All University Students Info Center
This channel is created to share informations with All university Students regarding their academic areas.
Більше420
Підписники
Немає даних24 години
-17 днів
-230 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
Exit exam schedule 2016E.C
#share...
@WELDEHANE
EXIT EXAM Schedule FINAL 12.xls2.81 KB
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#BahirDarUniversity
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለሬሜዲየል ተማሪዎች ጥሪ አደረገ።
በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን ለመከታተል ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ሐምሌ 22 እና 23 ቀን 2016 ዓ/ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በ " ፖሊ ካምፓስ " ፤ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ደግሞ በ " ግሽ ዓባይ ካምፓስ " ሪፖርት እንዲያደርጉ ተብሏል።
#share
@WELDEHANE
Фото недоступнеДивитись в Telegram
በመጪው ዓመት ዩኒቨርሲቲዎች ከመስከረም አጋማሽ ጀምሮ ትምህርት እንዲጀምሩ ለማድረግ እየተሠራ ነው፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴርበ2016 በጀት ዓመት ከማኅበረሰቡ በተገኘ ድጋፍ በ"ትምህርት ለትውልድ" መርሐግብር 22 ሺህ የሚደርሱ ትምህርት ቤቶች ግንባታና ጥገና መከናወኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል። በክረምት ወራት 62 ሺህ መምህራንን በሚያስተምሩት ትምህርትና የማስተማር ሥነ-ዘዴ ዙሪያ ስልጠና ለመስጠት የሚያስችል ዝግጅት መጠናቀቁንም ሚኒስቱሩ ገልፀዋል። ከስልጠናው ማጠቃለያ በኋላ ምዘናውን በብቃት ላለፉ መምህራን የማረጋገጫ ሰርተፍኬት ይሰጣል ብለዋል። ትምህርት ሚኒስቴር በክረምት ከያዛቸው ሥራዎች መካከል የዩኒቨርሲቲዎች ዕድሳት ሥራ አንዱ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ በመጪው ዓመት ዩኒቨርሲቲዎች ከመስከረም አጋማሽ ጀምሮ ትምህርት እንዲጀምሩ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልፀዋል፡፡ #ኢዜአ ©tikvahuniversity @weldehane
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ዛሬ ተጠናቋል።
የሪሚዲያል ፕሮግራም የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ከሰኔ 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ ፈተናቸውን በኦንላይን ሲወስዱ ቆይተዋል።
በሌላ በኩል የሪሚዲያል ፕሮግራም የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመጀመሪያ ቀን ፈተና ዛሬ በኦንላይን በተሰጠ የእንግሊዝኛ ፈተና ተጀምሯል።
@weldehane
Logic Final exam
⏭woliyta sodo university
⏭2016
------------------------------------------------
#ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ
#share...
@WELDEHANE
👍 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#Opportunity_Alerts📣
🎉 Take part on this fully funded high level youth forum!
🔅 Addis Forum a High-level national youth forum on peace building and green environment.
This high-level Addis forum convened in Ethiopia brings together influential youth leaders, policy makers, youth representatives and stakeholders to address pressing challenges under the theme “Youth bridging divides and building sustainable peace towards a greener future.”
✨ Addis Forum aims to engage a blend of vibrant young leaders, climate and peace activists, policy makers and change makers from the regional states and the two City administrations of Ethiopia. This gathering welcomes aspiring leaders who are passionate about addressing critical national challenges, advocating for inclusive policies, peace building and contributing to sustainable development.
All your flight and accommodation expenses covered !
• 📅 August 24-26 , 2024
• 📍 Addis Ababa, Ethiopia
🔗Apply here: Here
#share...
@WELDEHANE
Оберіть інший тариф
На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.