ASTU Network ®️
Відкрити в Telegram
🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network
Показати більше4 804
Підписники
+324 години
+467 днів
+28130 день
Архів дописів
4 810
ኢትዮጲያ በዩጋንዳ 3 ለ 0 ተሸንፋለች
በምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ከ17 ዓመት በታች ውድድር በግማሽ ፍጻሜ ዩጋንዳ ኢትዮጵያን 3 ለ 0 አሸንፋለች።
የምድብ ውድድሩን በበላይነት በማጠናቀቅ ወደ ግማሽ ፍጻሜ ያለፈው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በዩጋንዳ አቻው ተሸንፏል።
በመጀመሪያው የጨዋታ አጋማሽ ተመጣጣኝ በሆነ ፉክክር ምንም ግብ ሳይቆጠር ቢጠናቀቅም በሁለተኛው አጋማሽ የዩጋንዳዎች ብሔራዊ ቡድን የተሻለ እንቅስቃሴ እንዳሳየ ተነግሮለታል።በዚህም 3 ግቦችን በማስቆጠር ዩጋንዳ አሸንፋለች።
የዩጋንዳ ግቦችን ተመስገን ከበደ (በራስ ላይ) እንዲሁም ኦዌን ሙኪሳ እና ኪሳክዬ አስቆጠረዋል።
#ፍሬሽመረጃ
4 810
#Fun 😸
ደሞኮ የሚገርመው 15 ደቂቃ እንኳን በትክክል ሳይሞላ እኮ ነው የመጀመሪያዎቹ ሶስት ጎሎች የገቡብን... ⚽️⚽️⚽️🥅🤣🤧
.
4 810
+1
#ATTENTION🚨
" በማርበርግ ቫይረስ ምክንያት ከዛሬ ህዳር 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለ1 ሣምንት ትራንስፖርት ዝግ ይሆናል" - የዞኑ መንግስት
በጂንካ ተከስቶ ለሰዎች ሞት ምክንያት እየሆነ ያለዉን የማርበርግ ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር ያስችል ዘንድ ወደ በሽታዉ መነሻ የአሪ ዞን የሚገባም ሆነ የሚወጣ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ለ1 ሣምንት ዝግ እንዲሆን በአሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ የሚመራ ግብር ሃይል መወሰኑን የዞኑ መንግስት ኮሚዩኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ደምመላሽ አቦነህ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
የቫይረሱ ስርጭት ከዕለት እለት አስከፊ እየሆነ በመምጣቱ የበሽታውን ስርጭት ለመቆጣጠር በአሪ ዞን ዋና አስተዳዳሪ የሚመራ ግብረሀይል ተቋቁሞ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
ኃላፊዉ እስካሁን በነበረው ሂደት ትምህርት ቤቶች የተዘጉና ፣ ሕዝብ የሚሰበሰብባቸዉ ጉዳዮች ላይ እቀባ የተጣለ ቢሆንም ስርጭቱን በሚፈለገዉ ልክ መግታት ባለመቻሉ የትራንስፖርት ዘርፉን ለ1 ሳምንት መዝጋት አስፈላጊ በመሆኑ ከዛሬ ህዳር 20/2018ዓም ጀምሮ ለ1 ሳምንት ዝግ እንዲሆን ግብረሀይሉ መወሰኑን ተናግረዋል።
ጂንካ ከተማን ጨምሮ ለሁሉም መዋቅር የትራፊክ ፍሰት እና የፀጥታ ዘርፍ አስተባባሪዎች ይህ መልዕክት መተላለፉንም አቶ ደምመላሽ አስታዉቀዋል።
በዚህ መሰረት ከክልል በወረደው አቅጣጫ መሰረት አገር አቋራጭ የህዝብ ትራንስፖርት ለ1 ሳምንት የታገደ ሲሆን በከተማ የሁለት እግር ተሽከርካሪዎችና የታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎች ብሎም በዞኑ ውስጥ የሚኖሩ የትራንስፖርት እንቅስቃሴዎች በቀጣይ ቀናት ውስጥ ውሳኔ እንደሚሰጥባቸው ገልፀዋል።
ኃላፊው አያይዘውም በአሁኑ ወቅት የማርበርግ በሽታ በአሪ ዞን ጂንካ ከተማ የተከሰተ ቢሆንም ጂንካ ለቅሶ መጥቶ የተመለሰ የሀዋሳ ከተማ ነዋሪ በበሽታዉ መሞቱን መስማታቸዉንና የስርጭት መጠኑን ለመቀነስ ብሎም ለመቆጣጠር ዉሳኔዉ መተላለፉን በመግለፅ በዞኑም ሆነ ከዞኑ ዉጪ ያለ ሕብረተሰብ ይህን ተግባራዊ እንዲያደርግ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል አሳስበዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሀዋሳ
#TikvahEthiopiaFamilyHawassa
@tikvahethiopia
4 810
Announcement:
Students listed above are informed that their certificates for participating in the ASTU Cleaning Campaign can be collected from Wednesday up to Friday at Block 302, Room 9, between 3:00–4:00 (night) local time.
4 810
በዩንቨርስቲያችን የጽዳት ዘመቻ በአንድነት፣ በአንድ ትብብር እንሳተፍ።
ሁላችንም እንደምናየው ዩኒቨርሲቲያችን በአሁኑ ጊዜ በሥነ ሕንፃ እና በውበት ግንባታ ላይ ይገኛል። ይህ ለእኛ ለቤተሰባቸው ታላቅ ደስታ ነው። ስለዚህ ግቢያችንን በአንድነታችን እናፅዳ። የግቢያችን ውበት የሁላችንም ነው።
ስለዚህ ነገ (29/11/2025G.C) ከ12፡30 እስከ 2፡00 በዚህ የፅዳት ዘመቻ ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተማሪዎች ከታች ባለው የጎግል ፎርም መመዝገብ ትችላላችሁ።
#የመሰብሰቢያ ቦታው አንፊ አጠገብ በሚገኘው "DS TV" ሲሆን ከ12:30 በፊት ተገናኝተን በሰዓቱ እንጨርሳለን።
BY GAASO እና ASTU STUDENT UNION የተደራጀ!
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSd-7IE5RMEFq51fw6-4_8S1mcn9AWD_bfu78v8StnGD50ngGw/viewform?usp=dialog
4 810
Dear Students,
Greetings,
As we received the message from Ministry of Education, all students are required to enroll in at least one of the four courses offered under the 5 Million Coders Initiative. This program is an important national opportunity aimed at enhancing your digital skills and improving your competitiveness in the job market.
Please be informed that enrollment in at least one course is mandatory. Students who fail to enroll will not be allowed to sit for the final examination.
We will soon share a Google Form through which you will be required to submit proof of.
👁️🗨️ From CSE Department
|| @ASTU_Network
4 810
🛑 #የጥንቃቄ_መልዕክት‼️ ⚠
#MarburgVirus 🦠
በአዳማ ከተማ በማርበርግ ቫይረስ በሽታ የተጠረጠረ ግለሰብ እንደተገኘ እና በዚህ ሰዓት ህክምና እየተደረገለት እንደሆነ ጭምጭምታዎች በስፋት እየተነገሩ ይገኛሉ።
በዚህ ጉዳይ የሚመለከተው የመንግስት አካል ማረጋገጫ ባይሰጥም ፣ በስፋት እየተነገረ ያለ ነገር ነው። አብዛኛውን ጊዜ የሚመለከተው አካል በአፋጣኝ መረጃ እንደማይሰጥ ይታወቃል።
በመሆኑም ተማሪዎች ከፍተኛ ጥንቃቄ እንድታደርጉ እናሳስባለን!
ወደ ፈጣሪያችን በየሃይማኖታችን እንጸልይ 🙏 ፤ ደግሞ ሁሌም ጥንቃቄ አይለየን! ☝
ፈጣሪ ይጠብቀን! 🙏
🦠 የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ምልክቶችን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ 👇
🔗 Link: https://t.me/ASTU_Network/2265እራሳችንን እንጠብቅ! 🙏 || @ASTU_Network
4 810
#Update
#MarburgVirus 🦠
በትላንትናው ዕለት የ1 ሰው ህይወት በማርበርግ ቫይረስ አልፏል።
በአጠቃላይ ቫይረሱ ተገኝቶባቸው ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 8 ደርሷል።
44 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ ቫይረሱ የተገኘበት ሰው የለም።
|| @ASTU_Network
4 810
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
💁🏻♂️ Check out what's on ASTU Marketplace, order what you want, and get free delivery! 🤗
✅ Headset
🎧 P9 Headset
🎧 JBL Headset
🎧 U - Neckband
🎧 Sports
➲ JBL Wireless Speaker
🔰 Mouse
🖱️ Wired Mouse
🖱️ Wireless Mouse
🔌 Dividers
➦ Divider 1
➦ Divider 2
➦ Divider 3
🎧 AirPods
➦ Pro70 Digital AirPod
➦ Pro 5S
➦ Pro 6S
➦ Pro 5S 🆕
🎧 Earphones
➦ Vivo
➦ Ruggas
➦ Samsung
➦ Yod
💾 OTG, Flash & Cables
➦ Dual OTG Flash
➦ USB Flash
➦ Cables (C-C, USB-C, USB-B)
➦ OTG
🔌 Fast Chargers ⚡
➦ Model PL12 (USB-C)
➦ 3 USB Outputs
➦ Samsung 45W S.Fast Charger
➦ T-max Charger
🏷️ Stickers
🛃 ORDER NOW! 🤗
👉 Contact Us 👈
👇🏽 Click here & Join us 👇🏽
🇦 🇸 🇹 🇺
🇲 🇦 🇷 🇰 🇪 🇹 🇵 🇱 🇦 🇨 🇪
🔖 𝗔𝗦𝗧𝗨 𝗠𝗮𝗿𝗸𝗲𝘁𝗽𝗹𝗮𝗰𝗲 🛒
4 810
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
Do you want stickers for your PC, phone, or anything else❓
We’ve got you covered! 🤗
Order any sticker you want—choose from the samples we’ve posted on our channel, or send us your own photos and designs.
🔗: [Click Here]
🛃 Hurry and order now!
DM: Stickers
➕
JOIN US 👇
@Astu_marketplace4 810
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
Do you want stickers for your PC, phone, or anything else❓
We’ve got you covered! 🤗
Order any sticker you want—choose from the samples we’ve posted on our channel, or send us your own photos and designs.
🔗: [Click Here]
🛃 Hurry and order now!
DM: Stickers
@Astu_marketplace
4 810
+1
#Update
#MarburgVirus 🦠
በዛሬው ዕለት በማርበርግ ቫይረስ ተጨማሪ ሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉ ሪፖርት ተደረገ።
በዛሬው ዕለት በአጠቃላይ ሰባት ምርመራዎች የተከናወኑ ሲሆን በሁለት ሰዎች ላይ ቫይረሱ መገኘቱ እና የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉን ዕለታዊ የምርመራ ሪፖርቱ ጠቁሟል።
በአጠቃላይ በቫይረሱ ሳቢያ ህይወታቸው ያለፈ ዜጎች ቁጥር ወደ ሰባት ከፍ ብሏል።
እስካሁን 78 የላብራቶሪ ምርመራዎች የተከናወኑ ሲሆን በ 12 ሰዎች ላይ ቫይረስ መገኘቱ ተገልጿል።
|| @ASTU_Network
4 810
Lost: campus ID (Name: Faysel Nessro). Last seen near block 363(the washing area ). If found, please DM or call 0942130767. Big thanks!
4 810
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
🎧 P9 headset available on hand!
◻ White Color!
Take it right now!
DM: P9🎧
@Astu_marketplace
4 810
+1
#Update
#MarburgVirus 🦠
በሃዋሳ ከተማ በማርበርግ ቫይረስ የተያዘ ሰው መገኘቱን የጤና ሚኒስቴር ተናገረ።
ግለሰቡ በጂንካ ከተገኘው የመጀመሪያው የማልበርግ ቫይረስ ተጠቂ ጋር ንክኪ የነበረው ወደ አካባቢው ተጉዞ ወደ ሃዋሳ ተመላሽ የነበረ ነውም ተብሏል።
ይህ የተባለው የጤና ሚኒስቴርና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በማርበርግ ቫይረስ ዙሪያ እየሰሩት ያለውን ስራ በተመለከተ ለጋዜጠኞች ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ነው።
ቫይረሱ ከተከሰተበት ከህዳር 5ቀን እስከ ህዳር 17ቀን 2017ዓ.ም ድረስ 73 የላብራቶሪ ምርመራዎች ተደርገዋል ያሉት ሚኒስትሯ በዚህም 11 ሰዎች በቫይረሱ ተጠቅተዋል፤ 6ቱ ህይወታቸው አልፏል፤ 5ቱ ደግሞ በህክምና ላይ ናቸው ሲሉም አስረድተዋል።
349 ግለሰቦች ንክኪ ያላቸው በመሆኑ ክትትል እየተደረገ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 119ኙ የለይቶ ማቆያ ጊዚያቸውን ማጠናቀቃቸውን ሚኒስትሯ ገልፀዋል።
ይህን ገዳይ ቫይረስ ለመቆጣጠር እንዲሁም በበሽታው ላለመያዝ የመተላለፊያ መንገዶቹን እና ሊደረጉ የሚገባ ጥንቃቄዎችን ማድረግ ይመከራል።
|| @ASTU_Network
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
