cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

🧑‍💻 𝐃𝐚𝐯𝐞'𝐬 𝐓𝐞𝐜𝐡 & 𝐈𝐧𝐟𝐨 🌐

😊 𝕎𝕖𝕝𝕔𝕠𝕞𝕖 𝕥𝕠 🅓🅐🅥🅔's 🅣🅔🅒🅗 𝕥𝕖𝕝𝕖𝕘𝕣𝕒𝕞 𝕔𝕙𝕒𝕟𝕟𝕖𝕝 👩‍💻 𝐇𝐞𝐫𝐞 𝐲𝐨𝐮 𝐜𝐚𝐧 𝐠𝐞𝐭 𝐫𝐞𝐚𝐥 𝐚𝐧𝐝 𝐫𝐞𝐜𝐞𝐧𝐭 𝐢𝐧𝐟𝐨𝐫𝐦𝐚𝐭𝐢𝐨𝐧𝐬. ✔️ 🅂🄷🄰🅁🄴 𝙩𝙝𝙚 𝙘𝙝𝙖𝙣𝙣𝙚𝙡 𝙞𝙛 𝙮𝙤𝙪 𝙡𝙞𝙠𝙚𝙙 𝙞𝙩. No religional content!

Більше
Рекламні дописи
257
Підписники
Немає даних24 години
-17 днів
-1030 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

‼️This channel wouldn't give you service after today 😥 🙏 መልካም ጊዜ 😥                    👨‍💻 @HMBS_Tech👨‍💻 @HMBS_Tech 👨‍💻
Показати все...
😭 5
👨‍💻 Free internet ( via Injector) እንደገና መስራት ጀምሯል:: 👍 ይሄ post 50 like ዛሬ ካገኘ step, file እና app ለቅላችኃለው 😊 🙏 መልካም ጊዜ 😊                      🦋 #share 👨‍💻 @HMBS_Tech👨‍💻 @HMBS_Tech 👨‍💻
Показати все...
👍
❓️ምን ልረዳችሁ ምችለው የsoftware ችግር በብዛት ያጋጥማችኃል? #comment ላይ አስቀምጡልኝ ❔️👨‍💻 🙏 መልካም ጊዜ 😊                      🦋 #share 👨‍💻 @HMBS_Tech👨‍💻 @HMBS_Tech 👨‍💻
Показати все...
ኮምፒዩተራችሁ ላይ command promote ለመጠቀም ምትፈልጉ ግን የcommand promote command ማታውቁ ከስር የተለቀቀውን pdf በማውረድ ሙሉ ስለcommand promote ማወቅ ትችላላችሁ:: በጣም አነስ ያለpdf ስለሆነ አይሰለችም:: 🙏 መልካም ጊዜ 😊                      🦋 #share 👨‍💻 @HMBS_Tech👨‍💻 @HMBS_Tech 👨‍💻
Показати все...
🙏 መልካም ጊዜ 😊                      🦋 #share 👨‍💻 @HMBS_Tech👨‍💻 @HMBS_Tech 👨‍💻
Показати все...
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Tigray የ12ኛ ክፍል ፈተና ተራዘመ። " በሚቀጥለው ጥር ወር 2016 ዓ.ም ለመስጠት የታቀደው የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ላልታወቀ ጊዜ ተራዝሟል " ሲል የትግራይ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል። ቢሮው ለሚድያ ባሰራጨው ፅሑፍ እንዳለው ፤ የትግራይ ትምህርት ከትምህርት ሚኒስቴር በመግባባት በክልሉ በነበረው ደም አፋሳሽ ጦርነት ምክንያት ሳይሰጥ የቆየው የ12ኛ ከፍል አገር አቀፍ ፈተና መስከረም 29/2016 ዓ.ም ፣ ጥር 6 /2016 ዓ.ም እና ግንቦት 2016 ዓ.ም ለመስጠት አቅዶ በሚድያ ለህዝብ ይፋ ማድረጉ አስታውሷል። ይሁን እንጂ በሚቀጥለው ጥር 6/2016 ዓ.ም ለመስጠት ያቀደው የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ላልተወሰነ ጊዜ ማራዘሙ ታህሳሰ 9/2016 ዓ.ም ይፋ ባደረገው ደብዳቤ አስታውቋል። ቢሮው ፈተናውን ለማራዘም ያስገደዱት ሶስት ምክንያቶች ዘርዝሯል። እነሱም ፦ 1. ፈተና የሚሰጥባቸው ዩኒቨርስቲዎች ዘግይተው ተማሪዎች በመቀበላቸው ምክንያት ሊሰጥ የታቀደው ፈተና ዩኒቨርስቲዎቹ ካወጡት የትምህርት ፕሮግራም የማይጣጣም በመሆኑ፤ 2. የአገር አቀፍ የትምህርት ፈተናና ምዘና አገልግሎት የዝግጅት ጊዜ እጥረት እንደገጠመው በመግለፁ፤ 3. ተማሪዎች ለፈተና መዘጋጃ የሚሆን የጊዜ እጥረት መኖሩ በመረዳት፤ ጥር 6/2016 ዓ.ም ለመስጠት የታቀደው የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል ብሏል።  በተያያዘ ከታህሳስ 18 አስከ 20/2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥ ሲሆን ፈተናውን ለመፈተን 60 ሺህ ተማሪዎች መመዝገባቸው ቢሮው ማስታወቁ ጠቅሶ የመቐለ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባል ዘግቧል።                    @tikvahethiopia            
Показати все...
The best informative tiktoker 👨‍💻
Показати все...
2🔥 1