uk
Feedback
Bahir Dar WikiLeaks - BW

Bahir Dar WikiLeaks - BW

Відкрити в Telegram

ባሕር ዳር ዊክሊክስ - የአማራውያን የወል ድምፅ!

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Bahir Dar WikiLeaks - BW

Канал Bahir Dar WikiLeaks - BW (@bahirdarwikileaksvoice) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 32 589 підписників, посідаючи 7 654 місце в категорії Новини і ЗМІ та 1 040 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 32 589 підписників.

За останніми даними від 30 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 62, а за останні 24 години на 1, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 46.83%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає N/A% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 0 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 0 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 0.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
ባሕር ዳር ዊክሊክስ - የአማራውያን የወል ድምፅ!

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 01 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Новини і ЗМІ.

32 589
Підписники
+124 години
+717 днів
+6230 день
Архів дописів
ለባህርዳር ዊክሊክስ ቤተሰቦች በሙሉ አሳሳች መልዕክቶችን በፌስቡክ እያየን በመሆኑ፣ ላለፉት 3 ወራቶች ያክል በባህርዳር ዊክሊክስ የቴሌግራምም ሆኖ የፌስቡክ ገጾች ምንም አይነት ፁሑፎችን እያወጣን እንዳልነበር ለመግለጽ እንወዳለን። ስማችንን በመጠቀም በጠላትም በወዳጅም በኩል ተመሳሳይ ገፆች የተከፈቱ በመሆኑ ወገናችን በተዛባ መረጃ እንዳይታለል እናሳስባለን። በአጭሩ አሁን በእኛ ስም እየወጡ ያሉ መረጃዎች በሙሉ የእኛ አይደሉም!!! በቅርቡ ጊዜ ወደ ማህበራዊ ሚዲያ የመመለስ ዝግጁነቱ የሌለን ቢሆንም የትክክለኛ የፌስቡክ ገፅ ግን ይህ ብቻ መሆኑን እንገልፃለን። ሊንክ፦ https://www.facebook.com/profile.php?id=61582371538535 ባህርዳር ዊክሊክስ

በወልቃይት ጉዳይ ዳግም ሞት የሞቱት የከርስ መናኞችን ይመለከታል! ትንሽ ፖለቲካል ሳምንት ላጠና ወይም እውቀት ላለው ስለ negotiation theory በቀላሉ የሚረዳ ይሆናል። ይህ ቲዮሪ በሳል ፖለቲከኞች እና የበቁ ዲፕሎማቶች የሚከተሉትን አካሄድ በቀላሉ ያስቀምጣል። በሁለት አካላት መካከል ባሉ አለመግባባቶች ከዛም ድርድሮች ላይ "ይገባናል" ብለን ከምናምነው በላይ የመደራደሪያ ነጥቦችን ይዞ መቅረብ (as an anchoring or maximalist opening position) የቲዮሪው ዋና ማጠንጠኛ ነው። ይህም በድርድር ሂደት ላይ የአደራዳሪ አካላት ላይ ሳይኮሎጂካል ተፅዕኖ የሚፈጥርና ለተደራዳሪውም እንደ bargaining power የሚሆን ነው። የተደራዳሪው ዋና ፍላጎት አብዝቶ ጠይቆ፣ የሚገባው (የሚፈልገው) ላይ መውደቅ ነው። ታዲያ ዛሬ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ (ከፌደሬሽን ምክር ቤት ጋር በመሆን) ያወጣውን መግለጫ ተከትሎ ምን ተስተዋለ? ▪︎ መግለጫው (ውሳኔው)፦ "ወልቃይትና ራያ እልባት እስኪሰጥ ድረስ በፌድራል መንግሥት ስር ሆነው ይቀጥላል" ይላል። ▪︎ ብአዴን፣ አብን እና ሌሎች አሳማዎች፦ የአማራ ክልል መንግሥት አሁን እያስተዳደራቸው ያሉ ግዛቶች ወደ ፌድራል መንግሥት ተዛወሩ እየተባሉ፣ በድል አድራጊነት ስሜት እየፈነጩ ነው። ▪︎ ህውሓት፦ በአንጻሩ መቀሌ እና አራት ኪሎ ያሉት ህውሓቶች ደግሞ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ውሳኔ በፅኑ ተቃውመው እየተንጫጩ ነው። በአጭሩ ህውሓት እያለ የእሱ እንዳልሆኑ ሰማዮም ምድሩም የሚያውቁትን ግዛቶች በፌድራል መንግሥት አይተዳደሩም፤ የክልሉን አስተዳደር አፍርሳችሁ አስረክቡኝ፣ የሚል አንዳንዴም በቀረርቶና ፉከራ የታጀበ ጥያቄ ነው። በአንጻሩ ደግሞ ብአዴንና በሆዳቸው የሚሳቡ ፍጡራን "ከክልሉ አስተዳደር ተቀምቶ በፌድራል መንግሥት ቢተዳደር፣ ለጥያቄያችን ምላሽ አንድ እርምጃ ነው፤ ጥያቄያችን የሚመለሰው በጌታቸው ረዳ አለቃ ብቻ ነው" እያሉን ነው። እንግዲህ እዚህ ላይ ማን ከወዲሁ የተሻለ ተደራዳሪ ሆኖ እንደቀረበ ትዝብቱን ለህዝባችን ትተነዋል። የእኛ ግን በአንድ በኩል ከእነዚህ የከርስ መናኞች ጋር መግባባት አይቻልም የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሰናል። በሌላ በኩል ደግሞ የአማራ ህዝብ ህልውና የሚረጋገጠው እና ጥያቄዎቹም የሚመለሱት አብይ አህመድ የተባለው ጨቅላ የዘረጋውን አውሬያዊ ስርዓት በመገርሰስ ብቻና ብቻ ነው የሚለው ሌላኛው ድምዳሜያችን ነው።

እህል ላሸነፈው ለቀድሞው ጓዳችን ብልጽግና ያማልዳል ባዮቹ እነ እጅ ስጡ፣ እነ ቅንጭር ጌጡ እና ምስጋናው አንዷለም… ይህችን የአገኘሁ ተሻገር ውሳኔ ያለበት ደብዳቤ ሃሳብ ይሰጡ ይሆን? "ቤርቤረሰቦች
+1
እህል ላሸነፈው ለቀድሞው ጓዳችን ብልጽግና ያማልዳል ባዮቹ እነ እጅ ስጡ፣ እነ ቅንጭር ጌጡ እና ምስጋናው አንዷለም… ይህችን የአገኘሁ ተሻገር ውሳኔ ያለበት ደብዳቤ ሃሳብ ይሰጡ ይሆን? "ቤርቤረሰቦች ይቅር በሉኝ" አለ ምስጌ 🙈 ቤርቤረሰቦች ለምስጌ ይቅርታ እስኪያደርጉለት ድረስ አንድ ነገር እንናገር - ብልጽግናን በመገርሰስ እንጅ በመለማመጥ የሚመለስ ግለሰባዊ የእህል (የከርስ) ጥያቄ እንጅ፣ የሚመለስ የወል የአማራ ህዝብ ጥያቄ የለም። ኦህዴድ እና የአራት ኪሎው ህውሓት ወያኔ ግን በጥቅሻ ሙድ ሲይዙ አይጣል ነው 😀 ኢንቅርታ አለ ምስጌ 😀

አሁን ይህ አራዊት ሰራዊት እንዲህ ሲዘባነን፣ 100 አራዊት በ5 ፋኖ ያልተነዳ ዜሮዜሮ አይመስልም?! ገለባ ሁላ… ለማያውቅ ታጠኝ እመት 😀
አሁን ይህ አራዊት ሰራዊት እንዲህ ሲዘባነን፣ 100 አራዊት በ5 ፋኖ ያልተነዳ ዜሮዜሮ አይመስልም?! ገለባ ሁላ… ለማያውቅ ታጠኝ እመት 😀

ትናንት (የካቲት 14/2018 ዓ.ም) በአገዛዙ ሰዎች ዘንድ ከፍተኛ መደናገጥ እንደነበር የምንጮቻችን መረጃ ያስረዳል። እንደምንጫችን ከሆነ "እርግጠኛ የነበሩበት ኃይል ሳይመታባቸው እንዳልቀረ" ግምቱ
ትናንት (የካቲት 14/2018 ዓ.ም) በአገዛዙ ሰዎች ዘንድ ከፍተኛ መደናገጥ እንደነበር የምንጮቻችን መረጃ ያስረዳል። እንደምንጫችን ከሆነ "እርግጠኛ የነበሩበት ኃይል ሳይመታባቸው እንዳልቀረ" ግምቱን አስቀምጧል። የእኛ ግምት ደግሞ ለድንጋጤያቸው ምክንያት የሆነው ስፔሻል ፎርስ ብለው አደራጅተው ሰሞኑን ያሰማሩት ኃይል በነበልባሎቻችን በትኩሱ ፉት ፉት መባሉ ሊሆን እንደሚችል እናስባለን። የአገዛዙ ትርምስ ይቀጥላል።

አይመለከተንም! መታወቅ ያለበት መጭው ጦርነት በኦህዴድ እና በኤርትራ መካከል የሚካሄድ ነው። ጉዳዮን ሃገራዊ ተልዕኮና አጀንዳ አስመስለው ለማቅረብ የሚንደፋደፉ ሰዎች፣ መጀመሪያ ኦህዴድን ኢትዮጵያዊ የማድረግ ያልተሰራ ኃላፊነትን ይወጡ። እናም ፍስፍሱ አይመለከተንም፤ ጉዟችን በእራሳችን እቅድ ተሰልቶና ተቃኝቶ ይቀጥላል። በነገራችን ላይ ኦህዴድ ላቀደው ጦርነት የኦሮሚያን ልዮ ኃይል እንደማይጠቀም እና ኦሮሞ ያልሆነውን ኢትዮጵያዊ በመከላከያ ስም ሊማግደው ነው እቅዱ። ሌላው የብአዴን ሰዎች "ከአማራ ክልል አንድ ታንክ እንኳን ቢንቀሳቀስ ያልቅልናል" የሚል ግምገማ ይዘው፣ ለጨቅላው አብይ አህመድ ከወዲሁ አቤቱታ ማቅረባቸው ተሰምቷል። በቀጣይም አራዊት ሰራዊቱ በአማራ ክልልም የሜካናይዝድ ኃይሉን ማጠናከሩ እንደማይቀር ይገመታል። እንግዲህ የእራስን እቅድ መተለም ነው።

ምስጋናው አንዷለም ለሽመልስ አብዲሳ መንታ ካልፀነስኩ እያለ ነው፤ መብትህ ነው። የሚገርመው ግን ይህ ሰላላ ድምፅ የእሱ ሳያንስ "አብራችሁኝ ተገረዱ፣ ወንድሞቼ ለብልፅግና እጅ ስጡ" ማለቱ ነው። ሲያልቅ አያምር አሉ። ጭቃ!

ሰሞኑናዊውን የደቡብ ጎንደር ውጊያ የተመለከ ትዝብቶች አንድ የመረጃ ምንጫችን ሰሞኑን በደቡብ ጎንደር አፋብን የከፈተውን ውጊያ በተመለከተ ለቀጣይ እንቅስቃሴዎች እንዲስተካከል ትዝብቱን አጋርቶናል፤ የእኛን ምልከታ በከፊል ጨምረን እንዲህ አጋርተውናል። 1) ፋኖ የማጥቃት እቅዶችን ሲነድፍና ወደ እንቅስቃሴ ሲገባ በቅድሚያ ሰርጎገብ ኃይሎች ወደ ቀጠናው ማሰማራት፤ ይህ የታቀዱ የውጊያ እቅዶች ግባቸውን እንዲመቱና በወገን ኃይል ላይ የሚመጣን ያልታሰበ አደጋ የሚቀንስ ይሆናል፤ በጠላት ላይ የስነልቦና አለመረጋጋት ይፈጥራል። 2) በደቡብ ጎንደር የነበረው የፋኖ የማጥቃት እንቅስቃሴ በሶሻል ሚዲያ ቀድሞ የእንቅስቃሴ (real time) መረጃ እየወጣ ስለነበረ፣ ለጠላት ኃይል (ለአገዛዙ) እንደ የመረጃ ግብዓት ሆኖ አገልግሏል። ይህ በቀጣይ ሊታረሙ ከሚገባቸው ጉዳዮች አንዱ መሆን አለበት። 3) በነበሩ የተራራ ውጊያዎች ላይ ተመሳሳይ መንገድ መጠቀም፣ ጠላት ይህንን እየለመደው የመጣ ነገር በመሆኑ ለጠላት ፀረ-ማጥቃት የሚመች መሆኑ አይቀርም። 4) የውጊያው አላማ ለህዝብ ግልጽ ማድረግ ተገቢና አስፈላጊ ነው። ለምሳሌ ከተማን እንደሚለቅ ከመልቀቁ በፊት አለመናገር፣ አገዛዙ "ቀጥቅጠን አባረርነው" የሚል ተራ እና ሃሰተኛ ፕሮፖጋንዳ እንዲሰራ በር ከፍቶለታል። 5) በቀጠናው ከ 5 በላይ ጄኔራሎች ያሉበት እንደመሆኑ መጠን በቂ የሆነ የደህንነት ስራ አለመስራት ሌላው በፋኖ በኩል እንደ ክፍተት የታየ ነው። ወደ ከተሞች ገብቶ ሲወጣ ወታደራዊ ትጥቆችን ታርጌት ከማድረግ ባለፈ እነዚህ ጄኔራሎችን መቀነስ እንጂ ሚሊሽያን መግደል ከወታደራዊ ግብ አንጻር እምብዛም ነው። ከመሳሪያም በላይ የአገዛዙ ወታደራዊ አመራሮች ላይ ታርጌት ማድረግ ይበልጥ አትራፊ ነው። 6) የሜዳማ ቦታ ውጊያዎች ማስቀረት አለመቻል ለአላስፈላጊ መስዕዋትነት የሚዳርግ ነው። ሜዳማ ቦታዎች ጠላት ላሉት ወታደራዊ ትጥቆች የተመቹ ናቸው። 7) በመኪና መንቀሳቀስ በገፍ መንቀሳቀስ ደግሞ ሊቀረፍ ያልቻለ አደገኛ ክፍተት ነው። እነዚህን ክፍተቶች መዘርዘራችን አፋብን በቀላል ኪሳራ እጅግ ውጤታማ ኦፐሬሽኖችን ደጋግሞ መፈፀም እንዲችል እጅግ በደቡብ ጎንደር ከነበረው ኦፐሬሽን በርካታ ጠንካራ ጎኖችም የነበሩት እንደነበር ምስክሮች ነን። ያውም የእነ ቅንጭሬንና ኦህዴዳውያንን ቅስምና ቅልጥም የሰበረ ምት ነበር።

እግር ተከላ ብሎ ሲንከላወስ የከረመው ብአዴን በመጨረሻም እግሩ ከናካቴው እንደተቆረጠ ተረድቷል፤ እግር ሳይኖርህ በአማራ ምድር የምተክለው እግር የለም። የሆነው ሆኖ የወጣበትን ማህበረሰብ እንዲወጋ በደንብ እስካፍንጫው ያስታጠቁት አድማብተና እና ሚሊሽያ፣ ቀን ጠብቆ ወደ ወገን ኃይል (ፋኖ) በገፍ እየተመመ ይገኛል። ሰብዓዊነት ካልፈጠረበት የኦሮሙማ አገዛዝ እራስን ማራቅ አማራ ስለሆናችሁ ብቻ የምታደርጉት ሳይሆን፣ ሰው የሆነ ሁሉ ሊወስደው የሚገባ እርምጃ ነው። አሁንም የምህረት አዋጁን ተጠቀሙበት፤ አይ ያለ ደግሞ የምሬት እርምጃ ይጠብቀዋል።

ከውስጥ አርበኛ የደረሰን መረጃ! በተለያየ ምክንያት ጠፍቶ የነበረ የውስጥ አርበኛችን ይህንን መረጃ ይዞ ብቅ ብሏል። አራዊት ሰራዊቱ በተለይ በጎጃም ቀጠና አዲስ የውጊያ እቅድ አውጥቶ ለትግበራ በዝግጅት ላይ ይገኛል። 1) በምስራቅ ጎጃም ግንደወይን፣ መርጦለማርያም ያለውን የአፋብን ፋኖዎች ከየጁቤና ደብረኤሊያስ ካሉ የፋኖ ኃይሎች ጋር አለመግባባቶችን መፍጠር አቅደዋል፤ ለዚህም እነ አሳማው ማስረሻ እየሰሩ እንደሚገኙ ተነግሯል። አለመግባባቶችን ለመፍጠርም እንደምሳሌ በፋኖ አመራሮች መካከል "እገሌ ከገሌ ይበልጣል" የሚል ፉክክር መፍጠር፣ ስብሰባዎች ያለ ስምምነት እንዲያልቁ ማድረግ ወዘተ ይገኝበታል ተብሏል። 2) ሌላው "ለፋኖ የተሳሳቱ መረጃዎችን በማሰራጨት ስቦ መምታት" የሚል እቅድም አውጥተዋል። ለዚህ ከተመረጡ ቀጠናዎች ውስጥም ሰሜን ጎጃም ብራቃት 19ኪሜ ቀጠና ፋኖን ስቦ መቶ መቆጣጠር፣ ግንደወይን የሳሙኤል ክ/ጦር ማክሰም እና የሞጣ እና የ ግንደወይን ሙሉ ለሙሉ ነጻ ማውጣት፣ መርጦለማርያም መካነሰላም ቀጠና በተመሳሳይ ሁለት ተራራዎችን መቆጣጣር፣ ጮቄ ዙሪያ የቦቅላ፣ቁይ፣ጁቤ ዋብር ፋኖን በመሳብ ጮቄን መቆጣጠር፣ ወዘተ መሰል ዝርዝር እቅዶች ደርሰውናል። ለዚህ መፍትሔው አፋብን ከሚደርሱት የውጭ መረጃዎች ባሻገር፣ የእራሱን የደህንነት መዋቅር በማንቀሳቀስም ከእንቅስቃሴና ጥቃት በፊት መረጃ መሰብሰብና መተንተን ያስፈልጋል እንላለን። 3) ሌላው ደግሞ የፋኖ ስልጠና ቦታዎች ብለው ባሰቧቸው አካባቢዎች ለምሳሌ በቢቸና እና ደብረወርቅ አካባቢዎች የአየር ጥቃቶችን መፈፀም የሚል እቅድም ማውጣታቸው ተነግሯል። የሆነው ሆኖ ይህ የተንኮታኮተ አራዊት ሰራዊት የሚያድነው ወይም የሚያፀናው የኦህዴድ ስርዓት አይኖርም፤ ነገሮች ወደ መቋጫው ተቃርበዋል።

መረጃና ማስረጃ ስለመጠየቅ! ይህ ልጅ እንዳልካቸው ሲሳይ ይባላል፤ በአሁኑ ወቅትም በባህርዳር ከተማ የአገዛዙ የክፍለከተማ አመራር ነው። እየደረሱን ያሉ መረጃዎች፣ ልጁ ከበርካታ ወጣቶች አፈና፣ መሰወ
መረጃና ማስረጃ ስለመጠየቅ! ይህ ልጅ እንዳልካቸው ሲሳይ ይባላል፤ በአሁኑ ወቅትም በባህርዳር ከተማ የአገዛዙ የክፍለከተማ አመራር ነው። እየደረሱን ያሉ መረጃዎች፣ ልጁ ከበርካታ ወጣቶች አፈና፣ መሰወርና መረሸን ጀርባ እንዳለበት ያስረዳሉ። የተከበራችሁ የከተማችን ባህርዳር ነዋሪዎች፣ ስለልጁ ያላችሁን ተጨማሪ መረጃዎች በማስረጃ አስደግፋችሁ እንድታደርሱን እንጠይቃለን። ባህርዳር ዊክሊክስ

"የሰላም አማራጭን መርጠው እጅ የሰጡ" እያሉ ሲያሽሞኖሙኗቸው የነበሩትን ኮረዶች፣ አሁን ከፋኖ ጋር ለመዋጋት ፊት ተሰለፉ ብለው ወደ ጦርነት አስገብተዋቸዋል። በአጭር አገላለፅ ትናንት "የሰላም አማራጭን መረጡ" የተባሉት ኮረዳዎች፣ ዛሬ "ለጦርነት እንዲዘጋጁ" መመሪያ ተሰጧቸዋል። በነገራችን ላይ በእነ ፀዳሉና ማስረሻ አማካኝነት አባብለው ወደ አገዛዙ ከገቡ ወጣቶች ውስጥ አብዛኛው በአገዛዙ ሰዎች እርምጃ ተወስዶባቸዋል። ለቀጣይ ፕሮፖጋንዳ እነ ማስረሻን ያሳያሉ እንጅ መረጃዎች የሚጠቁሙት ግን አብዛኛው እንደተወገደ ነው።

#ማስጠንቀቂያ ዳሞት ላይ ባገኛችሁት ሰው ሁሉ ላይ እርምጃ ውሰዱ የሚል ትእዛዝ ተላልፏል። ህዝብን ኢላማ ያደረገ ጥቃትና የድሮን ድብደባወችም የታቀዱ ሲሆን እንዲሁም ሰሞኑን ሸዋ ላይ ያደረጉትን አይነት ዘመቻም ለማድረግ አቅድ አውጥተዋልና ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል እንዲሁም ለማህበረሰቡ በቂ የሆነ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት ሊሰጥ ይገባል። በአራቱም ማእዘናቶች ያለው መናበብ ተጠናክሮ እንዲቀጥልና በሁሉም ወረዳወች ላይ የሀይል ማዛባት ስራ እንዲሰራ ከውስጥ ምከረ ሀሳብ እና መረጃ ደርሶናል፨

#አዛምቱት ከባህርዳር ከተማ በመውጣት ወደ አባይማዶ መስመር ወይም ወደ ጎንደር መውጫ እየተንቀሳቀሰ ያለ የኦነግ/የብልፅግና/ ወታደር አለ ተብሏል ለጥንቃቄም ሆነ ለአቀባበል ያመች ዘንድ መረጃውን አጋሩት

#ለጥንቃቄ አርማጭሆ ማሰሮ በሚባል አካባቢ የድሮን ቅኝት ተደርጓል!

የፖለቲካ አመራሩ ሸሽቶ ሲያልቅ፣ ሚሊሽያው ግን አለቀ! ደቡብ ጎንደር ላይ ፋኖ መጠነሰፊ የማጥቃት ዘመቻ ሲጀምር ቤተሰቦቻቸውንና እራሳቸውን ቀድመው ወደ ባህርዳር ከተማ ያሸሹት የአገዛዙ የፖለቲካ አመራሮች ናቸው። እሳቱ ፊትለፊት አግኝቶ ያቃጠለውስ ማንን ነው? ሚሊሽያን እና አድማብተናን! የፖለቲካ አመራሩ ዛሬም ነገም የሚሊሽያን ህይወት እየገበረ፣ እራሱን ከእሳት አርቆ በሃብት መበልፀግ ህልሙ ነው። ዛሬም የማይነቃ ሚሊሽያና አድማብተም ሞቱ የውሻ ሞት እየሆነ ይቀጥላል። የዘየደ ይድናል!

እነ ቅንጭሪት አያሌው መንበር እሪታውን ጀምረውታል። እንዴት ደስ ይላል በወላዲቷ! የቅንጭሮ ለቅሶ፣ እንዴት ያለ ጆሮ ገብ ሙዚቃ መሰላችሁ። ነፍርቅ! በነገራችን ላይ አሁን ላይ እነ ቅንጭሮ "የብልጽግና የፖለቲካ አመራሮቻችን አለቁ" እያሉ ነው እየነፈረቁ ያሉት። እነዚህ የከርስ መናኞች የፈለጉት የፖለቲካ አመራሮቹን ስንይዛቸው ሰንጋ እንድናርድላቸው ነበር። አሁንም በሰላም እጁን የማይሰጥን የብልጽግና ቅልብ የከርስ መናኝ ሁላ፣ ጨከን እያሉ አስመራ ድርድር ደርድሮ መሸኘት ነው። ከለቅሷቸው ግን አንዲት ፈገግ ያደረገችን ነገር አለች… "የደቡብ ጎንደር ፋኖን በሙሉ እጁን እንዲሰጥ አድርገናል" በሚል ከኦህዴድ ዳረንጎት የተቀበሉት እነ ቅንጭሮ፣ መልሶ የደቡብ ጎንደር ፋኖ አፈር አስጋጠን ላለማለት "ከወሎና ከጎጃም የመጡ ፋኖዎች ካድሬዎቻችንን አፀዱብን" ማለታቸው በእውነቱ በሳቅ ፍርፍር የሚያስበላ ነው። እነ ቅንጭሮ የሚያለቅሱት፣ ማስተባበያ የምንሰጥ እየመሰላቸው ነው፤ ነገር ግን "ገና ምኑን አይተሽ፤ በጊዜ ባልተኛሽ" ለማለት እንወዳለን። ነፍርቅ! በእሪታህ፣ ቡጊ ቡጊ እንጨፍርበት።

ሮይተርስ ዛሬ ይዞት በመወጣው ዘገባ ላይ የዚህ ጨቅላ አብይ አህመድ አገዛዝ የሱዳንን የእርስበርስ ጦርነት ለማፋፋም በኢትዮጵያ ውስጥ ለሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል (RFS) ሚስጥራዊ ወታደራዊ ካምፕ አቋ
ሮይተርስ ዛሬ ይዞት በመወጣው ዘገባ ላይ የዚህ ጨቅላ አብይ አህመድ አገዛዝ የሱዳንን የእርስበርስ ጦርነት ለማፋፋም በኢትዮጵያ ውስጥ ለሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል (RFS) ሚስጥራዊ ወታደራዊ ካምፕ አቋቁሞ ስልጠናዎችን እየሰጠ እንዳለ ገልጿል። ይህ አብይ የተባለ ጨቅላ ኢትዮጵያውያንን የሚጨፈጭፈው፣ የሱዳናውያን መከራ እንዲራዘም የሚያደርገው እና በኤርትራ ላይ ጦርነት ለመክፈት ቀረርቶውን እየደለቀ ያለው ኤምሬትስ ለምትባለው አገር ፍላጎት ማስፈፀሚያ ነው። ይህንን ጨቅላ መንቀል የኢትዮጵያን ብቻ የምስራቅ አፍሪካን ቀጠና ሰላም ማረጋገጥ ነው የሚባለው በእነዚህና መሰል ምክንያቶች በመመስረት ነው። ለማንኛውም ደስ ደስ እያለን ነው 😉

ሰማታ ይሆን እንዴ? ቅንጭሪት አያሌው መንበሩ ምንም እንኳን ደቡብ ጎንደርን እንደ ጋሽ መንበሩ ማሳ እያየች እኔ ጎልጉዬ ካልዘራሁበት መሬት እያፈራም ወደማለቱ ደርሳ ነበር። ይህች ቅንጭራም ከአርብ ገበያ አፈርናዋት ቀበሌ ተንደርድራ የወልቃይትን ሰሊጥ መዝገንን የመጨረሻ ህልሟ ያደረገች የከርሷ መናኝ ሰምታ ይሆን? ደቡብ ጎንደር የቅንጭሪትን አለቆች አርባ አለንጋ እየገረፉለት ነው። እንግዲህ እሪሪሪ በየ ቅንጭሪት!