190
Підписники
Немає даних24 години
-27 днів
-730 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የዳኝነት ውሳኔዎችን የሚወስኑ ገለልተኛ ፓናሎች መዘጋቸታቸው ተነገረ !
በሰባት አባልነት የሚገኘው ይህ አባልነት የቀድሞ ተጨዋቾችን ፣ አሰልጣኞችን እንዲሁም ተወካይ እና የዳኛ ኮሚቴም በውስጡ እንዳለ ተነግሯል።
በዚህም አባላቶቹ እንዳረጋገጡት ከሆነ ጄረሚ ዶኩ አሌክሲስ ማካሊስተር ላይ የሰራው ጥፋት ፋውል እንደነበር ገልፀዋል ተብሏል።
🔥 1
በAXA የልምምድ ማዕከል ከPCL ጉዳቱ ሙሉ ለሙሉ ለማገገም እንቅስቃሴ አድርጎ የነበረው ዲዮጎ ጆታ ዳርዮሽ ክሮነር ከተባለ የEA SPORTS FC ሊቨርፑልን በመወከል ከሚጫወተው ጌመር ግለሰብ ጋር ተገናኝቶ ሰርፕራይዝ አድርጎታል። 😇
👏 2
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ማንችስተር ዩናይትድ ባለፉት 10 ጨዋታዎች ሊቨርፑል ላይ ካስቆጠረው 11 ጎሎች የበለጠ ሞሀመድ ሳላህ ባለፉት 10 ጨዋታዎች ማን ዩናይትድ ላይ 13 ጎሎችን አስቆጥሯል። 🥶
😁 2
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#ቀጣይ_ጨዋታ
🏴 የእንግሊዝ ኤፍኤ ካፕ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ
🔴 ማን ዩናይትድ ከ ሊቨርፑል 🟢
🗓️ እሁድ ፣ መጋቢት 08
⏰ አመሻሽ 12:30
🏟️ ኦልድ ትራፎርድ ስታድየም
📲 ቀጥታ በፅሁፍ ስርጭት @Ethioliverpool143
🔴ድል የሀገረ እንግሊዝ ኩራት ለሆነው ክለብ ሊቨርፑል🔴
@EthioLiverpool143
@EthioLiverpool143
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የፈርኦኖቹ ንጉስ በቀዮቹ ቤት አሁንም ታሪክ መፃፉን ቀጥሎበታል። ሙሀመድ ሳላህ በሊቨርፑል በ7 ተከታታይ የውድድር ዘመናት 20+ ጎሎችን ማስቆጠር የቻለ የመጀመሪያው ተጫዋች ሁኗል። 👑🇪🇬
👏 2
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ኢብራሂማ ኮናቴ በመጪው እሁድ ክለባችን ከማንቸስተር ዩናይትድ ጋር ለሚያደርጉት የኤፍኤ ካፕ ጨዋታ ዝግጁ እንደሚሆን ይጠበቃል።
➩ ትሬንት አሌክሳንደር-አርኖልድ ፣ ከርቲስ ጆንስ ፣ ራያን ግራቨንበርክ ፣ አሊሰን ቤከር እና ዲዮጎ ጆታ ከአለም አቀፍ እረፍት በኋላ ይመለሳሉ።
James Pearce 🎖
@Ethioliverpool143
@Ethioliverpool143
🤔 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ሊቨርፑሎች የአዲስ አሰልጣኝ ሹመት ነገርን ከጨረሱ ቡሃላ በቀጥታ ወደ ቨርጅል ቫንዳይክ ፣ ሞሃመድ ሳላህ እና ትሬንት አሌክሳንደር አርኖልድ ውል መራዘም ስራ ይገባሉ።
Fabrizio Romano 🎖
@Ethioliverpool143 @Ethioliverpool143
🙏 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
🗣| ኸርቪ ኤሊዮት ማንቸስተር ሲቲን ስለመግጠም :-
"ሁላችንም እንደምናውቀው ከባድ ጨዋታ ነው ነገር ግን እንደሌላው ክለብ ቡዙ የምንቸገር አይመስለኝም በራሳችን ላይ ትኩረት እናረጋለን እናም ስለጨዋታው ብዙ አናስብም።"
"ጨዋታው በአንፊልድ ስለሆነ ደጋፊዎቹን ከውሀላችን አርገን ሌላ ጊዜ እግር ኳስ እንደምንጫወተው እንጫወታለን።"
@EthioLiverpool143
@EthioLiverpool143
❤ 1