7 366
Підписники
-224 години
+1857 днів
+33230 день
Архів дописів
7 367
+7
ኢትዮጵያን የማስላም አደገኛ አካሄድ
ይኽ የወሀቢያው መጅሊስ ለ"ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን "ለሚባለው ጸረ ኦርቶዶክስ ተቋም ያስገባው አጀንዳ ነው። በአጀንዳው ፦ኦርቶዶክሳዊነትን፣ታሪኮችን፣እሴቶችን፣አሻራዎችን፣ባህሎችን፣ጀግኖችን፣መንገዶችን፣የቀን አቆጣጠርን፣ሀገራዊ ስያሜን፣ የቦታ ስያሜዎችን፣የሕዝብ ቆጠራን፣መንግሥታዊ መዋቅርን፣ፖለቲካን፣ኢኮኖሚን ፣የሀገሪቱን ሁለንተና ስለማስለም ተነስቷል።ምን ያክል የበታችነት ስሜት እንደሚያጠቃቸውም አቅርበዋል።ከግራኝ አሕመድ ጀምሮ ኢትዮጵያ ሰው ያረዱትን ቤተ ክርስቲያንና ገዳማትን ያወደሙትን፣ከውጭ ጠላቶች ከጣሊያን፣ከ ዝያድ ባሬ ጋር ተሰልፈው ክርስቲያኖችን ያረዱትን በጅማ በሻሻ፣በሐረር፣በሶማሌ፣በኮፈሌ፣በሐረር፣በሐረርጌ፣በሥልጤ፣በአጣዬ፣በከሚሴ ያረዱትን በዚህ በስምንት ዓመት እያረዱ ያሉትን እንደ ጽድቅ ቆጥረው ሀገሩን በሙሉ በመስጊድ አጥለቅልቀው፣መሥሪያቤቱን ሁሉ ተቆጣጥረው፣ለሁሉም ሽጥ ከሙስሊም ብቻ ግዛ የሚል ፖሊሲ ቀርጸው የሀገሪቱን ሙሉ ኢኮኖሚ ተቆጣጥረው ተገፋን ተገለልን እያሉ ሀገር ያውካሉ።ሁል ጊዜ ተበዳይ ሆኖ መቅረብ የሚለው የእነ አሕመዲን ጀበል ድብቁ ሥልጠና ይኽን አስታወሰኝ ።
እውነታው ይኽ ነው።
7 367
ከደሴ 60 ኪ.ሜ እርቀት በምትገኘው ባቲ ከተማ በሸኔ ስም በሚንቀሳቀሰው አክራሪ ውሃብያ ጨፍጫፊ ኃይል ዛሬ ለሌት ቄስ ፍሬው ሀብታሙ የሚባሉ የሦስት ልጆች አባት ፣ ነፍሰጡር ባለቤታቸው ፊት ፣ በመንደር መሀል በቤታቸቸው በር ላይ ተረሽነዋል።
አክራሪ ውሃብያ ጭካኔ የሚገለጠው በመገደሉ ብቻ ሳይሆን ከገደለ በኋላ የጥላቻ መዋቅሩን በመጠቀም ሟቾችን ይወነጅላል። ሞቾችን ይከሳል።
➘ ለምሳሌ የተገደሉት
➦ #እንትን ስለሆኑ ነው ፣
➦ የተገደሉት በግለሰብ ጠብ ነው ፣
➦ የተገደሉት በቤተሰብ በቀል.... ወዘተ የሚል ትርክት በመንግስት መዋቅሩ በተሰገሰጉ አደረጃጀቱ ይናገራል.... ያረሳሳል..... ሽፋንነት ይሰጣል።
በገለልተኛ አጣሪ እንዳይጣራ መረጃ ያዛባል። ይህ ሁሉ ገዳዩ ፣ አክራሪ ኃይል እና የከተማው አደረጃጀት የሚናበቡበት እኩይ ተግባር ነው።
ይህንኑ ይዘው የፕሮፓጋንዳ ማሽኖቹ በሞቹቾ እዝነት ሳያሳዩ ያራግባሉ። የክርስቲያኖች ጭፍጨፋ እንዲህ እየተቀናበረ ከክርስቲያን የጸዱ ቀጠናዎች ይፈጠራሉ።
ያልነቃ ሕዝብ ፍጻሚው መጥፋት ነው።
7 367
Kan ta’aa jiru
👉 Iddoowwan Ortodoksiin baay’inaan jiraatu keessatti waraanni addaan hin cinne gaggeeffamaa jira; haleellaanis raawwatamaa jira.
👉 Manneen kiristaanaa fi iddoowwan qulqulluu seenaa dheeraa qaban diigamaa jiru; namoonni mana amantii keessa jiraatan, barsiisota abbootii amantaa fi barattoonni isaanii hedduun ajjeefamaa jiru.
👉 Namoonni nagaan hedduun ajjeefamaa jiru; qabeenyi isaanii barbadaa’aa jira; diinagdeen kufqnii jiru.
Kana caalaa maal akka ta’u eegganna?
Har’a nu gahe dha jechuu yoo baannee, bor rakkoon kana caalutu fuuldura keenya jira.
7 367
እየሆነ ያለው
👉ኦርቶዶክሳውያን በብዛት የሚኖሩበት አከባቢዎች ላይ የማይቋረጥ ጦርነትና ጥቃት እየተካሄደ ነው
👉 ታሪካዊ ገዳማት እየወደሙ ገዳማውያንን፣የአብነት መምህራንና የአብነት ተማሪዎች በጅምላ እየተገደሉ ነው
👉ንጹሃን በጅምላ እየተጨፈጨፉ ሀብት ንብረታቸው እየወደመ በኢኮኖሚ ደቀዋል
ከዚህ በላይ ምን እስኪሆን ነው የምንጠብቀው?
7 367
Repost from Eotc Task Force
⚠ Attention‼ ኢትዮጵያ ዉስጥ አሸባሪዉ ISIS የሌለ ለሚመስላችሁ! በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ የታወጀው ጀሀድ #Documentary ነው ተመልከቱት። ኦርቶዶክስ የሆንክ ሁሉ ንቃ! ሌላህም ንቃ! ይሄዉ የአርሲ ድርጊት ፈፃሚዎች! እነዚህ የነ አባገዳ አል ጀብሎ ሴሎች ናቸዉ።
7 367
➻ኦርቶዶክሳውያን ከዚህ ውጡና ስለ ህልውናችን እንምከር።
➻በውስጥም በውጪም ያላችሁ ክርስቲያኖች የምር ከዚህ ነጻ ናችሁ?
➻ከሰፈርተኝነት፣
➻ከዘውግ ሥሁት ፖለቲካ፣
➻ከቁሳዊነት፣
➻ከአስመሳይነት፣
➻ከግለሰቦች፤ ቲፎዞነት፣
➻ከሞቀው ተሰላፊነት፣
➻ከነጻ አውጪ ጠባቂነት፣
➻ከአቋም የለሽነት፣
➻ከቋንቋ አጥር፣
➻የአጥፊዎቻችን ጆሮ ከመሆን፣
➻በአስመሳዮች ከመታለል፣
➻ለሥሁታን የጥፋት አባቶች ልብን ከመስጠት፣
➻ከምደኛ እረኞች ኅብረት፤
➻የሁሉ ማራገፊያ ከመሆን(ከአቁማዳነት)... ከመሳሰለው ነጻ ናችሁ?
➻ከዚህ ውጡና ስለ ህልውናችን በጥልቅ እንምከር።
➻አንድ ልብ፣አንድ ኅብረት ከሌለ አንዱ ሲሰፋ አንዱ የሚቀድ ይሆናል።
➻ይሄ ሁሉ እልቂታችንን አንድ ድምጽ አንድ ልብ ካላደረገን በጽኑ በሽታ ውስጥ ነው ያለነውና በወንጌል ቃል እንታከም።
➻የአንድ ክርስቶስ ልጆች፣የአንዲት ልጅነት ተወላጆች፣የአንድ አካለ ክርስቶስ ኅዋሶች፣የአንድ ተስፋ ማኅበርተኞች፣የአንድ ሙሽራ ሙሺሪቶች፣..ሁነን ሳለ እንዴት አንድ ልብነታችን ሊላላ ይችላል?
[ የኔታ ገብረመድኅን እንየው]
7 367
+2
ይኽ አረመኔያዊ ድርጊት በአማራ ወይም ትግራይ ክልል ባሉት ሙስሊሞች ላይ ቢሆን የተፈጸመው አስባችኋታል ምን ሊከሰት እንደሚችል?፦
👉የአልሸባብ ህዋስ የሆነው የወሀቢያው መጅሊስ አረፋ እየደፈቀው "ጽንፈኛ ክርስቲያኖች ለህግ ይቅረቡ ካልሆነ እርምጃ እንወስዳለን" ይል ነበር
👉በመላ ሀገሪቱ ብሎም በውጭ ሀገራት ሳይቀር ሰላማዊ ሰልፍ ይደረግ ነበር
👉 እነ አልጄዝራ ዘገባ ይሰሩ ነበር
👉ቱርክና ግብፅ የዓረብ ሀገራት ሁሉ መግለጫ ይሰጡ ነበር
👉 እነ ሙጂብ አሚኖ፣እነ አሕመዲን ጀበል፣እነእነ ዑዝታዝ አቡበከር፣ሙራድ ታደሰ ፣እነ ያሲን ኑሩ በየሚዲያው የጅሃድ ቅስቀሳ ያደርጉ ነበር
👉እነ ጀዋር ሙሐመድ በእንግሊዘኛ ይፎክሩ ነበር
👉 የኦሮሚያው ቤተ ክህነቶች "በሙስሊም ወገኖቻችን ላይ የተፈጸመውን አረመኔያዊ ድርጊት አጥብቀን እንቃወማለን"የሚል መግለጫ አውጥተው የገንዘብ ድጋፍ ያደርጉ ነበር
👉የመንግሥት ሚዲያዎች አሥር ጊዜ መላልሰው ይዘግቡት ነበር
👉 ጠቅላይ ሚንትሩም በመግለጫ ተቆጥተው የገንዘብ ድጋፍ ያደርጉ ነበር
👉እነ ሽመልስ አብዲሳ ቆሞ ቀሮች፣አሓዳውያን፣አንድ እምነት ባዮች፣ትምክህተኞች ወዘተ...የሚሉ ፉከራ አዘል መግለጫዎችን ይሰጡ ነበር
👉 ኢስላማዊ ፓርቲዎች ሁሉ የወግለጫ ናዳ ያወርዱብን ነበር
👉ሀገሪቱ በጽንፈኞች ድንፋታ በአንድ እግሧሯ ትቆም ነበር
ኦሮሚያ ላይ ሲሆን ግን ጠያቂ የለም።
ራሳችንን የምምናስደፍረውም የምናስከብረውም እኛው ነን።
7 367
<< አትገደል ተጋደል
አትሰደድ ተከላከል>>
<<Hin Ajjeefamin Qabsuuri
Hin Ari'atamin Ofirraa Qoli>>
7 367
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+6
ኦርቶዶክሳውያንን በማጥፋት የምትቀጥል ሀገር አትኖርም ።በፍጹም አትኖርም።ሁሌም በጅምላ እየተገደልንና በጅምላ እየተቀበርን እንደማንኖር እወቁ።የሃይማኖት ጦርነት ያልተነሳው እኛ ዝም ስላልን ብቻ ነው። እኛ ብቻ የምንጠፋ ከመሰላችሁ ተሳስታችኋል ተያይዘን ነው የምንጠፋው።
አርሲ ሽርካ የደም ምድር
7 367
መቻቻል????
አንዳንድ አላዋቂ ሰዎች መናገር ስለቻሉና ቪድዮአቸውviral ስለወጣላቸው ብቻ የሊቅነት ስሜት ይሰማቸውና ስለ "ሃይማኖት መቻቻል "ሊሰብኩን ይዳዳቸዋል።በሃይማኖት መከባበር እንጂ መቻቻል ብሎ ነገር የለም። አንዱ እያረደ ሌላው እየታረደ አንዱ እየገደለ ሌላው እየተገደለ አንዱ እያሳደደ ሌላው እየተሳደደ ይኑር የሚል መንፈሳዊም ሆነ የዓለም ህግ የለም። እስካሁን በኢትዮጵያ ምድር የሃይማኖት ጦርነት ያልተነሳው ኦርቶዶክሳዊው ማኅበረሰብ ትዕግሥተኛ ስለሆነና እየተፈጸመበት ያለውን በደል አለመረዳቱ ነው።እነርሱ እንደባለጉት እኛ ብንባልግ፣እነርሱ እንደ ሆኑት እኛ ብንሆን ይኽች ሀገር ሀገር ትሆን ነበር ወይ? ከእንግዲህ ግን ሊበቃን ይገባል? ከእኛ ጋር መኖር የሚፈልግ ካለ ያክብረን "መቻቻል "የሚለው ንግግር ግን ከእንግዲህ ተቀባይነት የለውም።በሃይማኖት መከባበር እንጂ መቻቻል የለም።አላዋቂዎች ሆይ በማታውቁት ገብታችሁ አታብኩ።ለአቅመ መረዳት እስክትደርሱ ዝም በሉ።
7 367
Repost from Eotc Task Force
+2
አክራሪ ወሀቢያዎቹ ከሚሴ ላይ እንዳህ ሆነ እንዲያ ሆነ ተመታ ተፈታ እያሉ የሚጮኹለት ይኽን አራጅ ቡድን ነው።ይኽ ቡድን የአርሲ የሐረርጌና የባሌው አራጅ ቡድን ቅርንጫፍ ነው።እነዚህንማ እየተከታተሉ ማፅዳት ያስፈልጋል።
7 367
+2
አክራሪ ወሀቢያዎቹ ከሚሴ ላይ እንዳህ ሆነ እንዲያ ሆነ ተመታ ተፈታ እያሉ የሚጮኹለት ይኽን አራጅ ቡድን ነው።ይኽ ቡድን የአርሲ የሐረርጌና የባሌው አራጅ ቡድን ቅርንጫፍ ነው።
7 367
+1
ኢስላምና "ውሸትን የማያውቅ እውነተኛ እምነት ነው"ሲሉኝ አይዋጥልኝ ነበር እድሜ ወሀቢያ ይኽው አረጋግጥሁ😁
በአርሲ የፈጸሙትን ጅሃድአጀንዳ ለማስቀየስ ወሎን አጀንዳ አድርገው መጡ
7 367
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
የአዳማው ስብሰባ
በሰኔ 16/2018ዓ.ም የአርሲ ዞን ዋና መቀመጫ በሆነችው በአሰላከተማ ካህናትን፣የሙስሊም እምነት መሪዎችንና አባ ገዳዎችን ሰብስበው " እኛ ከነገርናችሁ ውጭ አንዳች ነገር እንዳትናገሩ ፍጅቱ ከሃይማኖት ጋር የሚያያዝ አይደለም ብላችሁ ተናገሩ" የሚል ትእዛዝ ሰጥቶአቸው ወደ አዳማ ከተማ መላካቸውን ትናንት ማጋራቴ ይታወሳል።
ስብሰባው ትናንት በአዳማ ከተማ ተካሂዷል ዛሬም እስከ ስድስት ሰዓት ይቀጥላል። አቡን ሳዊሮስ እና የወሀቢያው መጅሊስ መሪው ሼኽ ኢብራሂም ቱፋ ስብሰባውን "በጸሎት" ከፍተው ካድሬያዊ ንግግር ካደረጉ በኋላ ወደ አዲስ አበባ ተመልሰዋል።
ስብሰባውን በበላይነት እየመሩ ያሉት
1) አቶ ጁኔይዲን ሳዶ፦ይኽ ሰው፦
👉የቀድሞ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት የነበረ ነው
👉 ወሀቢያ ኦሮሚያ ውስጥ እግሩን እንዲተክል ያደረገ ሰው ነው
👉ክርስትናን ከኦሮሚያ ምድር አጽድቶ የሙስሊም በላይነትን ለማስፈን ሲሠራ የነበረ ሰው
👉የኦሮሚያ መስሪያቤቶችን ሁሉ በአርሲ ሙስሊሞች እንዲወረር ያደረገ ሰው ነው
👉የኦሮሚያ ምድር በ መዝጊድ እንዲጥለቀለቅ ያደረገ ሰው ነው
👉 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ለማፈራረስ የኦሮሚያ ቤተ ክህነት እንዲመሠረት ድጋፍ ሲያደርግ የነበረ ሰው ነው።
2) ዑዝታስ ጀማል በሽር(በአባይ ግድብ ጉዳይ ሲሠራ የነበረ )
3) ባለሀብቷ መኪያ
4) ከባሌ ዞን ስማቸው ያልተጠቀሰ አንድ ዑዝታዝ
5) ፓስተር ሳዲቁ አብዶ
ከሰብሳቢዎቹ አንድም ኦርቶዶክስ የለም።መረጃ እንዳይወጣ ተብሎ ሁሉም ተሰብሳቢዎች ስልካቸውን እንዲዘጉ ነው የተደረገው።
የስብሰባው ዋና ዓላማው ምንድን ነው? እርሱም፦
👉የአርሲው ፍጅት ሃይማኖትን ማዕከል ያደረገ አይደለም የሚለውን የሐሰት ዜና ማስተገባትና ፍጅቱን ለማስቀጠል ነው
እውነታው ይኽ ነው በገዛ ሀገራችን ላይ እን ሰሜን አፍሪካ፣እንደ መካከለኛው ምሥራቅ እንደ ዐረቡ ምድር ክርስቲያኖች ስልታዊ በሆነ መንገድ እየጠፉን ነው። ሰዎቹ በ10ዓመት ውስጥ ኦርቶዶክስን እናጠፋለን የሚል ፕሮጄክት ቀርጸው ነው እየተንቀሳቀሱ ያሉት።
ለማንኛውም ዛሬ ስድስት ሰዓት በኋላ "ጉዳዩ ሃይማኖታዊ አይደለም"የሚል ዜና ከኦቢኤን ሚዲያ ትሰሙታላችሁ።
ራስን ከመከላከል ውጭ ሌላ አማራጭ የለም።
ሰኔ 18/2018ዓ.ም
https://t.me/Eyo21e
7 367
<< አትገደል ተጋደል
አትሰደድ ተከላከል>>
<<Hin Ajjeefamin Qabsuuri
Hin Ari'atamin Ofirraa Qoli>>
7 367
አሸባሪው ቦኮሃራም በናይጄሪያ ፕሮቴስታንቶችን የኦሮሞ ኢስላም ነጻ አውጪ ግንብር ደግሞ በኢትዮጵያ በአርሲ ምድር ኦርቶዶክሱን በማጽዳት ላይ ተጠምዷል።ይኽ አፍሪካን የማስላም የፕሮጄክቱ አንድ አካል ነው።ሰው በጅምላ እየገደሉ እና ደም እያሰሱ መኖርን እንደ ፅድቅ የሚቆጥሩ ጨካኞችን ማስቆም የሚቻለው ጠንክሮ በመታገል ነው።
7 367
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+2
#መረጃ አርሲ
1) ካህናቱ እኛ ከነገርናችሁ ውጭ አንዳች ነገር እንደትናገሩ ተባሉ።በአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ እየተፈጸመ ያለው የዘር ማጥፋት ኦርቶዶክሳውያንን ማስቆጣቱንና ዓለም ቀፍ አጀንዳ እየሆነ መምጣቱን ተከትሎ የክልሉ ባለሥልጣናት ፍጅቱን ለመሸፋፈን እንቅልፍ አጥተው እየሠሩ ይገኛሉ።ትናንት ሰኔ 16/2018ዓ .ም የአርሲ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ኢብራሂም ከድር የሁሉንም ወረዳ ቤተ ክህነት ሀላፊዎችን ጠርተው በአሰላከተማ ሰብስቦአቸው ነበር።ትናንት በአሰላ የሰበሰቡአቸው ዛሬ በአዳማ ከተማ እየተደረገ ባለው ስብሰቢ ላይ ምን መናገር እንዳለባቸውና እንደሌለባቸው ለማስጠንቀቅ ነው።በዚህ ምክንያት ካህናቱ የኦርቶዶክሳውያንን እልቂት በተመለከተ "እኛ ከነገርናችሁ ውጭ አንዳች ነገር እንዳትናገሩ" የሚል ማስጠንቀቂያ ተነግሮአቸዋል። በዝርዝር እመለስበታለሁ።
2) ሌለኛው መረጃ ደግሞ ኦርቶዶክስን ከአርሲ ለማጽዳት ከዚህ የተሻለ ጊዜ ስለማይገኝ ፍጅቱ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት እንዲሁም ኦርቶዶክሳዎያን የሆኑ የጥጸጥታ አካላት እንዲመቱ ለኦሮሚያ የጸጥታ አካላትና ለኢስላማዊ ታጣቂዎች ምሽን ተሰጥቶአቸዋል።
ወዳጄ ብቸኛው መዳኛችን እንደ ኮሶ መምረር በኅብረት ሁኖ መታገል ነው።
https://t.me/Eyo21e
