7 366
Підписники
-224 години
+1857 днів
+33230 день
Архів дописів
7 366
+1
የከተማ መነኮሳትን አጀንዳ ገታ ብናደርገውና ለህልውና ትግላችን ሕዝቡን ብናነቃው የሚል አሳብ አለኝ።የመኖር ኅልውናችንን ካረጋገጥን በኋላ ወደዚህ አጀንዳ መመለስ እንችላለን።የከተማ መነኮሳት ብቻ ሳይሆኑ፦
1) እኛን መታደግ ሲገባቸው ያስጨፈጨፉን አባታዊ ሀላፊነታቸውን ያልተወጡ ጳጳሳትም ወደ ገዳም መግባት አለባቸው።የሚያሰጨርሱንን መቀለብ ኪሳራ ነው ደግሞም ኀጢአትም ነው።
2) ከኪሳችንና ከመቀነታችን በምንሰጠው ገንዘብ እየኖሩ ስለሞታችን የማይኖሩ ባለዝና ሊቃውንት፣ መምህራንና ዘማሪዎች ከፊታችን ዘወር ማለት ይኖርባቸዋል።ካልጠቀሙን ስለምን እንቀልባቸዋለን?
3) ገንዘባችንን እየወደዱ እኛ ስንታረድና ሀገር አልባ ስንሆን ዝም ያሉ የሰንበት ትምህርትና የማኅበራት መሪዎች በሕዝብ ፊት ለፍርድ ይቀርባሉ
4) ከአጥፊዎች ጋር ተሰልፈው የገደሉንና ያስገደሉን ይሁዳውያንና ዴማሳውያን ለፍርድ ይቀርባሉ
5) በኅብረት እንዳንቆም በዘር፣በጎሣ፣በቋንቋ፣በቀለም፣በክልልናበጎጥ የከፋፈሉን ሁሉ ለፍርድ ይቀርባሉ
እናንተስ ምን ትላላችሁ?
7 366
የከተማ መነኮሳትን አጀንዳ ገታ ብናደርገውና ለህልውና ትግላችን ሕዝቡን ብናነቃው የሚል አሳብ አለኝ።የመኖር ኅልውናችንን ካረጋገጥን በኋላ ወደዚህ አጀንዳ መመለስ እንችላለን።የከተማ መነኮሳት ብቻ ሳይሆኑ፦
1) እኛን መታደግ ሲገባቸው ያስጨፈጨፉን አባታዊ ሀላፊነታቸውን ያልተወጡ ጳጳሳትም ወደ ገዳም መግባት አለባቸው።የሚያሰጨርሱንን መቀለብ ኪሳራ ነው ደግሞም ኀጢአትም ነው።
2) ከኪሳችንና ከመቀነታችን በምንሰጠው ገንዘብ እየኖሩ ስለሞታችን የማይኖሩ ባለዝና ሊቃውንት፣ መምህራንና ዘማሪዎች ከፊታችን ዘወር ማለት ይኖርባቸዋል።ካልጠቀሙን ስለምን እንቀልባቸዋለን?
3) ገንዘባችንን እየወደዱ እኛ ስንታረድና ሀገር አልባ ስንሆን ዝም ያሉ የሰንበት ትምህርትና የማኅበራት መሪዎች በሕዝብ ፊት ለፍርድ ይቀርባሉ
4) ከአጥፊዎች ጋር ተሰልፈው የገደሉንና ያስገደሉን ይሁዳውያንና ዴማሳውያን ለፍርድ ይቀርባሉ
5) በኅብረት እንዳንቆም በዘር፣በጎሣ፣በቋንቋ፣በቀለም፣በክልልናበጎጥ የከፋፈሉን ሁሉ ለፍርድ ይቀርባሉ
እናንተስ ምን ትላላችሁ?
7 366
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
በህልሜ "የኮሪደር መዓት እሳት ከሚፋጅ ከፒያሳና ከሰአራት ኪሎ " በረሃ የመጣን አባቶች ነን" ብለውኝ እነዚህን ሁለቱን መልእክት ነግረውኝ ተሰወሩብኝ።ወይኔ ባይሰወሩብኝ ወደ ሂልተንና ኢሊሊ በረሃ ዉሰዱኝ ልላቸው ነበር።አይ አለመታደል አለ የሀገሬ ሰው መቼም የማላገኘው እድል ነው ያመለጠኝ። የነገሩኝ መልእክት ምን የሚል መሰላችሁ?፦
1) የሥርዐቱ የደኅንነት አካላትና የእነ አቡን ሳዊሮስ የሚዲያ ሠራዊት በየማኅበራዊ ሚዲያው ኦርቶዶክሱን "ኑ እንደራጃችሁ" እያሉ ማኖ ለማስነካት እየጠሩ መሆናቸውን።
2) ከተማ ቁጭ ብለው" ተደራጅተናል" እያሉ ብር ለመሰብሰብ የተዘጋጁ ሰዎች ሊኖሩ ይችላሉና ሕዝቡ እንዲጠነቀቅ ንገርልን "አሉኝ ።" ህልሜን እንዴት አያችሁት🤭
7 366
+3
0964356802
ፀረ ኦርቶዶክስ አንገቱላይ ክር ያሰረ አስመሳይ ሁሌ በኦርቶዶክሳውያን ሞት ቁማር የሚጫወት እየደወላቹ ጠይቁት።
ክርስቲያኖች ሁላቹም በዚህ ስልክ ቀጥታ በዋትሳፕ ቴሌግራም ኢሞ ቪዲዮውን ያጥፋ የኛ ሞት የሱ ቁማር አይደለም። እሱ ዜና ሰርቶ ይበላል እንጀራው ነው እኛ ከዚህ በፊት ደውለን ከድርጊቱ እንዲቆጠብ ነግረነዋል አይሰማም።
ሞታችን የማንም መቀለጃ አደለም አጀንዳ ለማስቀየር እሚጃጃሉትን አንሰማም ደውሉበት
7 366
ጠላቶቻችን ኦርቶዶክስን ለማጥቃት የሚጠቀሙት ኮድ፦
👉አማራ
👉ነፍጠኛ
👉አሃዳውያን
👉የምንሊክ ልጆች
👉ጽንፈኛው ሞዐ ተዋሕዶ
👉ጽንፈኛው ፋኖ ሞዐ ተዋሕዶ ማኅበረ ቅዱሳን
👉ሰፋሪ
7 366
ማን ነው ገዳዩ?
አርሲ ላይ ኦነግ ሸኔ የሚባል የለም።በኦነግ ሸኔ ስም የሚንቀሳቀስ እነ ጀዋር ሙሐመድ ውስጥ ለውስጥ አደራጅተው ሎጂስቲክ አሟልተውለት ያስቀመጡት አብይ አሕመድ ወደ ሥልጣን ሲመጣ ግን በግልጽ ወደ ትጥቅ ትግል የገባ ኢስላማዊ ቡድን ነው ያለው።ሙሉ በሙሉ የእስልምና እምነት ተከታይ ስብስብ ነው አንድም የሌላ እምነት ተከታይ አይገኝበትም። ትኩረታቸው የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ላይ ብቻ ነው።ብዙ የአማራ ሙስሊሞች አርሲ ውስጥ አሉ እነርሱን ግን አይነኳቸውም።አርሲ ላይ ሙስሊም ሊገደል የሚችለው ኦርቶዶክሳውያን ካስጠለለ ፣አትግደሉአቸው ካለ እና በኦርቶዶክሳውያን ላይ ጥቃት ሲፈጸም በአከባቢው ላይ ከተገኘ ብቻ ነው። መጀመሪያ አከባቢ ላይ የተጠቀሙት ስልት የአማራውን ኦርቶዶክስ ለይቶ ማጥቃት ነበር ከዚያን በኋላ ነው ብዙም ሳይቆዩ ወደ ሸዋው የኦሮሞ ኦርቶዶክስ ደብቻነ ነው። ብሔሩ ማን ይሁን ማን አሁን ኦርቶዶክስ የሆነ ሁሉ" አማራ"በሚል ኮድ እየተገለ ነው ታጣቂዎቹ በዩኒፎርም አለባበሳቸው እና በጸጉር ስታይላቸው ኦነግ ሸኔን ቢመስሉም ኢስላማዊ ታጣቂዎች ናቸው።በፎቶ የሚታዩአቸው ታጣቂዎች ጅሃዳዊ ጥቃቶች ከሚፈጸሙባቸው ወረዳዎች አንዱ በሆነው በሽርካ ወረዳ ነው
።ሌሎችን መሸወድ ይቻል ይሆናል እኛ የከባቢ ተወላጆችን ግን መዋሸት አያቻልም።Amantus Amanuu Baattuus Dhugaan Jiru kanuma.
Gaaddisaa Goobanaa
7 366
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ይኽች ልጅ ሴና ጅንጅሞ ትባላለች እምነቷ ምን እንደሆነ አላውቅም "ባሌ ውስጥ አልሸባብ አለ አርሲ ውስጥ መኖር አለመኖሩን የአሜሪካ መንግሥት ያጣራ" ብላ በመናገሯ እነ ጀዋር ሙሐመድ ሳይቀር ከተደበቁበት ጎሬአቸው ወጥተው እየተንጫጩ ነው። እውነታው ግን ባሌ ብቻ ሳይሆን በአርሲ፣በሐረርጌ፣በሐረር ውስጥ አልሸባብ ኦሮሞ አለ።ጅማ ውስጥም እነ ካሚል ሸምሱ አደራጅተው ያስቀምጡት አለ። በሰሜኑ ክፍል ደግሞ ከሚሴ አለ።የባሌውን ከሌሎቹ ልዩ የሚያደርገው ወደፊት ለታሰበችው "ለኢስላማዊት ኦሮሚያ"የሥልጠና ማዕከል ነው።ሥልጠናውን የሚሰጡት ኢትዮጵያውን አይደሉም ከሶማሊያ ከፑንትላንድ የመጡ ናቸው።
7 366
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ይኽች ልጅ ሴና ጅንጅሞ ትባላለች እምነቷ ምን እንደሆነ አላውቅም "ባሌ ውስጥ አልሸባብ አለ አርሲ ውስጥ መኖር አለመኖሩን የአሜሪካ መንግሥት ያጣራ" ብላ በመናገሯ እነ ጀዋር ሙሐመድ ሳይቀር ከጎሬአቸው ወጥተው እየተንጫጩ ነው። እውነታው ግን ባሌ ብቻ ሳይሆን በአርሲ፣በሐረርጌ፣በሐረር ውስጥ አልሸባብ ኦሮሞ አለ።ጅማ ውስጥም እነ ካሚል ሸምሱ አደራጅተው ያስቀምጡት አለ። በሰሜኑ ክፍል ደግሞ ከሚሴ አለ።የባሌውን ከሌሎቹ ልዩ የሚያደርገው ወደፊት ለታሰበችው "ለኢስላማዊት ኦሮሚያ"የሥልጠና ማዕከል ነው።ሥልጠናውን የሚሰጡት ኢትዮጵያውን አይደሉም ከሶማሊያ ከፑንትላንድ የመጡ ናቸው።
7 366
እየለየ ነው
👉 ማን ለ ቤተ ክርስቲያን እንደሚሠራና ማን ቤተ ክርስቲያን ላይ እንደሚሠራ
👉 ማን ቤተ ክርስቲያኔን አትንኩ እንደሚልና ማን እንትናን አትንኩብኝ እንደሚል
👉 ማን ለ ቤተ ክርስቲያን ሞታለሁ እንደሚልና ማን ለእንትና ሞታለሁ እንደሚል
👉 ማን የክርስቶስ ተከታይና ማን የግለሰብ ተከታይ እንደሆነ
👉 ማን ለወገኑ እንደሚቆምና ማን በመገኑ ላይ እንደሚቆምር
👉ማን ሩህሩህና ማን ጨካኝ እንደሆነ
👉 ማን ለ ቤተ ክርስቲያን እንደሚጨነቅና ማን ቤተ ክርቲያንን እንደሚያስጨንቃት
👉ማን ለኦርቶዶክሳዊት ኅብረት እንደሚሠራና ማን የግል ደጋፊ እንደሚያደራጅ
👉ማን ገብቶት እንደሚጮኽና ማን ተከትሎ እንደሚጮህ
👉ማን ቤተ ክርስቲያንን እንደተረዳትና ማን በልመድ እንደሚኖርባት
👉ማን ለእግዚአብሔር መንግሥት እንደሚሠራና ማን ለምድራዊ መንግሥት እንደሚሠራ
👉ማን ኦርቶዶክስ እንደ ሆነና ማን ኦርቶዶክስን እንዱሚመስል
👉ማን ቤተክርስቲያን አስቀጣይና ማን ቤተ ክርስቲያን አቃጣይ እንደሆነ
👉ማን ቤተ ክርቲያንን ከደስታዋም ከሀዘኗም እንደሚካፈልና ማን ሀዘኗን ትቶ ከደስታዋ ብቻ እንደሚካፈል
7 366
✍️ሚድያውን ለቤተ ክርስቲያን መጠቀም ያስፈልጋል።
✍️በእጅህ ላይ፣በእጅሽ ላይ ያለውን ሞባይል ከመደዋወያነት እና ከተራ ተግባሮች ባሻገር ምን እየሠራህበት ነው?ምን እየሠራሽበት ነው?
👉ከእጃችን ላይ ባለው ሞባይላችን የዕቅበተ እምነት፣የኦርቶዶክሳዊ ድምጽ ኅብረት ማስተጋቢያ፣የዶግማ፣የቀኖና፣የትውፊት መጠበቂያ፣የኦርቶዶክሳዊነት አስተሳስብ ማስረጫ..ማድረግ ያስፈልጋል።
👉ዓለም አንድ ለሆኑ፣ለብዙኃን እና ለሚድያ አካላት የተገለጠች ናት።
ቀድመው አየሩን የያዙ አካላት የሰውን አእምሮ ቀድመው መያዛቸው አይቀሬ ነው።ዘግይቶ ከደረሰ እውነት ቀድሞ የደረሰ ውሸት ጉልበት ይኖረዋል።እውነተኛ ሀሳብ ሲዘገይ ሥሁት ሀሳብ ቀድሞ ጥልቅ ብሎ የሰውን አእምሮ ይበክለዋል።
👉አሁን ሁሉም ነገር የሚቀዳው ከርዕዮተ ሀሳብ አምራቾችና የዕለት አጀንዳ ሰጪዎች ሁኗል፡፡ያ አጀንዳ ደግሞ በእግዚአብሔርና በሰው መካከል፣በሰውና በሰው መካከል፣በሰውና በተፈጥሮ መካከል ያለው መስተጋብር የዘነጋ ነው።
👉ስለዚህ፦ኦርቶዶክሳዊነት ከእግዚአብሔር የተሰጠ ለቅዱሳን የተሰጠ እውነት ነውና ይሄንን እውነት መስተጋብሩን ለረሳው ዓለም በኅብረት ሁኖ የእውነት ምንጭ ለሌለው ዓለም ቀዳሽ ሀሳብ አድርጎ ማሳየትና ማቅረብ ያስፈልጋል።
👉አሁን ባለው ዓለም በህልውና መኖራችም ሆነ የሰው ንቃተ ህሊና እና ተሳትፎ የሚታየው በአየሩ ላይ ባለን ከባቢ ኅብረት ልክ ሁኗል።
ስለዚህ የኦርቶዶክሳውያን ሐዋርያዊ የተሳትፎ ድምጻቸው አንድ ሁኖ ማስተጋባት፣ርቱዕ ኦርቶዶክሳዊ አሳባቸው በኅብረታዊነት መግለጽ መቻል ይገባዋል።
👉በኦርቶዶክሳዊነት አረዳድ ሥር ሁነን ስንተባበር በተለያዩ ቦታ፣ ሁኔታ፣ ጊዜ ወዘተ የሚገኙ ኦርቶዶክሳውናንን አድሬስ ማድረግ እንችላለን።በዚያውም ላይ በቤተ ክርስቲያን ላይ የደረሰን እና ሊደርስ የታቀደን መከራ ማስቀረት ወይም መቀነስ ያስችላል።
👉በኅበረታዊነት ለቤተ ክርስቲያን ጠሎችም ለወዳጆችንም ሁሉንም የሰው ልጅ ሊጠቅሙ የሚችሉ ፈጣን እና ሚዛናዊ እውነታዊ መልእክቶችን ለማድረስ እውነተኛ ትምህርቶች በኦርቶዶክሳዊነት አስተሳስብ መገለጽ መቻል አለባቸው።
👉ኅብረታችንን በኦርቶዶክሳዊነት አስተሳስብ ቃኝተን በንቃት ስንጠቀመው በሚዲያ ጫካ የጠፋውን ትውልድ በሚዲያ ኀሠሣ መፈለግና ለመመለስ ያስችለናል።
👉በዚያውም ላይ አሁን ባለው እጅግ የበዛ ሥሁት የመረጃ ምንጭ መካከል በሐዋርያዊ አረዳድ ውስጥ ሁነን መተባበር ኦርቶዶክሳውያን አይነተኛ ሚዛናዊ ርቱዕ ታማኝ የመረጃ ምንጭ ሁነው መገኘት እንዲችሉ ያደርጋል።
👉የነበረንን፣ያለንን ስጦታ፣ ቅርስ፣ ታሪክ፣ ባህል፣ሀገር በቀል ዕውቀት፣ ትምህርት ወዘተ በአንድ ድምጽ ለማስተላለፍ በሁለገብ ዘርፍ መረዳዳት ያስፈልጋል።
👉ይባሱን ብሎ በራስ ሞባይል በተለያዩ ሥሁት እሳቤዎች ተተብትቦ ራስን መጉዳት ኦርቶዶክሳዊ ኅብረትን መጋፋት ግን በሰው ዘንድ ውርደት በእግዚአብሔር ዘንድ ደግሞ ኃጢአት ነው።
7 366
የሚያስከብረን ጉልበታችን ነው
ዓለም የጉልበታሞች ናት።አልቃሾችን ነፍራቃ ጅላጅሎችን አትሰማም። ለባለጡንቻዎች እና ለ ጉልበታሞች ትሰግዳለች ትንበረከካለች ወዳጅ ዘመድ ታደርጋለች። እኛ ኦርቶዶክሳውያን ፦
🔐 የህግ ያለህ
🔐 የመንግሥት ያለህ
🔐 የፍትሕ ያለህ
🔐 የአባት ያለህ
🔐 የሰብአዊ መብት ወዘተ... እያልኽን ጮኽን አለቀስን ነገር ግን፦
🔑 የሰማን እንባችንን ያበሰ
🔑 እልቂታችንን ያስቆመ
🔑 ከስደት የታደገን
🔑 እንደ ዜጋ የቆጠረን
🔑 ከሰው ተራ የመደበን የለም
እንደውም ይባስ ብለው፦
👉ተውአቸው ማልቀስና መጮኽ ልማዳቸው ነው ምንም አያመጡም
👉ያልቅሱ ሶፍት እናቅብላቸዋለን
👉 ጩኸታቸው ከሁለትና ከሦስት ቀናት አይዘልም ወዘተ... እያሉ ይዘባበቱብናል።
መፍትሔው ፦ ከለቅሶና ከዋይታ ወጥተን ቆፍጠን ማለት ነው።ከእግዚአብሔር በታች መዳኛችን ጉልበታችን ነው። የሚያስከብረን ጉልበታችን ጡንቻችን ነው። ኦርቶዶክስን መንካት ምን ያክል ዋጋ እንደሚያስከፍል ማሳየት ያስፈልጋል። ከማንም በላይ መሆን እንደማንፈልግ ሁሉ ከማንም በታች መሆን አንፈልግም።
"አትገደል ተጋደል
አትሰደድ ተከላጠል"
7 366
ኦሮሚያ በሚባለው ክልል በኦርቶዶክሳውያን ላይ ያልተፈጸመ የግፍ ዓይነት ምን አለ ወይ?
👉እንደ እንሰሳ መታረድ
👉 በጅምላ መገደል
👉 እሬሳችንን በእሳት ማቃጠል
👉 በሕይወት እያሉ እሳት ውስጥ ጨምሮ ማቃጠል
👉 ሰውነትን በሁለት መክፈል
👉ብልት መቁረጥና አፍ ውስጥ መክተት
👉 በጩቤ አንጀት መዘክዘክ
👉 እሬሳን በመንገድ ላይ መጎተት
👉 እጅና እግርን ቆርጦ ለውሾቾ መስጠት
👉 ከደሉ በኋላ እሬሳን በጦር መውጋት
👉 ቁልቀል ዘቅዝቆ መግደል
👉በሚስማር እንጨት ማጣበቅ
👉በሕይወት እያሉ ወደ ገደል መጣል
👉 ከሞት የተረፈውን ማዕተብ ማስበጠስና በግድ ሚስላም
👉 የተደረገብን ግፍ ተቆጥሮ አያልቅም።
ቪድዮው ቆየት ያለ ቢሆንም ኦርቶዶክሳውያንን አስገድደው ማዕተብ ሲያበጥሱና እስልምና እንዲቀበሉ ሲያደርጉ የሚያሳይ ነው።
7 366
ወገን report እናድርግ።ገዳዮች ባልተናነሰ በሞታችን የሚቀልዱ ሰዎችን አደብ ማስገዛት ያስፈልጋል።
Report ለማድረግ፦
1) report የሚለውን መንካት
2) hate Speech &Harassement
3)Done
