጠለት የጌታችን ጥሪ ምርጥ እቃ የተባለ ሐዋርያ ለመሆን በቅቷል። በብዙ አገራት እየተዘዋወረ በሚያስተምርበት ወቅት መገረፍን፣ መታሠርንና በእሳት መቃጠልን የመሳሰሉ ጽኑ መከራዎችን በጸጋ በመቀበል፣ ድንቅ ተአምራትን በማድረግና ዐሥራ አራት መልእክታትን በመጻፍ ለክርስቲያኖች የሃይማኖት መሠረት ጥሏል። እርሱም በንጉሥ ኔሮን ትእዛዝ አንገቱን በሰይፍ ተቆርጦ የሰማዕትነትን አክሊል ተቀዳጅቷል።
የእነዚህ የሁለቱ ቅዱሳን ሐዋርያት ሕይወት፣ ትምህርትና ተጋድሎ እስከ ዘላለም ድረስ ለምእመናን የጽናት፣ የእምነትና የድኅነት መንገድ ሆኖ ይኖራል።
ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በቅዱሳት ሐዋርያት ጸሎት ይማረን በረከታቸው የቅዱሳት ሐዋርያት ቤተ ክርስቲያን ልጆች ጋር ይኑር ለዘላለሙ አሜን።
Repost from Eotc Task Force
+4
የ6ወር የአርሲው ጥቃት (ለናሙና የቀረበ)
👉ጥናቱ በ10 ወረዳዎች የተፈጸሙ ጥቃቶችን ያካትታል
👉 ከየካቲት 16/2018ዓ.ም እስከ ሐምሌ 03/2018ዓ.ም ድረስ ያለውን ጊዜ የሚዳስስ ነው ፦
👉46 ጊዜ ጥቃት ተፈጽሟል
👉 25 ጊዜ የግድያ ጥቃቶች ተፈጽመዋል
👉ከ 121 በላይ ኦርቶዶክሳውያን ተገድለዋል
👉13 ጊዜ የእገታ ጥቃት ተፈጽሟል
👉197 ኦርቶዶክሳውያን ታግተዋል
በአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ የተፈጸሙ ጥቃቶች ናሙና
ማሳሰቢያ፦
ጥቃቱን ለናሙና የቀረበ ነው እንጂ የተገደሉት የተሰደዱት የታገቱት እነዚህ ብቻ ናቸው ማለት አይደለም
https://t.me/EotcTaskForce
Repost from Eotc Task Force
+3
ኦርቶዶክሳውያን ሆይ ፦ ትናንት ከሆነብን ፣አሁን እየሆነብን ካለው ይልቅ ነገ ይሆንብን ዘንድ ያለው ይከፋልና እናስብበት
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+2
ሽርካዎች እንዳትታለሉ
አብዱ ሐጂና አብደላ አማን(አብደላ ማይክሮ) ይባላሉ።አብዱ የሽርካ ወረዳ የሰላምና ጸጥታ ሀላፊ ሲሆን አብደላ ደግሞ የኦሮሚያ ጨፌ አባል የነበረ ነው።ከፌዴራልና ከ ክልል ባለሥልጣናት በተሰጣቸው ሚሽን ጫካ ካለው ኢስላማዊ ታጣቂ ቡድን ጋር እየተናበቡ ኦርቶዶክሳውያንን ከሽርካ ምድር ያጸዱ ሰዎች ናቸው።ኦርቶዶክሳውያንን ለማታለል ሲባል ከላይ በመጡ የጸጥታ አካላት ታስረዋል።በሚሊየን በሚቆጠር ብርም አካውንታቸው ላይ ተገኝቷል።ብሩ ከታገቱት ኦርቶዶክሳውያን የተገኘ ከታጣቂዎች ጋር የሚጋሩት ነው። እስሩ የውሸት እስር ነው የኦርቶዶክሳውያንን የልብ ሙቀት ለመቀነስና ዝም ለማስባል የተሠራ ድራማ ነው።ማን ማንን ያስራል ከቀበሌ ጀምሮ እስከ ፌዴራል ድረስ ሁሉም የጭፍጨፋው ተባባሪ ነው።አባተ ዳኛ ልጁ ቀማኛ! እንደሚባለው።በዚህ የሚሸወድ ኦርቶዶክስ ሊኖር አይገባም።
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+5
ኢትዮጵያን የማስለም ዕቅድ
ሃይማኖታችንንም ሀገራችንንም እየተነጠቅን መሆኑን ገብቶን ይሆን?
https://t.me/Eyo21e
Repost from Eotc Task Force
አርሲ ላይ የተፈጸመዉ ጭፍጨፋ ምርጫን ለማደናቀፍ ነው አላችሁን ከ1984 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2018ዓ.ም የምርጫዉ ዋዜማ የተፈጸሙ እና ምርጫዉ ከተጠናቀቀ በኋላ እየተፈጸሙያሉ ጭፍጨፋዎችስ ምንን ለማደናቀፍ እንደሆነ ግን አልነገራችሁንም >>
Repost from Eotc Task Force
ጠቅላዩ ሆይ! አርሲ ላይ የተፈጸመዉ ጭፍጨፋ ምርጫን ለማደናቀፍ ከሆነ ከ1984 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 2018ዓ.ም የምርጫዉ ዋዜማ የተፈትጸሙ እና ምርጫዉ ከተጠናቀቀ በኋላ እየተፈጸሙያሉ ጭፍቸፋዎችስ ምንን ለማደናቀፍ ነዉ ?እንደዉ ቢመልሱልን? ሌላዉ ጠቅላዩ ያነሱት አደገኛዉ አሳብ "በሃይማኖት ተቋማት ዉስጥ ቦምብ ያዝን "የሚል ነዉ።የሃይማኖት ተቋማት ያሉት ቤተክርስቲያንን ነዉ።ቦምቡን ያዝነዉ ያሉት ደግሞ ኦርቶዶክሱ የሚበዛበት በ አዲስ አበባና በ አማራ ክልል በ ባህርዳር በ ጎንደር ነዉ ። ልብ በሉ በሉ በ ኦሮሚያ ያዝን አላሉም አዲስ አበባና አማራ ክልልን የጠቀሱት ቀጣይ ቤተክርስቲያንን ከነ አማኖችዋ ለመምታ ሁኔታዎችን ለማመቻቸት ነዉ ።ልክ ከዚህ በፊት ዝቋላ ላይ መነኮሳት ሞቱ ሲባሉ የታጠቀ ጽንፈኛ ቡድን ቤተክርስቲያን ዉስጥ ምን ይሰራል ብለዉ እንደተናገሩት ማለት ነዉ።
Repost from Eotc Task Force
አንድ ሀገርን እመራልሁ የሚል ሰዉ ባሃይማኖቴ ምክንያት እየትገደልሁ ነዉ እየታረድሁ በገዛ አገሬ እተሰደድሁ ነዉ ብሎ ድምጹን ያሰማን ማኅበረሰብ ''አስፋሪ"እያለ ይሳደባል? ለዚያዉም ዘሩ ከምድረ ገጥጽ እየጠፋ ያለን ማኅበረስብ።በአደባባይ" እንድ ሙስሊም 2000 ኦርቶዶክሶችን መግደል አለበት" እያሉ የሚናገሩትን እንዴት አድርገዉ ኦርቶዶክስን ማጥፋት አንዳለባችዉ ሙስሊሙን ሥልጠና የሚሰጡትን ገብሬልን ወደ መስጊድ እንቀይራለን እያሉ የሚፎክሩትን ግን አይናገሩም።ለምን ? ኢትዮጵያን ለማስለም ለዓረቦች ቃልገቡትን ከግብ ለማድረስ ነዉ።
Repost from Eotc Task Force
የምንገደለው እኛ የምንታረደው እኛ የምንሰደደውም እኛ "ነውጠኞች" ተብለን የምንሰደበውም እኛ። አሁን ሁሉም ነገር ግልጽ እየሆነ መጥቷል ጭፍጨፋውን የሚመሩት ጠቅላይ ሚንስትሩ መሆናቸውን ኦርቶዶክሱ እያወቀ እየተረዳ መጥቷል።
Repost from Eotc Task Force
+2
Inbox #አሰኮ
ባለፈዉ ስኔ 30 /2018 ዓ.ም በ አሰኮ ወረዳ መምህሬ ይስሙ የተባሉ ቄስ ከ ቀኑ 10፡00 ላይ በጉዞ ላይ እያሉ አክራሪ የ እስልምና ታጣቂዎች የግድያ ሙካራ አድርገዉባቸዉ ነበር ነገር ግን ለ ጊዜዉ የግድያ ሙከራዉ አልተሳካላቸዉም።በዚህ የተበሳጩት አክራሪዎቹ ኅይላቸዉና አጠናክረዉ መተዉ ካህኑ በሚኖሩበት ጨፌ በሚባል አከባቢ ለይ ተኩስ ከፍተው ነበር ኦርቶዶክሱ ተከላክለዉ ወደመጡበት እንዲመለሱ ያደርጋል።ይህ ሁሉ የተኩስ ልዉውጥ ሲደረግ መከላከያ ጠለታ ላይ ሰፍሮ ነዉ ያለዉ ምንድን ነዉ ብሎ እንኳ አልጠየቀንም ።ይኸዉ ዛሬም ሌላ ኅይል ጨምረዉ መተዋል በቅርብ ረቀት ላይ ሰፍረዉ ጥቃት ለመፈጸም እየተዘጋጁ ይገኛሉ ጨፌን እንደ ጠለታ እናወድማታለን እያሉ እየዛቱ ነዉ።ሰሚ ኖረም አልኖረም መረጃዉን ኦርቶዶክሱ ሁሉ እንዲሳማዉአድርሱልን ።
https://t.me/EotcTaskForce
Repost from Eotc Task Force
Inbox #አሰኮ
ባለፈዉ ስኔ 30 /2018 ዓ.ም በ አሰኮ ወረዳ መምህሬ ይስሙ የተባሉ ቄስ ከ ቀኑ 10፡00 ላይ በጉዞ ላይ እያሉ አክራሪ የ እስልምና ታጣቂዎች የግድያ ሙካራ አድርገዉባቸዉ ነበር ነገር ግን ለ ጊዜዉ የግድያ ሙከራዉ አልተሳካላቸዉም።በዚህ የተበሳጩት አክራሪዎቹ ኅይላቸዉና አጠናክረዉ መተዉ ካህኑ በሚኖሩበት ጨፌ በሚባል አከባቢ ለይ ተኩስ ከፍተው ነበር ኦርቶዶክሱ ተከላክለዉ ወደመጡበት እንዲመለሱ ያደርጋል።ይህ ሁሉ የተኩስ ልዉውጥ ሲደረግ መከላከያ ጠለታ ላይ ሰፍሮ ነዉ ያለዉ ምንድን ነዉ ብሎ እንኳ አልጠየቀንም ።ይኸዉ ዛሬም ሌላ ኅይል ጨምረዉ መተዋል በቅርብ ረቀት ላይ ሰፍረዉ ጥቃት ለመፈጸም እየተዘጋጁ ይገኛሉ ጨፌን እንደ ጠለታ እናወድማታለን እያሉ እየዛቱ ነዉ።ሰሚ ኖረም አልኖረም መረጃዉን ኦርቶዶክሱ ሁሉ እንዲሳማዉአድርሱልን ።
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
* ኦሮሚያን እንደ ሳዑዲ ዓረቢያ
* ጎንደርና አክሱምን እንደ አርሲ
* የኦሮሞ ፖለቲካን ሽፋን አድርጎ ኦርቶዶክስን የሚያጸዳ የኦሮሞ አክራሪ እስልምና
* ኢስላማዊት ኦሮሚያ
https://t.me/Eyo21e
Repost from Eotc Task Force
ኋላ ቀር የወሀቢያዎች ፕሮፓጋንዳ
ቀጣፊነትና ዋሾነት የ አክራሪ እስልምና አንዱ መገለጫ ነው። ሲዋሹ ሰው ይታዘበናል አይሉም።የአርሲውን መንግሥት መር ጅሃድ ለመሸፋፈንና ጅሃዱን ለማማስቀጠል ብዙ የውሸት ፕሮፓጋንዳዎች ሲያሠራጩ ቆይተዋል አሁንም እንደቀጠሉበት ነው።የውሸትፕሮፓጋንዳውን እያመረተ የሚሰጣቸው የመንግሥት መዋቅር ነው። በአማራ ክልልና በተለያዩ አከባቢዎች የተደረጉ እንቅስቃሴዎችን አርሲ እንደተደረገ አድርጎ ማቅረብና በጭፍን ለሚከተላቸው መንጋ ማሰራጨት።እዚህ ሁለቱም ተንቀሳቃሽ ቪድዮዎች በአማራ ክልል ውስጥ የተከናወኑ ናቸው ከአርሲ ጋር የሚገናኝ አይደለም።ተቃጠለ የተባለውም ቤተ ክርስቲያን ሳንኩራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ይባላል ።በሚያዝያ 20/ 2014ዓ.ም በደቡብ ክልል ስልጤ ዞን አክራሪ ወሀቢያዎች ያቃጠሉት ቤተ ክርስቲያን ነው(ሀገረ ስብከቱ የሰጠውን መግለጫውን ማየት ይቻላል)
እውነታው ይኽ ሆኖ ጉዳዩን ከአርሲ ጋር ለማያያዝ የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ይነዛሉ።የፈለገ የሐሰት ፕሮፓጋንዳቸውን ቢነዙ በመንግሥት መዋቅር እየተመሩ የሚፈጽሙብንን ጅሃድ መሸፈፋን አይችሉም።ምናልባት በዘረኝነት ደዌ የተመቱ ጥቂት በሽተኞችን ሊያታልሉ ይችሉ ይሆናል ሰፊው ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ ውሸታሞች የገዛ ሙስሊም ወገኖቻቸውን ገድለው ፕሮጋንዳ የሚሠሩ አረመኔዎች መሆናቸውን ያውቃል ይረዳልም።በኦሮሞ ፖለቲካ ስር ተሸሽጎ ጅሃድ እያወጁ መኖር አይቻልም።
https://t.me/EotcTaskForce
Repost from Eotc Task Force
#ጉና ተባብሶ የቀጠለው የኦርቶዶክሳውያን ፍጅት
በምሥራቅ አርሲ ዞን #ጉና ወረዳ ሬኤ አርባ ቀበሌ የአከባቢዉ ታዋቂ ገበሬ የሬኤ ደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል ሰበካ ጉባኤ ሀላፊ አቶ አሰግደዉ የማሪያምወርቅ ትናንት ሰኔ 30 /2018 ከሌሊቱ 6 ሰአት በተኛበት አክሪሪ የእስልምና ታጣቂዎች በ10 ጥይት ገድለውት የወንድሙን ሚስት ከነልጆችዋ አግተው ወስደቸዋል።እንዲሁም የረኤ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ የቄስ ሙሴ ቦጋለና የሌሎች ኦርቶዶክሳውያንን ከብቶቻቸውን በሙሉ ነድተው ሄደዋል።
የእነዚህ የአክራሪ እስልምና ታጣቂዎች ዋና ካምፓቸው ከወረዳው ከተማ የ50 ደቂቃ የእግር ጉዞ ቢሆን ነው።ቦታው አርጀኦ ጫካና ኦሳ ጫካ ይባላል። ይኽንን የ ወረዳዉ፤የዞንና የክልሉ ባለሥልጣናት በደንብ ያቁታል ነገር ግን እርምጃ ሊወስዱ ፈቃደኞች አይደሉም።ምክንያቱም እልቂቱን የሚመሩት እነርሱ ስለሆኑ ። ባለሥልጣናቱ ከትናንተ ወዲያ በውድቅት ሌሊት ኦርቶዶክሳውያንን ሰብስበው ከዚህ የተሰደዱት ወደ ቦታቸው ካልተመለሱ ቀን እያረሱ ሌሊት ወደ ሌላ የሚሄዱ ከሆነ በቀን እርምጃ እንወስድባቸዋለን መሬታቸውንም እንወስዳለን እያሉ ሲዝቱባቸው እንደነበር የአከባቢው ነዋሪዎች ይናገራሉ።
በዚሁ ቀበሌ ሰኔ 24/2018ዓ.ም መ/ ር ተስፋዬ ተሾመ አጋና ወ/ሮ ሚሚ ግርማ የተባሉ ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸውን መዘገባችን የሚታወስ ነው።
https://t.me/EotcTaskForce
