uk
Feedback
ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

Відкрити в Telegram

በአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። የቴሌግራም ቻናል:-  @Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- @FinoteWongel27 የቲክቶክ ገፅ:- https://www.tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- https://www.youtube.com/@Finote_Wongel ©ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

Показати більше
669
Підписники
Немає даних24 години
+27 днів
Немає даних30 днів
Архів дописів
ሰኔ 5 በዕለተ ረቡዕ በቅዳሴ የሚነበበው መልእክታት፣ምስባክና ወንጌል ዋና(ገባሬ ዲ/ን) ስለ ክርስቶስም ወንጌል ወደ ጢሮአዳ በመጣሁ ጊዜ፥ ለጌታ ሥራ በር ምንም ቢከፈትልኝ፥ ቲቶን ወንድሜን ስላላገኘሁት መንፈሴ ዕረፍት አልነበረውም፥ ነገር ግን ከእነርሱ ተሰናብቼ ወደ መቄዶንያ ወጣሁ። ነገር ግን በክርስቶስ ሁልጊዜ ድል በመንሣቱ ለሚያዞረን በእኛም በየስፍራው ሁሉ የእውቀቱን ሽታ ለሚገልጥ ለአምላክ ምስጋና ይሁን፤ በሚድኑቱና በሚጠፉቱ ዘንድ ለእግዚአብሔር የክርስቶስ መዓዛ ነንና፤ ለእነዚህ ለሞት የሚሆን የሞት ሽታ ለእነዚያም ለሕይወት የሚሆን የሕይወት ሽታ ነን። ለዚህም ነገር የሚበቃ ማን ነው? የእግዚአብሔርን ቃል ቀላቅለው እንደሚሸቃቅጡት እንደ ብዙዎቹ አይደለንምና፤ በቅንነት ግን ከእግዚአብሔር እንደ ተላክን በእግዚአብሔር ፊት በክርስቶስ ሆነን እንናገራለን። 2ኛ ቆሮ 2፥13-ፍጻሜ ተጨማሪ (ንፍቀ ዲ/ን) የእግዚአብሔር ልጆች ተብለን ልንጠራ አብ እንዴት ያለውን ፍቅር እንደ ሰጠን እዩ፥ እንዲሁም ነን። ስለዚህ ምክንያት ዓለም እርሱን ስላላወቀው እኛን አያውቀንም። ወዳጆች ሆይ፥ አሁን የእግዚአብሔር ልጆች ነን፥ ምንም እንደምንሆን ገና አልተገለጠም። ዳሩ ግን ቢገለጥ እርሱ እንዳለ እናየዋለንና እርሱን እንድንመስል እናውቃለን። በእርሱም ይህን ተስፋ የሚያደርግ ሁሉ እርሱ ንጹሕ እንደ ሆነ ራሱን ያነጻል። ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ ዓመፅን ደግሞ ያደርጋል፥ ኃጢአትም ዓመፅ ነው። እርሱም ኃጢአትን ሊያስወግድ እንደ ተገለጠ ታውቃላችሁ፥ በእርሱም ኃጢአት የለም። በእርሱ የሚኖር ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፤ ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ አላየውም አላወቀውምም። ልጆች ሆይ፥ ማንም አያስታችሁ፤ እርሱ ጻድቅ እንደ ሆነ ጽድቅን የሚያደርግ ጻድቅ ነው። ኃጢአትን የሚያደርግ ከዲያብሎስ ነው፥ ዲያብሎስ ከመጀመሪያ ኃጢአትን ያደርጋልና።ስለዚህ የዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ። ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፥ ዘሩ በእርሱ ይኖራልና፤ ከእግዚአብሔርም ተወልዶአልና ኃጢአትን ሊያደርግ አይችልም። 1ኛ ዮሐ 3፥1-12 ተጨማሪ (ንፍቀ ካህን) በነጋም ጊዜ ገዢዎቹ። እነዚያን ሰዎች ፍታቸው ብለው ሎሌዎቻቸውን ላኩ የወኅኒውም ጠባቂ። ትፈቱ ዘንድ ገዢዎቹ ልከዋል፤ እንግዲህ አሁን ወጥታችሁ በሰላም ሂዱ ብሎ ይህን ቃል ለጳውሎስ ነገረው። ጳውሎስ ግን። እኛ የሮሜ ሰዎች ስንሆን ያለ ፍርድ በሕዝብ ፊት ደብድበው በወኅኒ ጣሉን፤ አሁንም በስውር ይጥሉናልን? አይሆንም ራሳቸው ግን መጥተው ያውጡን አላቸው። ሎሌዎቹም ይህን ነገር ለገዢዎች ነገሩ። የሮሜ ሰዎችም እንደ ሆኑ በሰሙ ጊዜ ፈሩ፤ መጥተውም ማለዱአቸው፥ አውጥተውም ከከተማ ይወጡ ዘንድ ለመኑአቸው።ከወኅኒውም ወጥተው ወደ ልድያ ቤት ገቡ፥ ወንድሞችንም ባዩ ጊዜ አጽናኑአቸውና ሄዱ። የሐዋርያት ሥራ 16፥35-ፍጻሜ የዕለቱ ምስባክ ፦ ይትነሣእ እግዚአብሔር ወይዘረው ፀሩ ወይጎዩ ከመ ጽላዕቱ እምቅድመ ገጹ ከመ የሐልቅ ጢስ ከማሁ የሐልቁ ትርጉም ፦  እግዚአብሔር ይነሣ፥ ጠላቶቹም ይበተኑ፥ የሚጠሉትም ከፊቱ ይሽሹ። ጢስ እንደሚበንን እንዲሁ ይብነኑ  መዝሙር 68፥1-2 ወንጌል ፦ እላችሁማለሁ፥ በሰው ፊት የሚመሰክርልኝ ሁሉ፥ የሰው ልጅ ደግሞ በእግዚአብሔር መላእክት ፊት ይመሰክርለታል፤በሰውም ፊት የሚክደኝ በእግዚአብሔር መላእክት ፊት ይካዳል። በሰው ልጅም ላይ ቃል የሚናገር ሁሉ ይሰረይለታል፤ መንፈስ ቅዱስን የሚሰድብ ግን አይሰረይለትም። ወደ ምኵራቦችና ወደ መኳንንቶችም ወደ ገዢዎችም ሲጐትቱአችሁ፥ እንዴት ወይም ምን እንድትመልሱ ወይም እንድትናገሩ አትጨነቁ፤ መንፈስ ቅዱስ በዚያች ሰዓት ልትናገሩ የሚገባችሁን ያስተምራችኋልና። ሉቃ 12፥8-13 ቅዳሴ፦  ባስልዮስ ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

"ሙሽራዬ አበባዬ" - ድንቅ የሰርግ መዝሙር | New Ethiopian Orthodox Wedding Mezmur | M... https://youtube.com/watch?v=YGmDIbVeOaM&si=jzohPMNqu5EVrwGr

ሰኔ 3 ዕለተ ሰኞ በቅዳሴ የሚነበበው መልእክታት፣ምስባክና ወንጌል ዋና(ገባሬ ዲ/ን) " አንተ ግን ሕይወት ለሚገኝበት ትምህርት የሚገባውን ተናገር ሽማግሌዎች ልከኞች፥ ጭምቶች፥ ራሳቸውን የሚገዙ፥ በእምነትና በፍቅር በመጽናትም ጤናሞች እንዲሆኑ ምከራቸው፤" " እንዲሁም አሮጊቶች ሴቶች አካሄዳቸው ለቅዱስ አገልግሎት የሚገባ፥ የማያሙ፥ ለብዙ ወይን ጠጅ የማይገዙ፥ በጎ የሆነውን ነገር የሚያስተምሩ ይሁኑ፤" " ቆነጃጅትም የእግዚአብሔር ቃል እንዳይሰደብ፥ ባሎቻቸውን የሚወዱ፥ ልጆቻቸውን የሚወዱ፥ ራሳቸውን የሚገዙ፥ ንጹሖች፥ በቤት የሚሠሩ፥ በጎዎች፥ ለባሎቻቸው የሚታዘዙ እንዲሆኑ ይምከሩአቸው።" " ጎበዞችም እንዲሁ ራሳቸውን እንዲገዙ ምከራቸው።" የሚቃወም ሰው ስለ እኛ የሚናገረውን መጥፎ ነገር ሲያጣ እንዲያፍር፥ በነገር ሁሉ መልካምን በማድረግህ ምሳሌ የሚሆን ራስህን አሳይ፤ በትምህርትህም ደኅንነትን፥ ጭምትነትን፥ ጤናማና የማይነቀፍ ንግግርን ግለጥ።" (ቲቶ 2፥1-9) ተጨማሪ (ንፍቀ ዲ/ን) " እንዲሁም፥ እናንተ ሚስቶች ሆይ፥ ከባሎቻችሁ አንዳንዱ ለትምህርት የማይታዘዙ ቢኖሩ፥ በፍርሃት ያለውን ንጹሑን ኑሮአችሁን እየተመለከቱ ያለ ትምህርት በሚስቶቻቸው ኑሮ እንዲገኙ ተገዙላቸው።" " ለእናንተም ጠጕርን በመሸረብና ወርቅን በማንጠልጠል ወይም ልብስን በመጎናጸፍ በውጭ የሆነ ሽልማት አይሁንላችሁ " ነገር ግን የሐዋ ፊት ዋጋው እጅግ የከበረ የዋህና ዝግተኛ መንፈስ ያለውን የማይጠፋውን ልብስ ለብሶ የተሰወረ የልብ ሰው ይሁንላችሁ።" " ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ዋጋው እጅግ የከበረ የዋህና ዝግተኛ መንፈስ ያለውን የማይጠፋውን ልብስ ለብሶ የተሰወረ የልብ ሰው ይሁንላችሁ።" " እንዲህ በቀድሞ ዘመን በእግዚአብሔር ተስፋ ያደረጉት ቅዱሳት ሴቶች ደግሞ ለባሎቻቸው ሲገዙ ተሸልመው ነበርና፤ እንዲሁም ሣራ ለአብርሃም። ጌታ ብላ እየጠራችው ታዘዘችለት፤ እናንተም ከሚያስደነግጥ ነገር አንዳች እንኳ ሳትፈሩ መልካም ብታደርጉ ልጆችዋ ናችሁ።" 1ጴጥ 3፥1-7 ተጨማሪ (ንፍቀ ካህን) " ጳውሎስ በእስያ እጅግ እንዳይቀመጥ ኤፌሶንን ይተው ዘንድ ቆርጦ ነበርና ቢቻለውም በዓለ ኀምሳን በኢየሩሳሌም ይውል ዘንድ ይቸኩል ነበርና።" " ከሚሊጢንም ወደ ኤፌሶን ልኮ የቤተክርስቲያንን ሽማግሌዎች አስጠራቸው፤" " ወደ እርሱም በመጡ ጊዜ እንዲህ አላቸው። ወደ እስያ ከገባሁበት ከመጀመሪያ ቀን ጀምሮ፥ በትሕትና ሁሉና በእንባ ከአይሁድም ሴራ በደረሰብኝ ፈተና ለጌታ እየተገዛሁ ዘመኑን ሁሉ ከእናንተ ጋር እንዴት እንደ ኖርሁ እናንተው ታውቃላችሁ " ወደ እግዚአብሔር ዘንድ ንስሐንና በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ማመንን ለአይሁድና ለግሪክ ሰዎች እየመሰከርሁ በጉባኤም በየቤታችሁም አወራሁላችሁና አስተማርኋችሁ እንጂ፥ ከሚጠቅማችሁ ነገር አንዳች ስንኳ አላስቀረሁባችሁም " አሁንም፥ እነሆ፥ እኔ በመንፈስ ታስሬ ወደ ኢየሩሳሌም እሄዳለሁ፥ በዚያም የሚያገኘኝ ምን እንደ ሆነ አላውቅም " ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ። እስራትና መከራ ይቆይሃል ብሎ በየከተማው ሁሉ ይመሰክርልኛል።"የሐዋ.ሥራ 20፥16-25 የዕለቱ ምስባክ ፦አርኃው ሊተ አናቅጸ ጽድቅ እባዕ ውስቴቶን ወእግነይ ለእግዚአብሔር ዘ አናቅጽ እንተ እግዚአብሔር ትርጉም  " የጽድቅን ደጆች ክፈቱልኝ፤ ወደ እነርሱ ገብቼ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ።" " ይህች የእግዚአብሔር ደጅ ናት፤ ወደ እርስዋ ጻድቃን ይገባሉ።"መዝሙረ ዳዊት 118፥19-20 የዕለቱ ወንጌል ፦" እነሆም በዚያች ከተማ ኃጢአተኛ የነበረች አንዲት ሴት፤ በፈሪሳዊው ቤት በማዕድ እንደ ተቀመጠ ባወቀች ጊዜ፥ ሽቱ የሞላበት የአልባስጥሮስ ቢልቃጥ አመጣች።"(የሉቃስ ወንጌል 7፥37-ፍጻሜ የዕለቱ ቅዳሴ፦ ሰልስቱ ምዕት (ግሩም) ትምህርት ክፍል (ከአባጊዮርጊስ ዘጋስጫ ቤተሰብ) ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

ሁለቱም አንድ አካል ይኾናሉ ፤ ይህ ነገር ጥልቅ ፤ ረቂቅ ምሥጢር ነው ፤ እኔም ለክርስቶስና ለቤተክርስቲያን ምሳሌ አድርጌ እናገረዋለሁ፡፡" ሃይማኖተ አበው ዘስምዓት ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሰኔ 02
+1
ሁለቱም አንድ አካል ይኾናሉ ፤ ይህ ነገር ጥልቅ ፤ ረቂቅ ምሥጢር ነው ፤ እኔም ለክርስቶስና ለቤተክርስቲያን ምሳሌ አድርጌ እናገረዋለሁ፡፡" ሃይማኖተ አበው ዘስምዓት ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ሰኔ  02 ቀን 2016 ዓ.ም በአቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤ/ክ  በሥርዐተ ቤተክርስቲያን ጋብቻችሁን  የፈጸማችሁ  የሰ/ት/ቤታች አባላት  ✨ዲ/ን ብንያም ሰሎሞን እና ወ/ሮ ቤዛዊት እጅጉ ✨ የፈጸማቹት  ጋብቻ የአብርሃምንና የሣራን ፤ የይሰሐቅንና የርብቃን ጋብቻ የባረከ አምላክ የትዳር ሕይወታችሁን ይባርክላችሁ እመብርሃን በአማላጅነቷ አትለያችሁ ፤ ቅዱስ ዮሐንስ ከፊት ይምራችሁ ከኋላ ይከተላችሁ፡፡ " ጋብቻ ንጹሕ ነው የወንድና የሴት አንድ መሆንንም እግዚአብሔር አክብሮታል "                           መጽሐፈ ዲድስቅልያ ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨ ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

📖 ሠላሳ ዓመት ከጌታ ጋር እመቤታችን ጌታን ጸንሳ ከወለደችው በኋላ እስከ ሠላሳ ዓመቱ ድረስ እንደ ልጅነቱ እያገለገላት ፣ እንደ አምላክነቱ እያገለገለችው አብራው በአንድ ቤት ውስጥ ኖራለች፡፡ ሌላውን እንተወውና ይኼ ነገር ብቻ ለማሰብ ያስጨንቃል! ከእግዚአብሔር ጋር አብሮ አንድ ቤት ውስጥ መኖር እንዴት ያለ ነገር ነው? ልብ በሉ ድንግል ማርያም ጠዋት ከእንቅልፍዋ ስትነቃ "እንዴት አደርህ?" የምትለው ፈጣሪዋን ነበር:: ማታ ስትተኛ "ደህና እደሪ" የሚላትም አምላክዋ ነበር:: የማይተኛው ትጉሕ እረኛ በተኛች ጊዜ ሕፃን ሆኖ ከአጠገብዋ ያደረ ከእመቤታችን በቀር ማን አለ? ኪሩቤልና ሱራፌል ቅዱስ ቅዱስ የሚሉትን አምላክ እንደ እናት "እሹሩሩ" ብላ ያስተኛች እርስዋ ነበረች:: ምድርን በአበባ ልብስ የሚያስጌጠውን ጌታ በተኛበት ያለበሰችውም እርስዋ ነበረች:: ዓለምን በእጆቹ የያዘውን ጌታ ክንዶችዋን ያንተራሰችው እርስዋ ነበረች:: እነዚያን ሌሊቶች ድንግል ማርያም እንዴት አሳልፋ ይሆን? በሕልምም በእውንም ከፈጣሪ ጋር ማሳለፍ እንዴት ያለ ጸጋ ነው? ጸሎት ማለት ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገር ነው፡፡ እመቤታችን ከልጅዋ ጋር ለሠላሳ ዓመታት አብራ በአንድ ቤት ስትኖር የነበራቸው ንግግር ሁሉ ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገር እንደመሆኑ ጸሎትም ጭምር ነበር፡፡ የጠዋትና ማታ ጸሎትሽ ከልጅሽ ጋር ማውራት የሆነልሽ : ልጅሽ የሚሠጥሽ መልስ የፈጣሪ መልስ የሆነልሽ እመቤቴ ሆይ ስላንቺ ክብር ማሰብ ምንኛ ያስጨንቃል? እስቲ ረጋ ብላችሁ አስቡት! እመቤታችን እና ጌታችን በእነዚያ ሁሉ ዓመታት ምን ሊነጋገሩ ይችሉ ነበር? ከእርስዋ በቀር ማን ይነግረናል? ድንግል ሆይ አንቺ ካልነገርሽን ማን ይነግረናል? ለማዕድ ስትቀመጡ ምን ብሎ ጸልዮ ይሆን? እንደ ሐዋርያቱ ቆርሶ ሠጥቶሽ ይሆን? ውኃን እንዲጠጣ ሞልተሽ ስትሠጪው ውቅያኖስን እንዴት በውኃ እንደሞላ ነግሮሽ ይሆን? በእርግጥ በእነዚያ ዓመታት ክርስቶስ ለእናቱ ምን ምን ሲነግራትስ ኖሮ ይሆን? ስለየትኛውስ ምሥጢር ሲገልጥላት ነበር? ገና የዐሥራ ሁለት ዓመት ልጅ ሳለ በኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ ያነጋገሩት የአይሁድ መምህራን ‹በማስተዋሉና በመልሱ ሲገረሙ ነበር› እመቤታችን ከሕጻንነቱ ጀምሮ እስከ ሠላሳ ዓመቱ ድረስ አብራው ስትኖር በስንቱ ነገር ስትደነቅ ኖራ ይሆን? /ሉቃ. ፪፥፵፯/ እንደ መንፈሳዊት እናት ድንግል ማርያም ለልጅዋ የትኛውን የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ እየነገረች አሳድጋው ይሆን? ሙሴ ስላያት ዕፀ ጳጦስ ታሪክ አልነገረችው ይሆን? ታሪኩን ሰምቶ "ያቺ ዕፅ አንቺ ነሽ እሳቱ ደግሞ እኔ ነኝ"ብሏት ይሆን? ውኃ ስለፈለቀበትና እስራኤል ስለጠጡበት ዓለት ነግራው ይሆን? እርሱስ "ያ ዓለት እኮ እኔ ነበርሁ" ብሎአት ይሆን? ብሉይን ስታነብ ሐዲስን እየተረጎመ እንደ ኤማሁስ መንገደኞች ልብዋን አቃጥሎት ይሆን? ሉቃ. ፳፬፥፴፪/ ጠቢበ ጠቢባን ሊቀ ሊቃውንት ኢየሱስ ክርስቶስ በቤትሽ ጉባኤ የዘረጋብሽና ያስተማረሽ ድንግል ሆይ አንቺ እንደሆንሽ በልብሽ ከመጠበቅ ውጪ ብዙ አትናገሪም:: ሆኖም ልጅሽ ምን ምሥጢር ነግሮሽ ይሆን? ኤልሳቤጥ እንኳን ዮሐንስን ጸንሳ ስለጽንሱ የምትለው ብዙ ነገር ነበራት:: ፈጣሪ በአንቺ ዘንድ ያደረ ድንግል ሆይ አንቺስ ምን ትነግሪን ይሆን? "የመለኮት እሳት በሆድሽ ባደረ ጊዜ ልብሱ እሳት ቀሚሱ እሳት ነው:: እንደምን አላቃጠለሽም? የኪሩቤል ዙፋን በሆድሽ ውስጥ ወዴት ተዘረጋ? በግራ ነው ወይንስ በቀኝ? ታናሽ አካል ስትሆኚ ይህ ሁሉ እንዴት ሊሆን ይችላል?" እያልን ከአባ ሕርያቆስ ጋር እንጠይቅሻለን:: እንዳንቺ ፈጣሪውን የሚያውቅ ፍጡር የለምና የዓለም የመጽሐፍ ቅዱስ ሊቃውንት : የነገረ መለኮት ምሁራን : የወንጌሉ ተንታኞች ሁሉ ከአንቺ እግር ወድቀው እንደ አዲስ ስለ ክርስቶስ ሊማሩ ይገባቸዋል:: ልህቅተ ሊቃውንት እመቤታችን ሆይ ሊቃውንት ሁሉ ያንቺ ተማሪዎች ናቸው:: ባለ ቅኔዎች ሁሉ ባንቺ ፊት ገና ፊደል አልቆጠሩም:: ሰውና መላእክት አንድ ላይ ተሰልፈው "ብርቱ የሚሆን በአንቺ ያደረገውን ታላቅ ነገር" ሊሰሙ ይጠባበቃሉ:: ወዳጄ ጥቅስ ፍለጋህን ትተህ እግዚአብሔርን በእቅፍዋ ከያዘችው ቃሉን በሹክሹክታ በጆሮዋ ከሰማችው ድንግል እግር ሥር እንደ እኔ ብትደፋ ይሻልሃል:: የእግዚአብሔርን እጆች ይዛ የመጀመሪያዎቹን የሕፃንነት እርምጃዎቹን እንዲራመድ የመራችውን ድንግል መቆም ያቃተንን ደካሞች እንድትመራን አብረን ደጅ ብንጠናት ይሻላል:: እነ ጴጥሮስ በቅዱሱ የታቦር ተራራ ከጌታ ጋር ነበሩ ፊቱ ሲያበራ አይተው በዚህ ካልኖርን ብለው ተመኝተው : ኤልያስና ሙሴን አግኝተው ነበር:: ሠላሳ ዓመት ከጌታ ጋር የኖርሽው እመቤታችን ሆይ የልጅሽ ልብሱ ስንት ቀን አብርቶ ይሆን? ከነቢያትስ እነማንን አምጥቶ አሳይቶሽ ይሆን? እንደ ጴጥሮስ "ሦስት ዳስ እንሥራ" የማትይዋ የእግዚአብሔር ማደሪያ ድንኳን ሆይ ቤትሽ ደብረ ታቦር ሆኖልሻልና ልጅሽ ምን አሳይቶሽ ይሆን? ከእግዚአብሔር አብ "ልጄ ይህ ነው እርሱን ስሚው" የሚል ድምፅ መስማት የማያስፈልግሽ "ለእኔም ልጄ ነው" ማለት የምትችይዋ እናት ሆይ እንደ እግዚአብሔር አብ "የሚላችሁን ሁሉ አድርጉ" ለማለት ሥልጣን የተሠጠሽ ሆይ ሠላሳ ዓመት ከጌታ ጋር መኖርሽን ባሰብሁ ጊዜ ጠባብዋ ሕሊናዬ ኃጢአት ያደቀቃት ሰውነቴ እጅግ ተጨነቀች:: ዮሐንስ በፍጥሞ ደሴት ብዙ ራእይ አይቶ "በጌታ ቀን በመንፈስ ነበርኩ" ብሎ ጻፈ:: ሠላሳ ዓመታት የጌታ ቀን የሆነላት በመንፈስ የነበረች ድንግልስ ስንት ራእይ አይታ ይሆን? መላ የሰውነታችን አካል ሁሉ አፍ ቢሆን የእርስዋን ክብርና ምስጋና ተናግረን መፈጸም አንችልም:፡ ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

ግንቦት 30 የነበረንን የጥያቄ እና መልስ መርሐ ግብር የተሳተፋቹ እንዲሁም ያሸነፋቹ እንኳን ደስ አላችሁ! በሁለቱም ቋንቋ አንደኛ የወጡትን ብቻ የምንሸልም ይሆናል። እስከ ሣምንት መልካም ሣምንት!
+1
ግንቦት 30 የነበረንን የጥያቄ እና መልስ መርሐ ግብር የተሳተፋቹ እንዲሁም ያሸነፋቹ እንኳን ደስ አላችሁ! በሁለቱም ቋንቋ አንደኛ የወጡትን ብቻ የምንሸልም ይሆናል። እስከ ሣምንት መልካም ሣምንት! የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475

🎲 Quiz 'Qophii Gaafii fii Deebii Daandii Wangeelaa.Carra Gaarii🛎🛎🛎' 🖊 6 questions · ⏱ 30 sec

🎲 Quiz 'ፍኖተ ወንጌል የጥያቄና መልስ ውድድር"start this quiz"የሚለውን ይጫኑ"i am ready"ሲጫኑ ጥያቄና መልሱ ይጀምራል።መልካም ዕድል🛎🛎🛎' 🖊 7 questions · ⏱ 30 sec

ኑ! አብረን ተጉዘን አብረን ከመጥምቁ በረከት እንሳተፍ። 🚌 የንግስ በዓል ጉዞ 🚎 ወደ ሸንኮራ ቅዱስ ዮሐንስ ⏱ መነሻ፡- ሰኔ 29 መመለሻ፡- ሰኔ 30 የመመዝገቢያ ቦታ - በሰንበት ት/ቤቱ ጽ\ቤ
ኑ! አብረን ተጉዘን አብረን ከመጥምቁ በረከት እንሳተፍ። 🚌 የንግስ በዓል ጉዞ  🚎 ወደ ሸንኮራ ቅዱስ ዮሐንስ ⏱  መነሻ፡- ሰኔ 29        መመለሻ፡- ሰኔ 30  የመመዝገቢያ ቦታ           - በሰንበት ት/ቤቱ ጽ\ቤት           - በሰንበት ት/ቤቱ ቤተ መጽሐፍት           - በሰንበት ት/ቤቱ ንዋየ ቅድሳት መሸጫ ለበለጠ መረጃ       📞 09 55 25 20 34       📞 09 40 23 05 15       📞 07 13 83 09 96 አዘጋጅ፡-  የአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት ጉዞ ክፍል ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ T.me/FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

Waan tokko illee dhokatee utuu hin mul'atin kan hafu hin jiru, dhoksaatti kan eegames bakkeetti ba'ee utuu hin dhaga'amin kan
Waan tokko illee dhokatee utuu hin mul'atin kan hafu hin jiru, dhoksaatti kan eegames bakkeetti ba'ee utuu hin dhaga'amin kan hafu hin jiru Luq.8፥17
#Sagantaa gaafii fi deebii torbee daandii wangeela Yeroo hundaa jimataa sa'atii 2-4           Hirmaadha! Kaatediraala faayisaa adunyaa asallatii mana barumsa sanbata daandii wangeela. * sararii teelegiramaa፦ http://T.me/Finote_Wongel *Gaareen teelegramaahttp://T.me/FinoteWongel27 *Torii tiktokiihttp://tiktok.com/@finotewongel27 *yutuubidhaan፦http: youtube.com/@Finote_Wongel *Instagramaanhttp://www.instagram.com/finote_wongel

ልዩ መንፈሳዊ በፍኖተ ወንጌል ሰ/ት/ቤት እየተዘጋጀ የሚቀርብ የጥያቄ እና መልስ መርሐ ግብር። ዘወትር በየሳምንቱ አርብ ምሽት ከ2:00 ⏰ ጀምሮ እስከ 4:00 ⏰ ድረስ ወደ እናንተ ይደርሳል። ይሳተ
ልዩ መንፈሳዊ በፍኖተ ወንጌል ሰ/ት/ቤት እየተዘጋጀ የሚቀርብ የጥያቄ እና መልስ መርሐ ግብር።
       ዘወትር በየሳምንቱ አርብ ምሽት ከ2:00 ⏰ ጀምሮ እስከ 4:00 ⏰ ድረስ ወደ እናንተ ይደርሳል።                 ይሳተፋ! ለኦርቶዶክሳውያን ሼር በማድረግ ይጋብዙ! የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475

🚌 የንግስ በዓል ጉዞ 🚎 ወደ ሸንኮራ ቅዱስ ዮሐንስ ⏱ መነሻ፡- ሰኔ 29 መመለሻ፡- ሰኔ 30 የመመዝገቢያ ቦታ - በሰንበት ት/ቤቱ ጽ\ቤት - በሰንበት ት/ቤቱ ቤተ መጽሐፍት - በሰንበት ት/ቤቱ
🚌 የንግስ በዓል ጉዞ  🚎 ወደ ሸንኮራ ቅዱስ ዮሐንስ ⏱ መነሻ፡- ሰኔ 29        መመለሻ፡- ሰኔ 30  የመመዝገቢያ ቦታ - በሰንበት ት/ቤቱ ጽ\ቤት - በሰንበት ት/ቤቱ ቤተ መጽሐፍት - በሰንበት ት/ቤቱ ንዋየ ቅድሳት መሸጫ ለበለጠ መረጃ   📞 09 55 25 20 34 📞 09 40 23 05 15 📞 07 13 83 09 96 አዘጋጅ፡-  የአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት ጉዞ ክፍል ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

ኑ! አብረን ተጉዘን አብረን ከመጥምቁ በረከት እንሳተፍ። ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል
ኑ! አብረን ተጉዘን አብረን ከመጥምቁ በረከት እንሳተፍ። ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇  👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475

ኑ! አብረን ተጉዘን አብረን ከመጥምቁ በረከት እንሳተፍ። የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Won
ኑ! አብረን ተጉዘን አብረን ከመጥምቁ በረከት እንሳተፍ። የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475

የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27
የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475

👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://youtu.be/OsAHz6jR2ow?si=4TvbhGuaSVT4KdCm https://youtu.be/OsAHz6jR2ow?si
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://youtu.be/OsAHz6jR2ow?si=4TvbhGuaSVT4KdCm https://youtu.be/OsAHz6jR2ow?si=4TvbhGuaSVT4KdCm

የዛሬው ግንቦት 23/2016 ዓ.ም የነበረውን የጥያቄ እና መልስ ውድድር የተሳተፋቹ እና ያሸነፋቹ እንኳን ደስ አላችሁ። በቀጣይ ሳምንት ለአሸናፊዎች ሽልማት የምናዘጋጅ ይሆናል የሳምንት ሰው ይበለን።
+1
የዛሬው ግንቦት 23/2016 ዓ.ም የነበረውን የጥያቄ እና መልስ ውድድር የተሳተፋቹ እና ያሸነፋቹ እንኳን ደስ አላችሁ። በቀጣይ ሳምንት ለአሸናፊዎች ሽልማት የምናዘጋጅ ይሆናል የሳምንት ሰው ይበለን።   ኦርቶዶክሳውያንን በመጋበዝ ሀላፊነታችንን እንወጣ! የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475

🎲 Quiz 'Qophii Gaafii fii Deebii Daandii Wangeelaa. Carra Gaarii🛎🛎🛎' 🖊 7 questions · ⏱ 30 sec

🎲 Quiz 'ፍኖተ ወንጌል የጥያቄና መልስ ውድድር"start this quiz"የሚለውን ይጫኑ"i am ready"ሲጫኑ ጥያቄና መልሱ ይጀምራል።መልካም ዕድል🛎🛎🛎' 🖊 7 questions · ⏱ 30 sec