ASTU Network ®️
Відкрити в Telegram
🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network
Показати більше4 820
Підписники
+1124 години
+507 днів
+29330 день
Архів дописів
4 816
Repost from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
Why do men just go about their normal lives and work, not really caring or paying attention, even when it’s their international day❓🤔
*Me: Because they know every day and every single moment is theirs—not just November 19. 🚬😎🗿
And honestly, even March 8! 🙈🙄
... (just kidding) 😁
.
4 816
#Non_Cafe
ወርሃዊው የነን-ካፌ ተጠቃሚ ተማሪዎች ገንዘብ ወደ ተማሪዎቹ አካውንት መግባት ጀምሯል። እንደ ባለፈው 3.8K አይደለም ፤ 3K ብቻ ነው... 😁
|| @ASTU_Network
4 816
Repost from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
Why do men just go about their normal lives and work, not really caring or paying attention, even when it’s their international day❓🤔
*Me: Because they know every day and every single moment is theirs—not just November 19. 🚬😎🗿
And honestly, even March 8! 🙈🙄
... (just kidding) 😁
.
4 816
#የወንዶች_ቀን 🧔🏻♂🗿👨🏻
ዛሬ ሁላችንም መኖሩን የማናወቀው ቀን ሁሉ በዓለም አቀፍ ደረጃ ይከበራል 😁 lol 😸
እውነት ለመናገር ወንድ ልጅ ለዚህች ዓለም ያልሆነላት ነገር የለም ቢባል ማጋነን አይሆንም። ወታደር 🧑🚀 ፣ የሀገር መሪ 👨🏻💼 ፣ ተመራማሪ 👨🔬 ፣ መካኒክ 👨🔧፣ የማዕድን አውጪ 👨🚒 ፣ በተለይም ደግሞ በጣም ጉልበት የሚጠይቁ ሥራዎች ላይ ለቤተሰባቸው እና ለሀገራቸው ብለው ራሳቸውን አደጋ ላይ ጥለው የሚሰሩ እልፍ የሆኑ ጀግኖችን መሬታችን አፍርታለች ሸኝታለችም።
ወንድ ልጅ ችግሩን ዋጥ አድርጎ ሕመሙን ሸፍኖ እያንዳንዷን የሌላውን ችግር እየፈታ የሚኖር ነው። እንደ ሴት ግልጽ ሆኖ ባያወራም ይሄ ተፈጥሮው ነውና ከላይም ከአጠገቡም ካሉት የሚያዳብረው ነገር ስለሆነ እንዳለ መቀበል ያስፈልጋል።
ለአፍታ ችግሩን ለማውራት ቢሞክር... “አንተ ወንድ አይደለህ እንዴ?” ይባላል! 😑 አሁን እዛ ውስጥ አንገባም! 👐
በተለይ ደግሞ ማህበረሰባችን ሁልጊዜ ትልቁን ኃላፊነት (burden) የሚሰጠው ለወንዶች ነው። ሁሌ እንደምንሰማው ገንዘብ ያለው 💰 ፣ ቤት ያለው 🏠 ፣ መኪና ያለው 🚘 ይባላል 😂... ግን እውነት ለመናገር ❝ያላት❞ ብዙ ጊዜ አይባልም 💔... ወይኔ በላቸው!!! 🤧😁
ሁላችሁም ወንዶች ላመናችሁበት ለያንዳንዷ ነገር ሚዛናዊ ሆናችሁ በአቋማችሁ እንድትጸኑ ዓለማቀፋዊው የወንዶች ምክር ቤት ጥሪ ያቀርባል! 💪🏽🌎😁
አዎ አንተ ወንድ ነህ‼️ 🫵
አለማችን አንተን በጣም ትፈልጋለች! 🌍
ለህልምህ ፣ ለራዕይህ እና ለአላማህ ጸንተህ ቁም!
እውነትም ሰዎቹ እንደሚሉት “አንተ ወንድ አይደለህ እንዴ የምን መልፈስፈስ ነው❓”🙂
ቀና ቀና በል bro! 🫂🫶🏽
በመከራህ ታገስ! ፈጣሪህን አስብ!
ተስፋ አትቁረጥ! በርታ! ጽና!
ይሳካልሃል! 🗿🔥🤗
መልካም የወንዶች ቀን❕
|| @ASTU_Network
4 816
Hmmm... 🤔
ወዴት እየሄድን ነው❓🤔
1. Entrance ከ 9-12 ያለውን መጽሐፍ አንብበው ይፈተኑ 🤯
2. University ገብተው ይፈተኑ 😑
3. ትንሽ ውጤት የሚያንሳቸው ተማሪዎች remedial course ይማሩ (ተጨማሪ አንድ ዓመት) ☹️
4. አንድ ዓመት የተማሩት የ remedial ዉጤት አይያዝ እንደገና ሬሜዲያል ከተማሩ በኋላ ይፈተኑ 🤨
5. የ Freshman የትምህርት አመት (ተጨማሪ አንድ ዓመት) 😫
6. ዩኒቨርስቲ ውስጥ ያለው ህይወት በአጠቃላይ... ትምህርቱ ፣ ፈተናው ፣ የሚፈልጉትን ዲፓርትመንት ማግኘት ምናምን... 😩😰
7. ከፍተኛ መጠን ያለው የ cost sharing ጭማሪ .... 💰🫥🤷♂️
8. ትምህርት ሲጨርሱ Exit exam ይፈተኑ ፤ የወደቁት እንዳይመረቁ 🎓💔
9. Exit exam የወደቁ ተማሪዎች በራሳቸው ወጪ ይማሩ 😳🙄
10. 3ኛ ዓመት ሲሆኑ (ለኢንጂነሪንግ አራት) /ለመመረቅ አንድ አመት ሲቀራቸው ማህበረሰብ ያገልግሉ (ለአንድ አመት ያስተምሩ) 🫠
ሌላም ካለ ጨምሩበት! 😸🤧
ቀጣይስ ምን ይመጣ ይሆን❓
እግዚኦ... 👐
|| @ASTU_Network
4 816
📌 የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ምልክቶች ምንድን ናቸው?
👉 ከአፍ፣ከአፍንጫ ወይም ከቆዳ ሥር ደም መፍሰስ፤
👉 ከፍተኛ ትኩሳት፣ብርድ ብርድ ማለት እና ራስ ምታት፤
👉 የጡንቻ እና ጀርባ ህመም፤
👉 ማቅለሽለሽ፣ የሆድ ህመም እና ተቅማጥ፤
👉 ደረት፣ ጀርባ እና ሆድ ላይ በጣም ጎልቶ የሚታይ ሽፍታ፤
#Ethiopian_News_Agency #ኢዜአ
4 816
በሽታው እየተስፋፋ ነው‼️😥
በቅርቡ የተከሰተው የማርበርግ ቫይረስ በሽታ እስከአሁን ድረስ በተከሰተበት ጂንካ አከባቢ ብቻ እንደሚገኝ ፣ ወደ ሌሎች አከባቢዎች እንዳልተስፋፋ እና ስርጭቱን ባለበት ሙሉበሙሉ ለመግታት እየተሰራ እንደሆነ የጤና ሚኒስቴር መግለጹ ይታወቃል።
ነገርግን ይሄ ሳይሆን ቀርቶ በአርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ሁሉቆ ቀበሌ ላይ በማርበርግ ቫይረስ በሽታ እንደተጠቁ የተጠረጠሩ 13 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን መሰረት ሚዲያ አረጋግጧል።
"የአካባቢው አመራሮች መረጃውን ካወጣችሁ ተጠያዊ ትሆናላችሁ ብለው ፀጥ አስብለውናል። አሁን ላይ በአካባቢው የመንግስት ወታደሮች ተሰማርተው ማንም እንዳይወጣ ተከልክሏል" ሲሉ የአካባቢው የጤና ባለሙያች ተናግረዋል።
ነገሩ አሳሳቢ ነው... እንጸልይ! 🙏
|| @ASTU_Network
4 816
አንዳንዶቻችሁ በምደባ ነው ወይስ በመጣንበት አከባቢ እያላችሁ እየጠየቃችሁ ነው። በእርግጥ ብዙም ግልጽ የሆነ ፣ ዝርዝር የተብራራ ነገር ባይኖርም የትምህርት ሚኒስትሩ ከዚህ ቀደም ሲናገሩ እንደሰማነው "..ወደ. አስተማረው ማህበረሰብ ተመልሶ..." ነው የሚለው። ስለዚህ እንደዛ ነው ሊሆን የሚችለው እንጂ በምደባ ላይሆን ይችላል።
ገና ወደ ትግበራ ስላልተገባ ብዙ ግልጽ ያልሆኑ ነገሮች አሉ። ነገሮች በሂደት እየታወቁ እና ግልጽ እየሆኑ የሚመጡ ይሆናል።
|| @ASTU_Network
4 816
🎙🗣 የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በተለያየ ጊዜ በፓርላማ እና ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን (#ETV) ስለ ሰሞኑ ጉዳይ ማብራሪያ የሰጡበትን ሁለት ቪዲዮዎች እነሆ ብለናል...
|| @ASTU_Network
4 816
ይሄ ነገር ትንሽ አስጊ እየሆነ ነው። ሁላችሁም በየሃይማኖታችሁ ጸልዩ። ፈጣሪ እንዲያስበን ፣ በዚህች ችግር በችግር እና መከራ በመከራ በሆነች ሀገር ላይ ሌላ ነገር እንዳይጨመር ፈጣሪ እንዲረዳን ጸልዩ። 🙏
ደሞ ሁሌም ጥንቃቄ አይለየን! ☝
|| @ASTU_Network
4 816
+1
" የበሽታውን ምልክት አሳይተው የነበሩ 6 ሰዎች ህይወት አልፏል ፤ ነገር ግን በላብራቶሪ ማረጋገጥ የተቻለው የሦስቱን ብቻ ነው " - ጤና ሚኒስቴር
የጤና ሚኒስቴር በደቡበ ኢትዮጵያ ክልል በጅንካ ከተማ የተከሰተው የሄሞራጅከ ፊቨር (Viral Hemorragic Fever) በሽታ መንስኤ ማርበርግ ቫይረስ (Marburg Virus) መሆኑን መግለጹ ይታወቃል።
ይህን አስመልክቶ በዛሬው ዕለት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ መግለጫ እየሰጠ ይገኛል።
በዚህ መግለጫ ላይ የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ እስካሁን በበሽታው 17 ሰዎች ተጠርጥረው ምርመራ እንደተደረገላቸው ተናግረዋል።
በዚህም 3ቱ በላብራቶሪ ምርመራ በበሽታው መያዛቸው መረጋገጡን ገልጸዋል።
የበሽታውን ምልክት አሳይተው የነበሩ 6 ሰዎች ህይወት ማለፉን የገለጹት ሚኒስትሯ፥ ነገር ግን በላብራቶሪ ማረጋገጥ የተቻለው የሦስቱን ብቻ መሆኑን ነው የገለጹት።
ምርመራ ከተደረገላቸው 17 ሳምፕሎች በሽታው በላብራቶሪ ማረጋገጥ የተቻለው በሦስቱ እንደሆነም ነው የጠቆሙት።
ምርመራውም በሀገር አቅም መደረጉን ነው የጠቆሙት።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
4 816
+1
🔉 A2SV is accepting students for Generation 7!
The picture above shows the number of A2SVians who have been placed at top global tech companies such as Google, Bloomberg, Amazon, Goldman Sachs, and many more , and you could be next!
Check Placement -> here
What is A2SV training about?
A2SV (Africa to Silicon Valley) equips top university students with: - Data Structures and Algorithms - Problem Solving and Competitive Programming - Project Development Experience - Soft Skills and Interview Preparation Students are mentored by Experienced Engineers , build real projects, and get fully prepared for international job and internship opportunities.📍 On-site locations: 🇪🇹 Ethiopia — ASTU, AASTU, AAIT 🇷🇼 Rwanda (new!) — University of Rwanda, AUCA 🇬🇭 Ghana — University of Ghana 🌍 Not in these countries? You can still apply for remote education from anywhere in Africa. -> it is FREE to Join Who can apply?
Open to all university students with ambition, a growth mindset, and some problem-solving skill Freshman upto GC Any Departement⚡️ Applications close soon act fast! ⏱️ It only takes 7 minutes to apply. Take your shot at joining A2SV G7 Education today! 👉 Apply now: https://form.typeform.com/to/wOWdCFrZ DEADLINE: NOV 21 #A2SV #TechAfrica #SoftwareEngineering #CodingAfrica #A2SVGeneration7 #ASTU
4 816
Wishing you the best of luck on your midterm exams! Stay focused, believe in yourself, and remember to take breaks. 🤗
You've studied your best and now it's time to do your best! You've got this! 🙌
May God help us all achieve good results in our exams! 🙏
|| @ASTU_Network
4 816
Dear fellow third years 🙂
Wait! ✋
What about our half-life? 😁
Is it this year in the second semester, or next year in the first semester? 😁
.
4 816
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የ3ኛ ዓመት ትምህርታቸውን ሲያጠናቅቁ ለአንድ ዓመት የማስተማር አገልግሎት እንዲሰጡ የሚያስገድደው መመሪያ በ2019 የትምህርት ዘመን ተግባራዊ መሆን ይጀምራል።
ለመምህራን የሚቀርበው ጥቅማጥቅምና ደመወዝ በቂ አለመሆን ለመምህራን እጥራት ምክንያት እንደሆነ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለምክር ቤት አባላት ተናግረዋል። ይህም አዲስ መምህራንን በበቂ ሁኔታ ለማፍራት አስቸጋሪ እንዳረገው ገልፀዋል።
የመጀመሪያ ዲግሪ ያላቸው ግለሰቦች የአንድ ዓመት የማስተማር ዘዴ (Pedagogy) ኮርስ በመውሰድ ለመምህርነት ብቁ መሆን እንደሚችሉ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል። በዚህም የመምህራንን ቁጥር ለማሳደግ ይቻላል ብለዋል።
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለአንድ ዓመት የማስተማር አገልግሎት ሲሰጡ፣ የበለጠ የመምህነነት ሙያ ፍቅር ሊያጎለብቱ እንደሚችሉም ገልፀዋል።
ባለፈው ዓመት ከቅድመ-መዋዕለ ህጻናት እስከ 12ኛ ክፍል በሀገሪቱ አጠቃላይ የመምህራን ቁጥር 625,000 የነበረ ሲሆን፤ በዚህ ዓመት ቁጥሩን ወደ 700,000 ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑ ተገልጿል። #Fortune
@tikvahuniversity
4 816
Dear Students,
If you have photos of last year's midterm exam questions from SoEEC, SoMCME, SoCEA, or any other school or department, please send them to us using the account below. Let’s help each other! 🙏
👤📥: Nazarene
Thank you!
|| @ASTU_Network
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
