የመዝሙር ግጥሞች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቆየት ያሉና አዳዲስ መዝሙር
Більше
244
Підписники
+124 години
+27 днів
+630 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
✞ አቡነ አረጋዊ ✞
አቡነ አረጋዊ ፃድቁ መነኩሴ
በሀጥያት አንዳትሞት ህያዊቶ ነብሴ
ፃድቁ አማልደኝ በቅድመ ከስላሴ/2
ከእናት ከአባት ከቤት አቡነ አረጋዊ
አምላክን መርጠሀል """"""""""""
መከራ መስቀልን በእውነት ታግሰሀል
የእግዚአብሔር ቸርነት ከሞት ስውሮሀል
/አዝ = = = = =
ምስጢረ መለኮት አቡነ አረጋዊ
በልብ ቢሞላ """"""""""""""""
አረጋዊ ተባልክ ሣለህ በታላቅ ጨጉላ
ፀጋህ ትደርብን ትሁንልን ጥላ
/አዝ = = = = =
ከዳሞት ተራራ አቡነ አረጋዊ
ከማህሌት ከተማ """""""""""
በፅዮን በዝማሬ ነብሰህ ብትጠማ
በዘንዶ ተጉዘህ ሰማህ ያንን ዜማ
/አዝ = = = = =
የህግ መምህር አቡነ አረጋዊ
በረከት አድለን """""""""""""
ከድካም ወደ ሀይል በእምነት አሻግረን
ወደ ጌታ ደስታህ በምልጃህ አሻግረን
👉ዘማሪት ለምለም ከበደ
#Share and #join ያድርጉ፤ ያስደርጉ።
╔✞═════●◉❖◉●════✞╗
✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞
❖ @enamsgn @enamsgn ❖
❖ @enamsgn @enamsgn ❖
✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞ ✞
╚✞═════●◉❖◉●════✞╝
✍ ወድሰኒ
Repost from አንዲት ተዋህዶ
Фото недоступнеДивитись в Telegram
†
[ ባለ ውለታችን ታመዋል ! ]
❤️🩹
ኑ በመልካም እንተባበር
ለባለ ውለታችን ውለታ እንመልስ !
ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ መታመማቸውን እና ለህክምና ብር እንደሚያስፈልግ ሰምተናል።
ሊቀ መዘምራን በብዙ ውጣ ውረድ ውስጥ አልፈዋል። እናም ብንተባበር ከህክምናም በላይ ለአባታችን ብዙ ማድረግ እንችላለን።
Account [ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ]
1000481007287
KINETIBEB W/KIRKOS W/MESKEL
CBE
† † †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬
መክፈል የማልችለው አለብኝ ውለታ(2x)
ተነግሮ የማያልቅ አለብኝ ውለታ (2x)
አምላክ ተመስገን የኔ ጌታ ይህቺ ነች አቅሜ ለስጦታ
አዝ1
በዘመኔ ሁሉ የደገፍከኝ በእጆችህ
ጌታ ዘርዝሬ አልጨርሰው ውለታህን
ምስኪን ባርያህ ለውለታህ አሁን ምን ከፍላለው
ሌላ አትሻም አንተ ያቅሜን ይሀው አመሠግናለሁ
አዝ2
ስናቅ እንዳልነበር እኔ በሰዎች ተጥዬ
ከውድቀት አንስተህ ሰው አረከኝ ቸር ጌታዬ
ነፍሴ ለውለታህ በምስጋና ተሞልታለች
ጠዋት ማታ ስምህን እያነሳች ታመሰግናለች
አዝ3
ነፍሴ መሸሸጊያ አትጣ አንተ ስለ አየሃት
ከለምለም መስክ ወስደህ ጌታ አሳረፍካት
የከበዳት ሸክም ቀሎ በአንተ እረፍት አገኘች
ይሀው በሰዎች ፊት ያንተን ክብር ትመሰክራለች
አዝ4
አይቸኩልም እግዚአብሔር ለርሱ አለው ጊዜ
ሲጠሩት ይሰማል ፈጥኖ ያወጣል ከትካዜ
የጽድቅንም መንገድ እያሳየ ይመራናል
ወደ ህይወት መንገድ እረኛችን ወስዶ ያሳርፈናል
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@Yemezmur_Gitimoche
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
🌷ጥቂት ነገር ይዤ
ታላቁን እግዚአብሔር
ሳልጠራው አልውልም
ማን እንደ እርሱ ፍቅር❤️
ማን እንደ እርሱ ሰላም (2)×
ጥቂት ነገር ይዤ
ጥቂት ነገር ይዤ ታላቁን እግዚአብሔር
ሳልጠራው አልውልም
ማን እንደ እርሱ ፍቅር ማን እንደ እርሱ ሠላም
ማን እንደ እርሱ ፍቅር ማን እንደ እርሱ ሠላም/፪/
/አዝማች/
ደጋግሜ በሐጢዓት በበደል ብወድቅም
እኔን ምሮ ምሮ ሠለቸኝ አያውቅም
ዕድል ይሠጠኛል አዲስ እያደረገ
በፍቅር ድምጾቹ ሁሌ እየፈለገ
/አዝማች/
የዓለም ሐብታት ሁሉ በአንድ ቢደመሩ
በእውነት አይበልጡም ከጠብታ ፍቅሩ
በእርሱ ደሥ ይለኛል በለስ ባታፈራ
ጉድለቴ ይሞላል የእርሱን ሥም ስጠራ
/አዝማች/
ባለ ጠግነትን እየከለከለ
የሚያስፈልገኝን ለእኔ እያበቀለ
ይንከባከበኛል ሥለ እኔ ይዋጋል
ልጁን እያሠበ ይመሻል ይነጋል
/አዝማች/
ሢሰጥም ሢነሳ ትክክል ነውና
ዝም ልል አልችልም እሠዋለሁ ምሥጋና
በክብሩ ዙፋን ፊት በዕምነት ቀርቤ
ዘንበል ብሎልኝ ተጠግኗል ልቤ
Repost from ቅድስት ሆይ ለምኝልን
#አብዝቼ እጮሃለሁ
በመንገዱ ስታልፍ
ድምፅህን ሰምቼ፣
ፈውሰኝ እያልኩኝ
ስጣራ አብዝቼ።
ርቆ ሄዷል ብለው
እንዳልጮህ ነገሩኝ፣
እምነቴን አዳክመው
ተስፋ ሊያስቆርጡኝ።
እኔ ግን ጌታ ሆይ
አብዝቼ እጮሃለሁ፣
ለጥያቄዬ መልስ
ፍፁም ካንተ እሻለሁ።
ዝም እንኳ ብትለኝ
ጊዜህ ሳይሆን ቀርቶ፣
እጠብቅሃለሁ!
ልቤ በእምነት እና በተስፋ ተሞልቶ
❤ 1
Repost from የመዝሙር ግጥሞች ☦️
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#የኔ_ትውልድ_ባለውለታውን_ያሳክማል!
"ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ወ/ቂርቆስ ታሟል"
ብዙዎቻችንን ወደ መንፈሳዊ መንገድ የመራን፣ በሐጢአት የገገረውን ዓለት ልባችንን በመንፈሳዊ መዝሙሮቹ ያቀለጠልን፣ ልንጠፋ ጫፍ ስንደርስ በሚስረቀረቅ ድምፁ የመለሰን፣ በአገልግሎቱ አዋጅ ነጋሪ የሆነ፣ መዝሙሩ ወደ ጸሎት ያደገለት ታላቁ አባታችን ሊቀ መዘምራን ኪነ ጥበብ ወልደ ቂርቆስ ሕክምና ይፈልጋል።
ጠንካራ ቤተ ክህነት ቢኖረን ኖሮ ይህ የቤተ ክርስቲያን ባለውለታ መታከሚያ ባላጣ ነበር። ዳሩ ግን...ሆድ ይፍጀው።
እኛ የመዝሙራቱ ተጠቃሚዎች ግን ባለውለታችንን አንተውም። ዘማሪ ኪነጥበብ ወልደ ቂርቆስን ለማሳከም እንቅስቃሴ ተጀምሯል። በዚህ ገጽ ቢያንስ 100,000 ብር እንሰብስብ። በሌሎች ገጾችም ዘመቻው ጀምሯል። ባለውለታችንን ለማሳከም ፈቃደኛ የሆናችሁ በውስጥ መስመር
@tewahidovoice
ብር ያስገባችሁበትን ስክሪን ሹት እንድትልኩልን በትሕትና እንጠይቃለን።
እነሆ በረከት!
መርዳት የማትችሉ በማጋራት ተባበሩ።
CBE
1000481007287
KINETIBEB W/KIRKOS W/MESKEL
CMC Michael Branch