Immigration And Citizenship Service (ICS Ethiopia)
This is the official channel of the FDRE Immigration and Citizenship Services
Більше205 197
Підписники
+70224 години
+3 7947 днів
+14 40130 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ከሰኔ 14 ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/
👍 249👎 41👏 14
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት መቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት አገልግሎት መስጠት ጀመረ።
ቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ በሰሜን ኢትዮጲያ በተከሰተው ግጭት ምክንያት ከጥቅምት 2013 ዓ.ም ጀምሮ ተዘግቶ መቆየቱ ይታወቃል። ከሰኔ 11፣ 2016 ዓ.ም ዳግም አገልግሎት የጀመረ ሲሆን፣ በጊዜያዊነት የጀመራቸው አገልግሎቶች ፓስፓርት ማደስ፣ የጠፋ ፓስፖርት መተካት እና የተበላሸ ወይ እርማት የመስጠት ናቸው።
በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ፓስፖርታቸው ሲያሳድሱ አግኝተን ያነጋገርናቸው የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች የቕርንጫፉ አገልግሎት በመቋረጡ ምክንያት አዲስ አበባ ድረስ ለመሄድ ይገደዱ እንደነበሩና በዚሁም በርካታ አላስፈላጊ እንግልት ይደርስባቸው እንደነበር ጠቅሰው ዳግም ስራ በመጀመሩ መደሰታቸውን ገልጸዋል።
——
Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/
👍 404👎 64👏 55
Фото недоступнеДивитись в Telegram
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የመቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት አገልግሎት መስጠት ጀመረ።
ከሰኔ 11፣ 2016 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት የጀመረ ሲሆን በጊዜያዊነት የጀመራቸው አገልግሎቶ ፓስፓርት ማደስ፣ የጠፋ ፓስፖርት መተካት፣ የተበላሸ ወይ እርማት የመስጠት አገልግሎቶች ናቸው።
The Mekelle branch of the Immigration and Citizenship Service is now open and offering services. Currently, the branch provides passport renewals, lost passport replacements, and replacements for damaged passports.
——
Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/
👍 446👎 67👏 65
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ከሰኔ 12 ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/
👍 142👏 25👎 11
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እና የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት መካከል የወሳኝ ኩነት ምዝገባ መረጃን በተመለከተ በጋራ ለመስራት ተስማሙ።
በኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት እና በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት መካከል የጋራ ኃላፊነትን በጋራ አሰራርና እቅድ ለማከናወን የተስማሙት ሁለቱም ተቋማት የስምምነቱ ዋና ዓላማ ሁለቱም ተቋማት አግባባዊ የወሳኝ ኩነት ምዝገባና የቫይታል ስታቲስቲክስ ስርዓትን ለማጠናከር በጋራ የሚያከናውኗቸውን ተግባራትን በግልፅ በማስቀመጥ ከወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ስርዓት የሚመነጩ መረጃዎች ለህግ፣ ለአስተዳደር እና ለስታቲስቲክስ ዓላማዎች በማዋል ዜጎችና መንግሥት ከስርዓቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማስቻል እንደሆነ ተገልጿል።
ስምምነቱን የፈረሙት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ሁሉም አቀፍ የሪፎርም ስርዓት እያከናወነ መሆኑን ጠቅሰው ኢትዮጵያን የሚመጥን ዘመናዊ፣ ጥራቱንና ደረጃው የጠበቀ ተደራሽ የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ ስርአትን መተግበር የሚያስችል ከህግ፣ ከአሰራር፣ ከአደረጃጀት እንዲሁም በቴክኖሎጂ ከማዘመን የሚስተዋሉ ችግሮች በመሰረታዊነት ለመቅረፍ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
አክለውም በወሳኝ ኩነት ምዝገባና ማሳወቅ ስርአት ባለድርሻ የሆኑትን ተቋማት በተለይ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት፣ የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት እና ጤና ሚኒስትር ተቀናጅቶ መስራት እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።
በመጨረሻም ለስምምነቱ ተግባራዊነት ሁለቱም ተቋማት በቁርጠኝነት እንደሚነሱና የሚጠበቀውን ውጤት እውን ከማድረግ እምነታቸውን የፀና መሆኑ ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ዶክተር በከር ሻሌ በበኩላቸው የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ከተጀመረ አስር አመት ቢያስቆጥርም በቅንጅታዊ አመራር ድክመት ምክንያት ኢትዮጵያ የምትፈልገውን የወሳኝ ኩነት ዳታ ማግኘት እንዳልተቻለ ገልፀው ስምምነቱ ተቋማቱን ያላቸው የጠበቀ የስራ ግንኙነት ከማጠናከርና አገሪቱ የምትፈልገው የወሳኝ ኩነት ምዝገባ መረጃ ለማግኘት ዓይነተኛ ሚና እንደሚኖረው ገልፀዋል።
——
Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/
👍 294👎 49👏 37
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ከሰኔ 10 ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/
👍 278👎 19👏 14
Фото недоступнеДивитись в Telegram
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት ይህ የዒድ አል አድሀ አረፋ በዓል የደስታ እና የፍቅር እንዲሆን ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ይመኛል።
Eid-al-Adha Mubarak from your friends at the Immigration and Citizenship Service!
——
Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/
👍 199👎 33👏 8
Оберіть інший тариф
На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.