Sele Enat Charitable Organization
Відкрити в Telegram
Sele Enat (SECO) is an indigenous, child-focused NGO in Ethiopia. Established in 2002, we empower vulnerable women and children.
Показати більше312
Підписники
Немає даних24 години
+107 днів
+1530 день
Архів дописів
የአፍሪካ ህጻናት ቀን "በስለ እናት" የበጎ አድራጎት ድርጅት
“ስለ እናት” የበጎ አድራጎት ድርጅት ለ1,500 ህጻናት የትምህርት ቁሳቁስ ማሰባሰብ ጀመረ!
የዘንድሮው የአለም የአፍሪካ ህጻናት ቀን “በአፍሪካ ለሚገኙ ደህንነቱና ንፅህናው የተጠበቀ አካባቢ ለሁሉም ህፃናት" በሚል አህጉራዊ መሪ ቃል በአዲስ አበባ በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል።
“ስለ እናት” የበጎ አድራጎት ድርጅት (SECO) በዓሉን ምክንያት በማድረግ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ አቅመ-ደካማ ወላጆችን ለመደገፍና ህጻናትን ከትምህርት ማቋረጥ ለመታደግ ያለመ የ1,500 ህጻናት የክረምት የትምህርት ቁሳቁስ ማሰባሰብ ንቅናቄ በይፋ መጀመሩን አስታውቋል።
የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ያሬድ አብዱ እንደገለፁት፣ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ማግኘት፣ ጤናማና ንጹህ አካባቢ መፍጠር እንዲሁም መሰረታዊ የንጽህና ቁሳቁሶችን ማቅረብ ችሮታ ሳይሆን የማንኛውም ህጻን መሰረታዊ ሰብአዊ መብት መሆኑን አብራርተዋል።
አሁንም በአህጉሪቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ህጻናት በውሃ ወለድ በሽታዎች እየተጠቁና ሴት ህጻናት ደግሞ በቂ የንፅህና መጠበቂያ ባለመኖሩ ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው እየቀሩ መሆናቸውን የጠቀሱት ዋና ስራ አስኪያጁ፣ ማህበረሰቡ፣ መንግስታዊ አካላትና አለምአቀፍ አጋሮች ለWASH (የንጹህ ውሃ እና ንፅህና) ተደራሽነት መስፋፋት በጋራ እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል።
ድርጅቱ አሁን ላይ በአገሪቱ ካለው የኑሮ ውድነት አንጻር በርካታ አቅመ-ደካማ ወላጆች ለልጆቻቸው መሰረታዊ የትምህርት ቁሳቁሶችን ማሟላት ብርቱ ፈተና እንደሆነባቸው ገልጿል።
ይህንን ክፍተት ለመሙላትም በመጪው አዲስ የትምህርት ዘመን የኢኮኖሚ አቅም ማነስ የትምህርት እክል ሊሆንባቸው የሚችሉ 1,500 እና ከዚያ በላይ የሚሆኑ ህጻናትን በደብተር፣ በቦርሳና በሌሎች የትምህርት ቁሳቁሶች ለመደገፍ ዘመቻ መጀመሩን አስታውቆ፣ በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ በጎ አድራጊዎች በቁሳቁስም ሆነ በገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠይቋል።
በሌላ በኩል ድርጅቱ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ላለፉት ሩብ ክፍለ ዘመን (25 ዓመታት) በህጻናት ጥበቃ፣ በቤተሰብ መልሶ ማቋቋም እንዲሁም በሴት የቤት መሪዎች ኢኮኖሚያዊ አቅም ማጎልበት ረገድ በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቡን ገልጿል።
በመጪው ነሐሴ ወር የሚከበረውን የ25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ በዓልን አስመልክቶ የድርጅቱን የህጻናት መቀበል አቅም በብዙ እጥፍ የሚያሳድግ የአዲስ ህንጻ ግንባታ የማስጀመሪያ መርሃ ግብርም አብሮ እንደሚከናወን ተገልጿል።
#Ethiopia #GetuTemesgen #GetuNews
የማኅበራዊ ሚዲያ አድራሻዎቻችን፦
Telegram |Facebook |LinkedIn |Instagram |TikTok |YouTube |X|Website
📍አድራሻ አዲስ አበባ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ ወይም ኢትዮጲካ ኮፊ ጎን
ለበለጠ መረጃ
+251 940656565
+251 921939393
✨1000237880556
Sele Enat Mahiber
CBE
"የተሻለ የልጅነት ጊዜ ለሁሉም ህፃናት"
A Better Childhood for every child
የአፍሪካ ህፃናት ቀንን ምክንያት በማድረግ ስለ እናት (SECO) የበጎ አድራጎት ግቢ ለየት ያለ እና የህይወት ዋጋ ያለው የደም ልገሳ መርሃ ግብር አዘጋጅቷል።
በዚህ ዓለም ላይ ካሉ ታላላቅ የሰብአዊነት ተግባራት አንዱ ምንም ሳይጠብቁ የራስን ደም በመለገስ የሌላን ሰው ህይወት መታደግ ነው የእርስዎ አንድ ጊዜ መለገስ ብቻ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ላሉ ህፃናት እና እናቶች የህይወት ተስፋን ያድሳል
አፍሪካ ህፃናት ቀንን በደስታ ብቻ ሳይሆን በመተጋገዝ እና ለወደፊት ትውልድ በመቆርቆር እናክብር
የማኅበራዊ ሚዲያ አድራሻዎቻችን፦
Telegram |Facebook |LinkedIn |Instagram |TikTok |YouTube |X|Website
📍አድራሻ አዲስ አበባ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ ወይም ኢትዮጲካ ኮፊ ጎን
ለበለጠ መረጃ
+251 940656565
+251 921939393
✨1000237880556
Sele Enat Mahiber
CBE
"የተሻለ የልጅነት ጊዜ ለሁሉም ህፃናት"
A Better Childhood for every child
በድጋሚ የወጣ ማስታወቂያ የክረምት በጎ ፈቃደኞች ምዝገባ የመጨረሻ ጥሪ
ለስለ እናት በጎ አድራጎት ድርጅት የክረምት በጎ ፈቃድ ፕሮግራም ፍላጎት ላሳያችሁ በሙሉ
በቅድሚያ የቀደመውን ማስታወቂያ አይታችሁ መረጃውን ሰምታችሁ ለተመዘገባችሁ በጎ ፈየቃደኞች ለሰጠችሁን ምላሽ እና ፍላጎት እናመሰግናለን ቀደም ሲል እስከ ሐምሌ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንደሚቆይ የተገለጸው የምዝገባ ጊዜ ተቀይሮ
ነገ ቅዳሜ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 6:00 ሰዓት ላይ የሚጠናቀቅ መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን
በመሆኑም፣ በክረምቱ ወራት በተለያዩ ስራዎቻችን ላይ በመሳተፍ የድርጅታችንን አላማ ማገዝ የምትፈልጉ ተማሪዎች እና የህብረተሰብ ክፍሎች ከላይ በተጠቀሰው የመጨረሻ ሰዓት ተጠቅማችሁ እንድትመዘገቡ ጥሪ እናቀርባለን
ከተጠቀሰው ሰዓት በኋላ የሚመጡ በጎ ፍቃደኞችን በዚህ ክረምት ማስተናገድ እንደማንችል እንገልጻለን
ምዝገባን በተመለከተ ቀደም ሲል በአካል የተመዘገቡትን ጨምሮ ሁሉም በጎ ፈቃደኞች ከዚህ በታች በተያያዘው
/Google Form/ ሊንክ በመግባት የግድ መመዝገብ ይጠበቅባችኋል
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdWZjPphwN3tqZCp9TItvE5X_dSf_QQC-7au6GwndPiSBH14A/viewform?usp=header
ኦሬንቴሽን ቀንን በተመለከተ የተመዘገባችሁ በጎ ፈቃደኞች በሙሉ የኦሬንቴሽን መርሃ ግብር የሚካሄደው ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ላይ ነው በሰዓቱ መገኘትዎ አስፈላጊ መሆኑን እናሳስባለን
ለበጎ አድራጎት ስራዎቻችን ስላሳዩት አጋርነት ከልብ እናመሰግናለን
ስለ እናት የበጎ አድራጎት ድርጅት የአድቮኬሲ እና ኮሚኒኬሽን ክፍል
በአንድ ልገሳ እስከ ሶስት ሰዎችን ህይወት መታደግ ይችላሉ። የእርስዎ ተግባር ለሌሎች አርአያ ነው
ደም በመለገስ የሌላን ሰው የህይወት ታሪክ በደስታ ይፃፉ። እርስዎ የሚያደርጉት ጥረት በህፃናት ፈገግታ ውስጥ ይታያል፤ በአንድነት ህይወት እንታደግ!
የማኅበራዊ ሚዲያ አድራሻዎቻችን፦
Telegram |Facebook |LinkedIn |Instagram |TikTok |YouTube |X|Website
📍አድራሻ አዲስ አበባ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ ወይም ኢትዮጲካ ኮፊ ጎን
ለበለጠ መረጃ
+251 940656565
+251 921939393
✨1000237880556
Sele Enat Mahiber
CBE
"የተሻለ የልጅነት ጊዜ ለሁሉም ህፃናት"
A Better Childhood for every child
📢 ለስለ እናት የበጎ አድራጎት ድርጅት በጎ ፈቃደኞች በሙሉ የ2018 ዓ.ም የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት
ሰላም የተከበራችሁ የስለ እናት የበጎ አድራጎት ድርጅት ቤተሰቦች እና በጎ ፈቃደኞች! የክረምት ወቅት ሲመጣ የምንገናኝበት እና የምንተጋገዝበት ጊዜ መድረሱን ስናበስራችሁ በታላቅ ደስታ ነው። እንደ ሁልጊዜው ሁሉ፣ በዚህም ዓመት በርካታ በጎ ፈቃደኞች ወደ ተቋማችን በመምጣት አብረን እንድንሠራ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
📝 የምዝገባ ሂደት
የ2018 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሐግብርን ለመቀላቀል የምትፈልጉ በሙሉ፣ ከዚህ በታች በተጠቀሰው ጊዜ በመምጣት መመዝገብ ትችላላችሁ፦
የምዝገባ ቀን፡ ከሰኔ 19/2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 5/2018 ዓ.ም
የምዝገባ ሰዓት፡ ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ
የምዝገባ ቦታ፡ ስለ እናት የበጎ አድራጎት ድርጅት ዋናው መ/ቤት ግቢ
💡 የኦሬንቴሽን (Orientation) መርሐግብር
ከተመዘገቡ በኋላ ስለ አጠቃላይ የሥራ ሂደት እና የአሠራር መመሪያዎች ግንዛቤ የምናገኝበት የኦሬንቴሽን ቀን ተዘጋጅቷል። ሁሉም በጎ ፈቃደኞች በዕለቱ እንዲገኙ በአክብሮት እንጠይቃለን።
የኦሬንቴሽን ቀን፡ ሐምሌ 6/2018 ዓ.ም
📞 ለበለጠ መረጃ
ማንኛውም ጥያቄ ካላችሁ ወይም ተጨማሪ መረጃ ከፈለጉ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል ማግኘት ይችላሉ፦
📞 0940 65 65 65
📞 0921 93 93 93
📞 0989 70 70 00
+5
ደህንነቱ እና ንጽህናው የተጠበቀ አካባቢ ለሁሉም ህጻናት 🌟
ዛሬ በተከበረው 36ኛው የአፍሪካ ህጻናት ቀን አከባበር ላይ እኛም እንደ ስለ እናት የበጎ አድራጎት ድርጅት በአራዳ ፓርክ በመገኘት የህፃናቱን ቀን በደስታ እና በፈገግታ አጅበናል!
የዕለቱን መሪ ቃል መነሻ በማድረግ፣ የልጆቹን ፊት በተለያዩ ውብ ቀለማት እና ስዕሎች (Face Painting) በማስዋብ ቀናቸውን ይበልጥ ልዩ እና የማይረሳ እንዲሆን የበኩላችንን አሻራ ያሳረፍን ሲሆን የልጆቹ የፊት ላይ ደስታ እና የልብ ፈገግታ ለኛ ትልቅ ስጦታችን ነበር
በተጨማሪም በፕሮግራሙ ላይ ለነበረን ንቁ ተሳትፎ እና ላበረከትነው አስተዋፅኦ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች፣ ሕፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የተሳትፎ እና የምስጋና ምስክር ወረቀት ተበርክቶልናል ይህ እውቅና ይበልጥ እንድንተጋ እና ለህፃናት ሁለንተናዊ እድገት የምናደርገውን ጉዞ እንድንቀጥል ትልቅ መነሳሳትን ይፈጥራል
የማኅበራዊ ሚዲያ አድራሻዎቻችን፦
Telegram |Facebook |LinkedIn |Instagram |TikTok |YouTube |X|Website
📍አድራሻ አዲስ አበባ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ ወይም ኢትዮጲካ ኮፊ ጎን
ለበለጠ መረጃ
+251 940656565
+251 921939393
✨1000237880556
Sele Enat Mahiber
CBE
"የተሻለ የልጅነት ጊዜ ለሁሉም ህፃናት"
A Better Childhood for every child
+9
ኢትዮ ቴሌኮም የደ/ም/አ/አ ዞን በጎ አድራጎት ክበብ በድርጅታችን ተገኝታችሁ ስለጎበኛችሁንና ማህበራዊ ኃላፊነታችሁን ስለተወጣችሁ እናመሰግናለን። ላደረጋችሁት የአይነት ድጋፍ በልጆቻችን ስም ከልብ የመነጨ ምስጋና እናቀርባለን። በቀጣይም በሌሎች ፕሮግራሞቻችን ላይ እንደምትገኙና ሌሎችም ለዚህ በጎ ተግባር ተሳታፊ እንዲሆኑ እንደምትጋብዙ ተስፋ እናደርጋለን።
የማኅበራዊ ሚዲያ አድራሻዎቻችን፦
Telegram |Facebook |LinkedIn |Instagram |TikTok |YouTube |X|Website
📍አድራሻ አዲስ አበባ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ ኢትዮጲካ ኮፊ ጎን
ለበለጠ መረጃ
+251 940656565
+251 921939393
✨1000237880556
Sele Enat Mahiber
CBE
"የተሻለ የልጅነት ጊዜ ለሁሉም ህፃናት"
A Better Childhood for every child
Today, we celebrate the resilience, potential, and dreams of every African child. As we commemorate this important day, we reaffirm our commitment to creating a future where every child has access to the basic necessities needed to thrive.
This year’s theme:
💧 “Ensuring Universal Access to Water, Sanitation and Hygiene for Every Child in Africa.”
Access to clean water, safe sanitation, and proper hygiene is not a privilege—it is a fundamental right. Together, let us work towards building healthier communities,
empowering young minds, and ensuring that no child is left behind.Our Children, Our Future, Our Africa.
የማኅበራዊ ሚዲያ አድራሻዎቻችን፦
Telegram |Facebook |LinkedIn |Instagram |TikTok |YouTube |X|Website
📍አድራሻ አዲስ አበባ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ ወይም ኢትዮጲካ ኮፊ ጎን
ለበለጠ መረጃ
+251 940656565
+251 921939393
✨1000237880556
Sele Enat Mahiber
CBE
"የተሻለ የልጅነት ጊዜ ለሁሉም ህፃናት"
A Better Childhood for every child
Investing in a child’s education is the most powerful way to secure their future and the future of Africa.
🎓 As we mark African Children Day, let’s reaffirm our commitment to providing every child with the opportunity to learn and grow.
#AfricanChildrenDay #EducationisKey #EmpowerTheFuture #BuildingBrighterTomorrows #DayOfTheAfricanChild GlobalGoals
የማኅበራዊ ሚዲያ አድራሻዎቻችን፦
Telegram |Facebook |LinkedIn |Instagram |TikTok |YouTube |X|Website
📍አድራሻ አዲስ አበባ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ ወይም ኢትዮጲካ ኮፊ ጎን
ለበለጠ መረጃ
+251 940656565
+251 921939393
✨1000237880556
Sele Enat Mahiber
CBE
"የተሻለ የልጅነት ጊዜ ለሁሉም ህፃናት"
A Better Childhood for every child
Every child deserves a safe, healthy, and hopeful future. As we celebrate African Children Day, let us stand together to protect children’s rights, invest in their education, and empower them to reach their full potential.
የማኅበራዊ ሚዲያ አድራሻዎቻችን፦
Telegram |Facebook |LinkedIn |Instagram |TikTok |YouTube |X|Website
📍አድራሻ አዲስ አበባ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ ወይም ኢትዮጲካ ኮፊ ጎን
ለበለጠ መረጃ
+251 940656565
+251 921939393
✨1000237880556
Sele Enat Mahiber
CBE
"የተሻለ የልጅነት ጊዜ ለሁሉም ህፃናት"
A Better Childhood for every child
አብረን ብሩህ ነገን እንገንባ
ዓለም አቀፍ የአፍሪካ ህጻናት ቀን (African Children's Day) ለመቀበል 4 ቀናት ብቻ ቀርተውናል! ⏳✨
"የዛሬ ትምህርት፣ የነገ ህልም ነው!" እያንዳንዱ ህጻን በየቀኑ ጥራት ያለው ትምህርት የማግኘት እና መብቱ የመከበር ሙሉ መብት አለው።
በትምህርት ላይ የምናደርገው እያንዳንዱ ኢንቨስትመንት የህጻናትን እምቅ አቅም ይከፍታል፣ አዳዲስ በሮችን ይከፍታል፣
ህጻናት የነገ ሀገር ተረካቢዎች ናቸው ህልማቸው እንዲሰምር እና ነገ ላይ ትልቅ ደረጃ እንዲደርሱ ግን የዛሬው የእኛ እገዛ ፍቅር እና ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል
የአንድ ህጻን ፈገግታ ምክንያት ለመሆን ዛሬውኑ ይቀላቀሉን
👋 በፈቃደኝነት ያግልግሉ
🤝 አብረው ይሰሩ
👉 ይለግሱ
አብረን በመሆን የነገን ብሩህ ቀን እንገንባ
#AfricanChildrenDay #EducationToday #DreamsTomorrow #SeleEnat #CareEducateEmpower #SupportChildren #አፍሪካ_ህጻናት_ቀን
#ስለ_እናት
#በጎ_አድራጎት
#የህጻናት_መብት
#ትምህርት_ለሁሉም
#ሰኔ9
የማኅበራዊ ሚዲያ አድራሻዎቻችን፦
Telegram |Facebook |LinkedIn |Instagram |TikTok |YouTube |X|Website
📍አድራሻ አዲስ አበባ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ ወይም ኢትዮጲካ ኮፊ ጎን
ለበለጠ መረጃ
+251 940656565
+251 921939393
✨1000237880556
Sele Enat Mahiber
CBE
"የተሻለ የልጅነት ጊዜ ለሁሉም ህፃናት"
A Better Childhood for every child
አንድን ህጻን ስናበቃ፣ የማህበረሰባችንን የወደፊት ተስፋ እናለመልማለን። የእንክብካቤ፣ የትምህርት እና የድጋፍ እጆቻችንን ለነገው ተተኪ ትውልድ እንዘርጋ።
ከስለ እናት የበጎ አድራጎት ድርጅት ጋር በመሆን የልጆችን ህይወት በደስታ እና በተስፋ እንሙላ በጋራ ብሩህ ነገን እንገነባለን 💙💛
የአፍሪካ ህፃናትን ቀን ልናከብር 5 ቀናት ብቻ ቀረን !
#AfricanChildrenDay #SeleEnat #EmpowerAChild #TogetherWeCan #Advocacy ForChildren
የማኅበራዊ ሚዲያ አድራሻዎቻችን፦
Telegram |Facebook |LinkedIn |Instagram |TikTok |YouTube |X|Website
📍አድራሻ አዲስ አበባ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ ወይም ኢትዮጲካ ኮፊ ጎን
ለበለጠ መረጃ
+251 940656565
+251 921939393
✨1000237880556
Sele Enat Mahiber
CBE
"የተሻለ የልጅነት ጊዜ ለሁሉም ህፃናት"
A Better Childhood for every child
አንድን ህጻን በፍቅር መንከባከብ፣ ጥራቱን የጠበቀ ትምህርት መስጠት እና እኩል እድል መፍጠር ማለት... ነገ የምታብብ፣ የበለጸገችና የጠነከረች አፍሪካን መትከል ማለት ነው። 🌳✨
ዛሬ በልጆቻችን ላይ የምንዘራው ዘር፣ ነገ ለመላው ማህበረሰባችን የሚተርፍ ትልቅ ጥላ ይሆናል።
የአፍሪካ ህጻናት ቀን በጉጉት እየጠበቅን፣ ዛሬም እንደ ሁልጊዜው
ለልጆቻችን ብሩህ ተስፋ በጋራ እንቁም!
የአንድ ልጅ ፈገግታ ምክንያት ይሁኑ
በአጋርነት ይደግፉን
በበጎ ፈቃደኝነት ያግዙን
አቅም በፈቀደ ይለግሱ
የአፍሪካ ህፃናት ቀንን ልናከበር 6 ቀናት ቀሩን
#AfricanChildrenDay #Day4 #NurtureToday #FlourishTomorrow #SupportChildren
የማኅበራዊ ሚዲያ አድራሻዎቻችን፦
Telegram |Facebook |LinkedIn |Instagram |TikTok |YouTube |X|Website
📍አድራሻ አዲስ አበባ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ ወይም ኢትዮጲካ ኮፊ ጎን
ለበለጠ መረጃ
+251 940656565
+251 921939393
✨1000237880556
Sele Enat Mahiber
CBE
"የተሻለ የልጅነት ጊዜ ለሁሉም ህፃናት"
A Better Childhood for every child
እያንዳንዱ ልጅ በውስጡ ትልቅ ታሪክ፣ ብሩህ ተስፋ እና ሊገለጥ የሚጠባበቅ ታላቅነት አለው። ይህንን ታላቅነታቸውን ወደ ውጭ አውጥተው እንዲያበሩ ግን የእኛ እገዛ ያስፈልጋቸዋል።
ህጻናት የነገ ብቻ ሳይሆኑ የዛሬም ጭምር ውበቶቻችን ናቸው። ፍቅርን ስንሰጣቸው ደህንነት ይሰማቸዋል፤ ለትምህርትን ስናግዛቸው አእምሯቸው ይከፈታል፤ በራሳቸው እንዲተማመኑ ስናደርጋቸው ደግሞ ነገን በድፍረት ይረከባሉ።
አንድ ላይ በመሆን፣ የህጻናትን ብሩህ ተስፋ እውን ለማድረግ የበኩላችንን እንወጣ። ይደግፉ፣ በፈቃደኝነት ያግዙ፣ የአንድ ልጅ ፈገግታ ምክንያት ይሁኑ!
ሰኔ 9 የአፍሪካ ህጻናት ቀን ልናከብር የ 7 ቀናት ብቻ ቀረን ⏳
#Advocacy #ChildDevelopment #SocialImpact #AfricanChildrenDay #SeleEnat #TogetherWeCan
የማኅበራዊ ሚዲያ አድራሻዎቻችን፦
Telegram |Facebook |LinkedIn |Instagram |TikTok |YouTube |X|Website
📍አድራሻ አዲስ አበባ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ ወይም ኢትዮጲካ ኮፊ ጎን
ለበለጠ መረጃ
+251 940656565
+251 921939393
✨1000237880556
Sele Enat Mahiber
CBE
"የተሻለ የልጅነት ጊዜ ለሁሉም ህፃናት"
A Better Childhood for every child
የአፍሪካ ህጻናት ቀን ሊከበር 8 ቀናት ብቻ ቀሩት!
"በትናንሽ ተግባራት፣ ትልቅ ለውጥ መፍጠር ይቻላል!" 🌟
የአፍሪካ ህጻናት ቀን (ሰኔ 9 / June 16) ሊከበር እነሆ 8 ቀናት ብቻ ቀርተዋል!
እያንዳንዱ የምናሳየው ደግነት የምናስተምረው ትምህርት እና የምናደርገው ውይይት የልጆቻችንን ነገ ያደምቃል እኛ በስለ እናት የበጎ አድራጎት ድርጅት በዋናነት በሦስት ምሶሶዎች ላይ እንሰራለን፡
💙 መንከባከብ (Care) እያንዳንዱን ህጻን መጠበቅና መደገፍ
📚 ማስተማር (Educate) አእምሯቸውን መክፈትና ዕድሎችን መፍጠር።
💪 ማቅናት/ማብቃት (Empower) በነገው ተስፋቸው ላይ በራስ መተማመንን መገንባት
በዚህ የቅድመ-ዝግጅት ጉዟችን ላይ ዛሬውኑ ይገናኙን በሃሳብ በጉልበት ወይም በበጎ ፈቃደኝነት የአንድን ህጻን የነገ ፈገግታ አብረን እንመልስ።
✨ አብረን፣ የተሻለ ነገን እንገንባ!
#AfricanChildrenDay
#Day2
#8DaysToGo #SmallActionsBigImpact #SeleEnat
የማኅበራዊ ሚዲያ አድራሻዎቻችን፦
Telegram |Facebook |LinkedIn |Instagram |TikTok |YouTube |X|Website
📍አድራሻ አዲስ አበባ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ ዳማ ትሬዲንግ ወይም ኢትዮጲካ ኮፊ ጎን
ለበለጠ መረጃ
+251 940656565
+251 921939393
✨1000237880556
Sele Enat Mahiber
CBE
"የተሻለ የልጅነት ጊዜ ለሁሉም ህፃናት"
A Better Childhood for every child
የአፍሪካ ህጻናት ቀን ሊከበር 10 ቀናት ብቻ ቀሩት!
🌟 እያንዳንዱ ህጻን ልዩ ብቃት እና ችሎታ አለው። ግባችን ያንን እምቅ ችሎታ እንዲያወጡ መርዳት እና እንዲያበሩ ማድረግ ነው። ለአፍሪካ ህጻናት የወደፊት ተስፋ በጋራ እንቁም።
#AfricanChildrenDay #10DaysToGo
የማኅበራዊ ሚዲያ አድራሻዎቻችን፦
Telegram |Facebook |LinkedIn |Instagram |TikTok |YouTube |X|Website
📍አድራሻ አዲስ አበባ ሳር ቤት ቫቲካን ኤምባሲ አካባቢ ኢትዮጲካ ኮፊ ጎን
ለበለጠ መረጃ
+251 940656565
+251 921939393
✨1000237880556
Sele Enat Mahiber
CBE
"የተሻለ የልጅነት ጊዜ ለሁሉም ህፃናት"
A Better Childhood for every child
