cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

Damot News24 - English version

Більше
Рекламні дописи
200
Підписники
-124 години
-17 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

03:11
Відео недоступнеДивитись в Telegram
ሁሌም ከፈጣሪ በታች በዘመናት ተፈትኖ በዳበረው እሴትህ ፋኖነት ተማመን✊🏾💪🏾🔥 “እምቢ እንጃ፥ እምቢ እንጃ ቀማ ቀማ አለኝ ፥ የሰው ጠመንጃ መድፍ ተጭኖ ፥ ቦንብ ሲያጓራ ተደባላቂ ፥ ከጠላት ጋራ የነ’ዛ ሰው ዘር፥ የነ’ዛ ሁላ ቀን በጎራዴ ፥ ማታ በዱላ #እምቢ #ሸዋ_አማራ ክብር ለጀግኖቻችን! #FanoCourage
Показати все...
twittervid.com_EthiAmhara_017682.mp42.45 MB
ከድል መልስ ከፋኖዎቻችን የተላከልን ግጥም! ለሰሚው ገረመው ጀግናው ተራቀቀ፣ በምንሽር ገጥሞ ስናይፐር ታጠቀ፣ ደግሞም በጎራዴ መትረጊስ ነጠቀ፣ በወንዶቹ መንደር አ-ማ-ራ-ው ደመቀ! ከባለመድፍ ጋርም በበልጅግ ገጠመ! የአባቶቹን ታሪክ አሁንም ደገመ። አነሳው መልሶ የበላይን ጋሻ፣ ጠራርጎ ቀበረው የአብይን ቆሻሻ፣ ማዳበሪያ አረገው ለተጠማው እርሻ። ዝናቡ ዘነበ ጋራውም ዳመነ፣ ትላንት በላይ ዘርቶት ስር ወግቶ ገነነ፣ ቡቃያው ይለምልም አሁንም ዘመነ! የምኒልክ ልጆች የመይሣው ምትክ ጠላት አተነነ፣ ሰኔ 24/2016 ዓ.ም በቡሬ ከተማ የነበረው አራዊት ሰራዊት እንደ ቄጤማ ነስንሰውት እንደተመለሱ፣ ይህንን ግጥም ፋኖ ልባርጋቸው ከቡሬ ዳሞት ብርጌድ ከአይሻ ሰይድ ሻለቃ ላከልን።
Показати все...
Показати все...
Damot News24

"ሰብሳቢ አጥቶ ተበትኖ የነበረውን ፅንፈኛ በናንተ ድክመት አባት አቀበላችሁት። ተፈራ ቀጣይ ምን እንደሚሰራ ታውቃላችሁ…? ሊወጋን ብቻ አይደለም ሊያፈርሰን ጭምር ነው የሚሰራው" አብይ አህመድ በብስጭት በጄነራሎቹ ፊት የትናገረው ነው

Показати все...
Damot News24

በ48 ሳዓት ውስጥ ብቻ ከ800 በላይ የአድማ ብተና አባላት ከመዋቅሩ ከድተዋል ያሉበትም አይታወቅም:: ለአማራ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ የደረሰው ሪፖርት ነው:: አድማ ብተናው በሙሉ እንደሚፍርስባቸውም ተረድተውታል:: መረጃውን ለህዝብ አድርሱልን::ወንድማችሁ ነኝ ከክልሉ ሰላምና ደህንነት ቢሮ
Показати все...
Показати все...
አሁን ሰበር ዜና ፦ ቤተ መንግስቱ ተናጋ | ብርሃኑ ጁላ ጎረቤት ሃገር ሄደ | አብይ አህመድ አስቸኳይ ትዕዛዝ አወረደ Damot Tv

@ethionewschannel2 @TheEthiopia13 @damottvethiopia @AbelBirhanu @ethioforum አሁን ሰበር ዜና ፦ ቤተ መንግስቱ ተናጋ | ብርሃኑ ጁላ ጎረቤት ሃገር ሄደ | አብይ አህመድ አስቸኳይ ትዕዛዝ አወረደ Damot Tv

በዋብር የዋለው የውጊያ ውሎ! ለመክበብ የተንቀሳቀሰው አራዊት ሰራዊት ከባድ የአፀፋ ምላሽ ጠብቆታል! በምስራቅ ጎጃም ዋብር ሰኔ 24 ለ 25/2016 ዓ.ም ሌሊት 9:00 በአካባቢው ፋኖዎቻችን ላይ ከበባ አድርጎ የነበረ ቢሆንም በትንታጎቹ የሰዴ መዝገቡ ጮቄ ብርጌድ ከሌሎች ብርጌዶች ጋር በመሆን የተከበቡትን ጓዶች ያለምንም መስዋዕትነት ማውጣት መቻላቸው ታውቋል። ከዛም ነበልባሎቻችን ዋብርን ሙሉበሙሉ ከአራዊት ሰራዊቱ በማውጣትና ሌላ ኃይል በማሰማራት ከሰዴ በመነሳት ወደ ከርነዋሪ ቀበሌ ሲያመራ የነበረን 300 የሚጠጋ አራዊት ሰራዊት በደፈጣ በርካታውን ከምድር በታች እንዳደረጉት ባህርዳር ዊክሊክስ ያገኘችው መረጃ ያስረዳል። በዚህም ምክንያት አራዊት ሰራዊቱ ወደመጣበት ለመፈርጠጥ መገደዱ ታውቋል።
Показати все...
የቤተመንግስት ሰዎች መካከል ከፍተኛ አመለግባባት መፍጠሩ ተሰምቷል። ነገሮች የከበዱት ጠቅላይ ሚንስትርም በአዲስ አበባ የተሰማሩ ደህንነቶች ላይ ከፍተኛ ፍተሻ እንዲደረግ ትዕዛዝ ማውረዱ ተነግሯል። የብልፅግናው ወታደር መሪ የጄኔራሉን ፋኖን መቀላቀል ተከትሎ ወደ ጎረቤት ሃገር ለወታደራዊ እርዳታ መሄዳቸው ሲሰማ.. የአማራን የነፃነት ትግል አንድ እርምጃ ያስፈነጥሩታል ተብሎ የተነገረላቸው ሸማቂው ኮማንዶ ጄኔራል ተፈራ ማሞ ፋኖን መቀላቀላቸው ለክልሉ ባሉ ፋኖዎች ብስራት ሆኗል ተብሏል። የጄኔራሉ ፋኖን መቀላቀል ተከትሎም በብልፅግናው ቤት በርካታ ነግሮች ሲሉ ዛሬም በክልሉ በርካታ ቦታዎች ውጊያዎች ተደርገዋል። ከውጊያው ጎን ለጎንም የፋኖ ልዩ ኮማንዶዎች ስልጠና ስለመደረጉም ተሰምቷል።
Показати все...
Abiy Ahmed security forces have committed widespread attacks amounting to war crimes against medical professionals, patients, and health facilities in the Amhara region. Human Rights Watch ............... የአብይ አሕመድ የጸጥታ ሃይሎች በሀገሪቱ ሰሜናዊ ምዕራብ የአማራ ክልል በህክምና ባለሙያዎች፣ ህሙማን እና የጤና ተቋማት ላይ የጦር ወንጀሎችን ያደረሱ ጥቃቶች መፈጸማቸውን ሂውማን ራይትስ ዎች ዛሬ ባወጣው ዘገባ አመልክቷል። “ወታደሩ ከሞተ በአንተ ላይ ነው” የሚለው ባለ 66 ገጽ ዘገባ በኢትዮጵያ የአማራ ግጭት በሕክምና ላይ የተፈፀመው ጥቃት የኢትዮጵያ ፌዴራል ኃይሎችና ከመንግሥት ጋር የተገናኘ ሚሊሻ በሕክምና ባለሙያዎች፣በጤና አገልግሎት መስጫ ተቋማትና በማጓጓዣዎች ላይ ጥቃት እንደፈጸሙ ያሳያል።
Показати все...
Ethiopia: Army Attacks Health Care in Amhara Conflict - HRW

50)አወሉ ሙስጠፋ ሸክ ሁሴን-ከኦሮሚያ ሻሸመኔ(ከመንገድ ላይ የታፈሱ) የኦሮሞ ተወላጅ እድሜ 17 የትም/ዝግጅት 6 ኛ ክፍል 51)ቦና ኤልቤሾ ፋያ- ከኦሮሚያ ሻሸመኔ( ከመንገድ ላይ የታፈሱ)-የኦሮሞ ተወላጅ- እድሜ 20-የትም/ዝግጅት 8 ኛ ክፍል 52)ንጉስ ገመቹ ኩሮ- ከኦሮሚያ አለም ጤና(ከመንገድ ላይ የታፈሱ)የኦሮሞ ተወላጅ -እድሜ 18- የትም/ዝግጅት 10 ኛ ክፍል 53)ጁነዲን ሁሴን-ከኦሮሚያ ሻሸመኔ( ትራንስፖርት ላይ እያለ ከመኪና ዉስጥ የታፈሰ)የኦሮሞ ተወላጅ- እድሜ 15- የትም/ዝግጅት -4 ኛ ክፍል 54)አብዲሳ ሄበኖ ሽዲ- ከኦሮሚያ ሻሸመኔ(ሊስትሮ በመስራት ላይ እያለ የታፈሰ)-የኦሮሞ ተወላጅ -እድሜ 20- የትም/ዝግጅት 6 ኛ ክፍል 55)ድሪባ ከበደ ጫላ- ከኦሮሚያ ጊንጪ(ሊስትሮ በመስራት ላይ እያለ የታፈሰ) የኦሮሞ ተወላጅ-እድሜ-22-የትም/ዝግጅት -4 ኛ ክፍል 56)በረከት ኤፍሬም ተሰማ-ከኦሮሚያ አዋሽ-(ከፑል ቤት የታፈሰ) የአማራ ተወላጅ-እድሜ 15- የትም/ዝግጅት-3 ኛ ክፍል 57)ፀጋዩ ተስፋዩ ሃይሌ-ከአዲስ አበባ (ከመንገድ ላይ የታፈሰ)የአማራ ተወላጅ-እድሜ 18-የትም/ዝግጅት 8 ኛ ክፍል 58)አሰፋ አንጋዉ ሙጨ-ከጎንደር ወረታ(የግብርና ስራ ላይ እያለ)-የአማራ ተወላጅ-እድሜ22 የትም/ዝግጅት - 59)ሳለዉ ምስጋናዉ አያሌዉ- ከደብርታቦር(ከእስር ቤት የታፈሰ)የአማራ ተወላጅ-እድሜ 21- የትም/ዝግጅት 8 ኛ ክፍል 60)ያየዉ ጌትነት አሰፋ- ከጎንደር(ከመንገድ ላይ የታፈሰ)- የአማራ ተወላጅ- እድሜ-28 የትም/ዝግጅት - 61)ሳሙኤል ሞገስ ታከለ-ከጎንደር(ከምግብ ቤት የታፈሰ)የአማራ ተወላጅ- እድሜ -20 የትም/ዝግጅት - 62)በእዉቀት አበር ተመስገን-ከባህርዳር(ከመንገድ ላይ) የአማራ ተወላጅ-እድሜ-22 የትም/ዝግጅት 1ኛ ዓመት የዩኒቨርስቲ ተማሪ 63)ብርሃኑ አሻግሬ ወንድም-ከባህርዳር(ከመንገድ ላይ የታፈሰ)-እድሜ 20-የትም ዝግጅት 6 ኛ ክፍል .......ይቀጥላል 26/10/2016 ዓ.ም
Показати все...
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.