Astegni company
Відкрити в Telegram
@astegn12 astegni አስጠኝ አስጠኝ ብቁ መምህር እናቀርብልዎታለን https://t.me/astegn12 contact us @minasie12 @0954873310
Показати більше353
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів
Триває завантаження даних...
Схожі канали
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Хмара тегів
Немає даних
Виникли проблеми? Будь ласка, оновіть сторінку або зверніться до нашого support-менеджера.
Вхідні та вихідні згадування
---
---
---
---
---
---
Залучення підписників
грудень '24
грудень '24
+14
в 0 каналах
листопад '24
+131
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '24
+173
в 1 каналах
Get PRO
вересень '24
+136
в 0 каналах
Get PRO
серпень '240
в 0 каналах
Get PRO
липень '240
в 0 каналах
Get PRO
червень '240
в 0 каналах
Get PRO
травень '240
в 0 каналах
Get PRO
квітень '240
в 0 каналах
Get PRO
березень '240
в 0 каналах
Get PRO
лютий '240
в 0 каналах
Get PRO
січень '240
в 0 каналах
Get PRO
грудень '230
в 0 каналах
Get PRO
листопад '230
в 0 каналах
Get PRO
жовтень '23
+353
в 0 каналах
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 08 грудня | 0 | |||
| 07 грудня | 0 | |||
| 06 грудня | 0 | |||
| 05 грудня | +4 | |||
| 04 грудня | +1 | |||
| 03 грудня | +4 | |||
| 02 грудня | +2 | |||
| 01 грудня | +3 |
Дописи каналу
☀️Vacancy
Subject :- special need/autism
Qualification :-behavioral science and special need degree certificate
Salary :- negotiable
Call
📞0954873310
Inbox :@astegn1
#አስጠኚ_የምትፈልጉ_ወላጆች_ከታች_ባለው_ስልክ_ያግኙን
📞0954873310
በቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
#astegni #አስጠኚ
#ቤት_ለቤት_አስጠኚ
#Home_and_Online_Tutors
#tutor #tutorial #ቱቶር #ቲቶር #ቲቶሪያል
👉share it pls
| 2 | በ2015 ዓ.ም ክረምት ወራትና በመጪዉ 2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን
👉ከጀማሪ እስከ 12ኛ ክፍል የኮሌጅና የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን ጨምሮ
👉የ6ኛ፣
👉የ8ኛና
👉የ12ኛ ክፍል ክልላዊና ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎችን በተለየ መልኩ ለማስጠናትና ለፈተና ብቁ ለማድረግ ብቁ፣ ዘወትር ክትትል የሚናደርጋቸዉን፣ የሰለጠኑና ባለ ብዙ ልምድ አስጠኚዎችን ይዘን የናንተን መደወል ብቻ በመጠባበቅ ላይ ነን።
#ለክረምት_ጊዜ_እና_ለቀጣይ_አመት።ትውልዱን በእውቀት እና በጥበብ አንፀን የነገ ዛሬው ያማረ እና የተዋበ እንዲሆን በራሱ የሚተማመ እናደርጋለን።
በዚህ ይደውሉ
📞0954873310
በቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
#ራይዝ_አፕ_ቤት_ለቤት_አስጠኚዎች_ድርጅት !
#ለልጅዎ_የተሻለ_ነገ_የሚያምኑን ‼️ | 892 |
| 3 | #NationalExam
ከነገ ሐምሌ 19 ጀምሮ በሚጀምረው ሀገር አቀፉ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች ከፈተና ደንብ ውጭ ማንኛውም እንቅስቃሴ ካደረጉ / ጥፋት ከፈፀሙ ውጤታቸው በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ #ሊሰረዝባቸው ይችላል።
ፈተና በከፊል የሚያሰርዙ ጥፋቶችን አጥፍተው የተገኙ ተፈታኞች ጥፋቱ የተመዘገበባቸው ፈተና ውጤት ብቻ ነው የሚሰረዝባቸው።
ተፈታኞች በፈተናው ወቅት የፈፀሙት ጥፋት ሙሉ በሙሉ ፈተናቸውን እንዲያሰርዝ የሚያደርግ ከሆነ ውጤታቸው ሙሉ በሙሉ ይሰረዝባቸዋል።
ዝርዝሩን ከላይ ያንብቡ።
join our telegram channel
@astegn12
@astegn12 | 869 |
| 4 | የ12ኛ ክፍል የፈተና ፕሮግራም ይፋ ሆኗል ✨✨
🎒በዚህም ለማህበራዊ ሳይንስ ከ19/11/2015 _21/11/2015
✨Tuesday
⌚️ ከ3:00-5:00 -- English
⌚️ ከ9:00-12:00 -- Maths
✨Wednesday
⌚️ ከ3:00-5:00--Aptitude
⌚️ ከ9:00-11:00--Geography
✨Thursday
⌚️ከ3:00-5:00 -- History
⌚️ከ9:00-11:00-- Civics
የ Natural ተማሪዎች 25/11/2015 _ 28/11/2015
✨Monday
⏱ከ3:00 -5:00--English
⏱ ከ9:00-12:00--Maths
✨Tuesday
⏱ከ3:00-5:00--- Aptitude
⏱ከ9:00-11:00-- Physics
✨Wednesday
⏱ከ3:00-5:30----Chemistry
⏱ከ9:00-11:00---Biology
✨Thursday--- 🧭ከ3:00-5:00--- Civics
☄በየመሀሉ የምሳ ሰአት እረፍት ይኖራል ለ 3 ሰአታት ያክል
👉ትውልዱን በእውቀት እና በጥበብ አንፀን የነገ ዛሬው ያማረ እና የተዋበ እንዲሆን በራሱ የሚተማመን ነገውን የሚወስን በማድረግ ለሁሉም ነገር ጠቃሚውን ስነምግባር እና ትትህና በማላበስ የታውቀውን Rise Up አስጠኝን ምርጫዎ ያድርጉ።
ልጅዎን በተመጣጣኝ ዋጋ በቂ አውቀት እና ዝግጀት እንዲኖረው እናደርግልዎታለን።
በዚህ ይደውሉ
📞0954873310
በቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12 | 1 088 |
| 5 | ✅ Exit Exam Result
" የ2015 የመውጫ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ውጤታቸውን ከእሁድ ማታ ጀምሮ ለፈተናው የተሰጣቸውን User Name በመጠቀም ገብተው ማወቅ ይችላሉ " - ትምህርት ሚኒስቴር
የትምህርት ሚኒስቴር የመውጫ ፈተና መጠናቀቅን አስመልክቶ መግለጫ ልኮልናል።
ለመውጫ ፈተና ሊቀመጡ ይችላሉ ተብሎ ተገምቶ የነበረው 240 ሺህ ተማሪዎች ሲሆኑ የመውጫ ፈተናን ለመውሰድ ብቁ ሆነው የተመዘገቡት ከ48 መንግስት ተቋማት 84,627 እና ከ171 የግል ተቋማት 109,612 በድምሩ 194,239 ተማሪዎች ናቸው፡፡
የመውጫ ፈተናን ለመውስድ ከተመዘገቡት ውስጥ ከመንግስት ተቋማት 77,981 ተማሪዎች ከተመዘገቡት 92.15 ከመቶ እንደዚሁም ከግል ተቋማት 72, 203 ተማሪዎች 65.87 ከመቶ በድምሩ 150,184 ተማሪዎች የመውጫ ፈተናውን ወስደዋል፡፡
በመንግስት ተቋማት ለፈተና ከተቀመጠት ውስጥ 48,632 ተማሪዎች 62.37 በመቶ የማለፊያውን 50 እና ከዚያ በላይ አስመዝግበዋል፡፡
በተመሳሳይ ከግል ተቋማት ለፈተና ከተቀመጡት ውስጥ 12,422 ተማሪዎች 17.2 በመቶ የማለፊያውን 50 እና ከዚያ በላይ አስመዝግበዋል፡፡
በድምሩ ለፈተና ከተቀመጡት ውስጥ 61,054 ተማሪዎች 40.65 በመቶ የማለፊያውን ነጥብ አስመዝገበዋል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር በላከልን መግለጫ የ2015 የመውጫ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ውጤታቸውን #ከእሁድ ማታ ጀምሮ ለፈተናው የተሰጣቸውን User Name በመጠቀም ገብተው ማወቅ ይችላሉ ብሏል።
ውጤት ለማየት ሊንኩን ይጠቀሙ
https://result.ethernet.edu.et/
ቴሌግራም
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12 | 1 189 |
| 6 | someone who wants to buy used phone with preferable cost you can call by 0920539144
About phone
-infinix hot 8
-storage 32
-ram 2
-slightly used | 1 045 |
| 7 | #ለክረምት_ጊዜ_እና_ለቀጣይ_አመት
🦋 ፀሐይ =☀️ ባለችበት ጨለማ አይታሰብም! እንዲሁም እውቀት እና ማስተዋል ባለበት ማህይምነት እና አለማውቅ ቦታ የላቸውም።ትውልዱን በእውቀት እና በጥበብ አንፀን የነገ ዛሬው ያማረ እና የተዋበ እንዲሆን በራሱ የሚተማመን ነገውን የሚወስን በማድረግ ለሁሉም ነገር ጠቃሚውን ስነምግባር እና ትትህና በማላበስ የታውቀውን Rise Up አስጠኝን ምርጫዎ ያድርጉ።
ልጅዎን በተመጣጣኝ ዋጋ በቂ አውቀት እና ዝግጀት እንዲኖረው እናደርግልዎታለን።
በዚህ ይደውሉ
📞0954873310
በቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12 | 1 570 |
| 8 | ☀️ urgent!!!
Tutorial vacancy
Place: 4kilo
Student: G12
Subject: ጥያቂዎችን በመስራት ለፈተና ማዘጋጀት
Duration: 2hr per day, for only the consecutive 10 days
Salary: 3000 birr for 10 days
For Female tutors only!
Call
📞0954873310
Inbox :@astegn1
#አስጠኚ_የምትፈልጉ_ወላጆች_ከታች_ባለው_ስልክ_ያግኙን
📞0954873310
በቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
#astegni #አስጠኚ
#ቤት_ለቤት_አስጠኚ
#Home_and_Online_Tutors
#tutor #tutorial #ቱቶር #ቲቶር #ቲቶሪያል
👉share it pls | 1 217 |
| 9 | #ለክረምት_ጊዜ
🦋 ፀሐይ =☀️ ባለችበት ጨለማ አይነግስም እንዲሁም እወቀት እና ማስተዋል ባለበት ማህይምነት እና አለማውቅ ቦታ የላቸውም።ትውልዱን በእውቀት እና በጥበብ አንፀን የነገ ዛሬው ያማረ እና የተዋበ እንዲሆን በራሱ የሚተማመን ነገውን የሚወስን በማድረግ ለሁሉም ነገር ጠቃሚውን ስነምግባር እና ትትህና በማላበስ የታውቀውን Rise Up አስጠኝን ምርጫዎ ያድርጉ።
ልጅዎን በተመጣጣኝ ዋጋ በቂ አውቀት እና ዝግጀት እንዲኖረው እናደርግልዎታለን።
በዚህ ይደውሉ
📞0954873310
በቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12 | 861 |
| 10 | የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 26-27 እንዲሁም የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 28 እስከ 30/2015 ዓ.ም ድረስ የሚሰጥ ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ የ6ኛ ክፍል በ182 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለ75090 ተማሪዎች እንዲሁም የ8ኛ ክፍል በ182 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለ75100 ተማሪዎች ፈተናው ይሰጣል።
ዘንድሮ ለሁለቱም የክፍል ደረጃ ፈተናዎች በሁሉም የፈተና ጣቢያዎች ከ2000 በላይ ፈታኝ ፤ ከ500 በላይ ሱፐር ቫይዘር ፤ 182 የፈተና ጣቢያ ኃላፊዎች ፈተናውን ለማስፈጸም የተመደቡ ሲሆን ለሁለቱም የክፍል ደረጃዎች የሚሰጠው ፈተና ሰላማዊ ሆኖ በስኬት እንዲጠናቀቅ ከፈተና ህትመት ጀምሮ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች የተሰሩ ሲሆን በአስተዳደሩ በሁሉም የመፈተኛ ጣቢያዎች ከቢሮ ጀምሮ እስከ ፈተና ጣቢያዎች ድረስ የፈተናውን ሂደት የሚከታተል ኮማንድ ፖስት ተዋቅሮ ወደስራ የገባ ሲሆን ለተፈታኝ ተማሪዎች መልካም ፈተና እንዲሆን እንመኛለን፡፡
በቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12 | 1 099 |
| 11 | 🦋ኮሚሽን ሳይከፍሉ የፈለጉትን ባለሞያ ማግኘት ይችላሉ።
በዚህ ስልክ ይደውሉ
📞0954873310
👉inbox @minasieadisu
በቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12 | 902 |
| 12 | #MoE
በመውጫ ፈተና ወቅት የዲሲፕሊን ጥሰት የሚፈጽሙ ተፈታኞች የተለያዩ የዲሲፕሊን እርምጃ ሊወሰድባቸው እንደሚችል ተገለጸ።
ዩኒቨርሲቲዎች የትምህርት ማስረጃ መከልከልን ጨምሮ የተለያዩ የዲሲፕሊን እርምጃ መውሰድ እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ሚኒስቴሩ ለመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች እና ለግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በጻፈው ደብዳቤ እንዳሳወቀው፤ ተቋማቱ የዲሲፕሊን ጥሰት የሚፈጽሙ ተፈታኞች ላይ እንደ ችግሩ ስፋትና ጥልቀት የትምህርት ማስረጃ መከልከል፣ ድጋሚ ለፈተና እንዳይቀመጥ ማድረግ እና ሌሎች እርምጃዎችን መውሰድ ይችላል።
በቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12 | 963 |
| 13 | 🦋ውድ የRise Up Tutorial ቤተሰቦች ቻናላችንን በመቀላቀል እንድትተባበሩን በአክብሮት እንጠይቃለን!
በቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12 | 1 041 |
| 14 | የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ 8 2015 ዓ.ም ይሰጣል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ 8 2015 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን የትክክለኛ ተፈታኞችን ቁጥር እንዲያጣራ በማድረግ÷ ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት 95 ሺህ 755 እንዲሁም ከመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች 74 ሺህ 776 ተማሪዎች ለፈተና ይቀመጣሉ፡፡
ፈተናውን ያላለፉ ተማሪዎቸ ዲግሪ እንደማይሰጣቸው እና የትምህርት ሚኒስቴር በሚያዘጋጀው የፈተና ጊዜ መሰረት ድጋሚ እንደሚፈተኑ ተመልክቷል፡፡
የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂ ተማሪዎችን እውቀትና ብቃት ለመለካት የሚሰጠው የመውጫ ፈተና ዝግጅት መጠናቀቁን በሚኒስቴሩ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዴስክ ኃላፊ ኢዮብ አየነው (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡
ገበያው የሚፈልገውን ብቁ የሰው ኃይል ለማፍራት የመውጫ ፈተናው ከ2015 ጀምሮ በሁሉም የትምህርት መስኮችና መርሐ ግብሮች መስጠት እንዲቻል ስራዎች ከአንድ ዓመት በላይ ሲሰሩ መቆየታቸውን አስታውሰዋል፡፡
ተማሪዎች በትምህርት ቆይታቸው ከተማሯቸው የትምህርት ዓይነቶች መካከል÷ መሰረታዊ የሚባሉ ከ12 እስከ 17 የትምህርት ዓይነቶች ፈተና እንደሚወጣ ገልጸዋል፡፡
ለዚህም የፈተና ንድፍ እና የብቃት መመዘኛ መስፈርቶች መዘጋጀታቸውንም አረጋግጠዋል፡፡
ከግንቦት 15 ጀምሮ ለ211 የትምህርት ፕሮግራሞች የፈተና ጥያቄዎች በማውጣት ለፈተናው ሙሉ ለሙሉ ዝግጁ እንዲሆን መደረጉን ነው ለኢዜአ የተናገሩት፡፡
ፈተናው በኦንላየን የሚሰጥ በመሆኑም አስፈላጊ የቴሌኮም እና ሌሎች መሰረተ ልማቶችን ዝግጁ ለማድረግ እየተሰራ ስለመሆኑ ጠቁመዋል።
በሀገሪቱ ካሉ 325 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት 161 እና ከመንግስት ደግሞ 44 ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን እንደሚያስፈትኑ ጠቅሰዋል።
በቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12 | 986 |
| 15 | 🎓ውድ የRise Up አስኝ ቤተሰቦች ክረምት እና ቀጣይ ዓመትም በማስጠናት አብራችሁን መስራት ፍላጎት ካላችሁ ከታች የተቀመጠውን ቻናል እንድትቀላቀሉ እናሳስባለን!
በቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12 | 1 039 |
| 16 | ከ168 ሺ በላይ የ2015 ዓ.ም ዕጩ ተመራቂዎች በቀጣይ ወር የሚሰጠውን ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ይወስዳሉ‼️
የመውጫ ፈተናው ከሐምሌ 03 እስከ 08/2015 ዓ.ም በኦንላይን በ208 የትምህርት መስኮች ይሰጣል።
መንግሥት ከዚህ ቀደም ፈተናው ለ240 ሺህ በላይ ዕጩ ተመራቂዎች ይሰጣል ብሎ የነበረ ቢሆንም፤ ፈተናውን ለመውሰድ 168,345 ተማሪዎች ብቻ መስፈርት ማሟላታቸው ተገልጿል።
ከ44 የመንግሥት እና ከ161 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተውጣጡ ዕጩ ተመራቂዎች ፈተናውን በ82 የመፈተኛ ማዕከላት ውስጥ ይወስዳሉ።
ከሐምሌ 09/2015 ዓ.ም ጀምሮ ውጤት ይገለጻል ተብሏል።
በሌላ በኩል ፤ የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎችን የተመለከተ መረጃ ለትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የላኩ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተፈታኝ ተማሪዎቻቸውን የመግቢያ ስም እና የይለፍ ቃል መውሰድ እንደሚችሉ ተገልጿል።
ባለሥልጣን መ/ቤቱ ከትምህርት ሚኒስቴር የመጣለትን የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተፈታኝ ተማሪዎች የመግቢያ ስም እና የይለፍ ቃል እንዲወስዱ ለተቋማቱ ጥሪ አድርጓል፡፡
ሙሉ መረጃውን በሊንኩ ገብታችሁ እዩት
https://t.me/astegn12 | 968 |
| 17 | 🎓ውድ የRise Up አስኝ ቤተሰቦች ክረምት እና ቀጣይ ዓመትም በማስጠናት አብራችሁን መስራት ፍላጎት ካላችሁ ከታች የተቀመጠውን ቻናል እንድትቀላቀሉ እናሳስባለን!
በቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12 | 85 |
| 18 | 🎓ውድ የRise Up አስኝ ቤተሰቦች ክረምት እና ቀጣይ ዓመትም በማስጠናት አብራችሁን መስራት ፍላጎት ካላችሁ ከታች የተቀመጠውን ቻናል እንድትቀላቀሉ እናሳስባለን!
በቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12 | 67 |
| 19 | channelun join ያድርጉ | 698 |
| 20 | 🎓ውድ የRise Up አስኝ ቤተሰቦች ክረምት እና ቀጣይ ዓመትም በማስጠናት አብራችሁን መስራት ፍላጎት ካላችሁ ከታች የተቀመጠውን ቻናል እንድትቀላቀሉ እናሳስባለን!
በቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12
https://t.me/astegn12 | 1 043 |
