cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

አማራ ፎረም|AMHARA FOREM®

Більше
Рекламні дописи
1 287
Підписники
-124 години
-127 днів
-4830 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

2 መረጃዎችና የማስጠንቀቂያ መልዕክት! አዛምቱት - ሁሉም ይወቀው! ▪︎በወለጋ ሻንቡ ከተማ 38 የአማራ ሙስሊሞች መጋቢት 29/2016 ዓም በጠራራ ፀሃይ በጥይት ተደብደበው መገደላቸው ታውቋል፤ ይህን መረጃ ዓለምአቀፉ ማህበረሰብ ጋር ሊደርስ ይገባል። በተመሳሳይ በዚህ ወር ብቻ 17 የኦርቶዶክስ ቀሳውስቶችና ካህናት በኦሮሚያ ክልል መገደላቸው የሚታወቅ ነው። ▪︎በባህርዳር ከተማ በብአዴን ሚሊሽያዎች አማካኝነት 5 ሰዎች መገደላቸው ተሰምቷል። አራዊት ሰራዊቱና ሚሊሽያው በተለይ በባህርዳር ከተማ በማናለብኝነት ነጻ ግድያ በተደጋጋሚ መፈፀማቸውን ቀጥለውበታል። ከቀናቶች በፊትም ለምን አያችሁን በሚል ቀበሌ 13 (ሳሚ ስጋቤት አካባቢ) እና ቀበሌ 7 በድምሩ ሰባት ሰዎች መገደላቸው የሚታወስ ነው። ይህ በንፁሐን ላይ የሚፈፀም ጭካኔ የተሞላበት ግድያን ሁሉም ሊያወግዘው የሚገባ ነው። መረጃውም ለዓለምአቀፍ የሰብዓዊ መብትና የሚዲያ ተቋማት እንዲሁም ለዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ ሊደርስ ይገባል እንላለን። Fb.com/Amharaforem   ሸር⌲  @Amhara_forem    ˢʰᵃʳᵉ  @Amhara_forem
Показати все...
👍 15😭 3
ለመጋቢት 30 በአማራ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ለብልፅግና ካድሬዎች የአደባባይ ስብሰባ እንደተጠራ መረጃዎች ከዚህም ከዚያም እየደረሰን ነው፤ እኛ ግን የሚወጣው በሙሉ ካድሬ በመሆኑ ይህንን መቃወም አልፈለግንም። ይህማ ጥሩ ነው እንጅ (እንደ opportunity ማየት ነው)። Fb.com/Amharaforem   ሸር⌲  @Amhara_forem    ˢʰᵃʳᵉ  @Amhara_forem
Показати все...
👍 16
💸💸 NOT COIN 💸💸 1 ቀን ቀረው በቴሌግራም notcoin tab በማድረግ ወደ ኪስዎ ያስገቡ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመንካት Start ማለት ቀጥሎም Play የሚለውን መንካትና tab በማድረግ Coin ይሰብስቡ 👇👇👇 https://t.me/notcoin_bot/?start=gift_33750250
Показати все...
Notcoin

Probably nothing @notcoin

ሰበር ዜና ድሮም አመሉ ነው በለሳና ቋራ እህል ዘርቶ ላዉሬ ሰዉ ገሎ ላሞራ። የተባለላቸዉ የበለሳዎቹ ተዋጊ ተርቦች የአገዛዙን ቡችሎች ወጥበወጥ አድርገው ሙት ቁስለኛና ምርኮኛ በማድረግ የነበረባቸዉን የትጥቅና የሎጀስቲክስ ችግር ከመቅረፋቸዉም ባሻገር የአገዛዙን ሥልጣን ጠባቂዎች ወሽመጥ በቆረጠ መልኩ የበለሳ ወረዳ ፖሊስና ሚኒሻ አገዛዙ እየሄደበት ያለውን የተሳሳተ መንገድ በመረዳት ግልብጥ ብለው የፋኖን ትግል በመደገፍ የተቀላቀሉ ሲሆን የበለሳን ወረዳ ሙሉ በሙሉ የተቆጣጠሩት መሆኑን በጥዋቱ አብስረዉናል። ድል ለአማራ ሕዝብ Fb.com/Amharaforem   ሸር⌲  @Amhara_forem    ˢʰᵃʳᵉ  @Amhara_forem
Показати все...
👍 18🔥 1
💸💸 NOT COIN 💸💸 1 ቀን ቀረው በቴሌግራም notcoin tab በማድረግ ወደ ኪስዎ ያስገቡ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመንካት Start ማለት ቀጥሎም Play የሚለውን መንካትና tab በማድረግ Coin ይሰብስቡ 👇👇👇 https://t.me/notcoin_bot?start=r_573809_33750250
Показати все...
Notcoin

Probably nothing @notcoin

Фото недоступне
የደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ንጉስ ታደሰ ገቢ ተደርጓል❗️ የአማረኛ ዲፓርትመንትን ከዩኒቨርስቲው የፋቀው ይልቁንም በአፋን ኦሮሞ ትምህርት የተካው አለቅላቂው የደብረብርሃን ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ንጉስ ታደሰ ዛሬ ጠዋት ላይ ከመኖሪያ ቤቱ ተወስዷል። Fb.com/Amharaforem   ሸር⌲  @Amhara_forem    ˢʰᵃʳᵉ  @Amhara_forem
Показати все...
👍 17
የአማራ ፋኖ በጎጃም ያቋቋመው ግብረኃይልና ያቀረበው ጥሪ! የአማራ ፋኖ በጎጃም በፋሽስታዊው አገዛዝ ሰብዓዊ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የፋይናንስ አሰባሳቢ ጊዜያዊ ግብረኃይል አቋቁሟል። በዚህም መሰረት ▪︎ዶ/ር ሰማኸን ጋሹ - ሰብሳቢ ▪︎ኢንጅነር አንተነህ ሽፈራው - ፀሐፊ ▪︎ጋዜጠኛ ተስፋዬ ወ/ስላሴ - የግብረኃይሉ ቃልአቀባይ ሆነው በአማራ ፋኖ በጎጃም የተመረጡ ሲሆን አቶ ቻላቸው አለምነህና አቶ አሰፋ ድረስ ገንዘብ ያዥ እንዲሆኑ መሰየማቸው ታውቋል። ከዚህ በተጨማሪም አቶ ግርማ ከበደ፣ ወ/ሮ ፀሃይ አፈወርቅ፣ አቶ አረጋ አራጌና አቶ እንስማው ሃረጉ የግብረኃይሉ አባላት መደረጋቸው ታውቋል። ይህ ግብረኃይል በመላው አለም ለሚያደርገው የፋይናንስ ማሰባሰብ ተግባርም ሁሉም አማራ አስፈላጊውን ርብርብና እገዛ እንዲያደርግ የአማራ ፋኖ በጎጃም መሪ አርበኛ ዘመነ ካሴ በአደረጃጀቱና ሰብዓዊ ጉዳት በደረሰባቸው ወገኖቻችን ስም ጥሪ አቅርበዋል። Fb.com/Amharaforem   ሸር⌲  @Amhara_forem    ˢʰᵃʳᵉ  @Amhara_forem
Показати все...
👍 4
NOTCOIN ዲጅታል ነክ ሥራዎች ቴሌግራም( አራት_ቀን_ቀረው ) የቴሌግራም አዲሱን ኖትኮይን መቼም ያልሰማ የለም። ሁሉም tab tab እያደረገ መሆኑ ያያቹ ወይንም የሰማቹህ ይመስለኛል። የቢትኮይን ዋጋ እየጨመረ እየጨመረ መሄድ ያሳሰባቸው የምስራቁ ሰዎች የቴሌግራሙ መስራች ወንድማማቾች ፓቬል ዱሮቭ ከትልቁ የዲጂታል ሳንቲም አቀናባሪ TON COIN ጋር ከዚ በፊት የገባውን ስምምነት ከወራት በፊት NOTCOIN በማለት እየተንቀሳቀሰበት ይገኛል። በጥቂት ወራት ውስጥ ቢሊዮን የዲጂታል ሳንቲሞች የተሰበሰቡ ሲሆን ከ10 ሚሊዮን በላይ ሳንቲሞች ያለው ሰው ወደ ዶላር ከዛም ወደ ኢትዮጲያ ብር መየቀር ይችላል። ይህ ገንዘብ ባንዴ የሚመጣበት ሳይሆን ገንዘብ መስራት የሚያስችለውን የዲጂታል መገበባያ ሳንቲም tab tab እያደረጉ በመነካካት ብቻ የሚሰራ ነው። ዲጂታል ነገሮች በጣም ቀላል እና ግልፅ ከመሆናቸው የተነሳ ብዙ ሰዎች ይህ ውሸት ቢመስላቸውም በዛው ልክ ቢሊዮን ሳንቲሞችን ያመረተው የቴሌግራሙ NOTCOIN ከመስራቹ ፓቬል ዱሮቭ እየመጣን ነው ፍንጭ በተጨማሪ ቴሌግራም የ Official Verification የሰማያዊ ምልክት አርማን ሰጥቶታል። ከታች ያለውን ሊንክ በመጠቀም ከገባቹ በውሃላ start በማለት አባል ስትሆኑ PLAY ስትሉት ደግሞ ሳንቲም መስራት ትችላላችሁ አስር ጊዜ በመነካካት ፣ እኛ በሌለን ጊዜ እየነካ የሚሰራ ሮቦት AutoBot በመግዛት ፣ ጓደኞቻችንን በመጋበዝ ብዙ የዲጂታል ሳንቲሞችን መሰብሰብ እንችላለን። በቀሪ አራት ቀን ውስጥ ሙሉበሙሉ ሳንቲሙ ለገበያ የሚለቀቅ ሲሆን አሁን በመቶ ዶላሮች እየተሸጠ ይገኛል። ቀላል ነው መነካካት ብዙዙዙዙዙ የሰበሰበ የሚሰጠውን ያገኛል። ሊንኩን በመጫን ወደ NOTCOIN የዲጂታል ሳንቲም መሰብሰቢያ መግባት ትችላላቹ PLAY!!!! VIa :ፕሮፌሰር ሄኖክ አረጋ 👇👇👇👇 ለመጀመር https://t.me/notcoin_bot?start=r_573809_33750250
Показати все...
👍 5 1
ሰበር ዜና! ውርጌሳ ከተማን ጨምሮ በዙሪያው የሚገኙ አከባቢዎች በፋኖ ቁጥጥር ስር ገቡ። ከትናንት ምሽት ጀምሮ ውርጌሳ ከተማን ጨምሮ፣ገንፎ ጨፌ፣ ቀይ አፈር፣ጎዳ፣አይን አምባ፣ወረካሎ የተባሉ አከባቢዎች በወሎ ዕዝ ልጅ እያሱ ክ/ጦር ስር በሚገኘው በ4ኛ ሻለቃ ፋኖዎች ቁጥጥር ስር እንደሚገኙ ነው ለማረጋገጥ የተቻለው። Fb.com/Amharaforem   ሸር⌲  @Amhara_forem    ˢʰᵃʳᵉ  @Amhara_forem
Показати все...
👍 12
ግዙፍ ክፍለጦር ተመስርቷል! የአማራ ፋኖ በጎጃም አካል የሆነ "5ኛ ክፍለጦር" በመባል የተሰየመ ግዙፍ ክፍለጦር መመስረቱን ዛሬ ይፋ ሆኗል። ይህ ክፍለጦር በኢንጅነር ዘውዳለም አዱኛ የሚመራ ሲሆን ጅጋን፣ ፍኖተ ሰላምን፣ ጃቢ ጠህናን፣ ማንኩሳን፣ ቡሬን፣ ቡሬ ዙሪያን፣ ቁጭን፣ ቲሊሊን፣ አዘናንና ሽንዲን በማጠቃለል የሚንቀሳቀስ ደምሳሽ የአማራ ፋኖ በጎጃም ኃይል መሆኑ ተነግሯል። Fb.com/Amharaforem   ሸር⌲  @Amhara_forem    ˢʰᵃʳᵉ  @Amhara_forem
Показати все...
👍 7 5
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.