cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

DOUBLE PASS FOOTBALL ACADEMY

Більше
Рекламні дописи
2 394
Підписники
Немає даних24 години
-57 днів
-2730 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

የእድሜ ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ማለትም 1.የልደት ካርድ 2.የክትባት ካርድ 3.የት/ቤት በሰርተፍኬት 3ተከታታይ በተባላችሁት መሠረት ከጥቂት ተጨዋቾች በቀር የላካችሁ መሆኑ ይታወቃል ። በዚህ መሠረት በተመዘገባችሁበት የእድሜ ካታጎሪ መሠረት የእድሜ ማጣሪያ አድርገናል ።በመሆኑ የተወሰኑ ተጨዋቾች እድሜያቸው ከተመዘገቡበት የእድሜ እርከን ከፍ ያለ ሆኖ የተገኘ በመሆኑ በቀጣይ በመጨረሻው ምልመላ ወቅት በእድሜያቸው የሚመለመሉ ይሆናል። ቀጣዩ እና የመጨረሻው ምልመላ ከተለያዩ ክለቦች ጋር ተነጋግረን በየ እድሜያችሁ ባሉ ክለቦች በሚጋበዙበት በደብል ፓስ በኩል የሚመጡ እድሎችን የምታገኙበትን የመጨረሻውን ዙር ባማረ የመዝጊያ ፕሮግራም ስለምንዘጋ እስከምንጠራችሁ እና ቀኑን እስከምናሳውቃችሁ ባላችሁበት ጠንክራችሁ በመስራት ትምህርታችሁ ላይ ትኩረት በማድረግ እንድትጠብቁ እያሳወቅን የምትገኙበትን እና የሚሰራ ስልክ ቁጥር ከነ ሙሉ ስማችሁ በመፃፍ በ0928127575 እስከ እሁድ 24/06/2016 ድረስ በቴክስት እንድትልኩ እናሳስባለን።ፓስፖርት የላካችሁ ተጨዋቾች አርብ 22/06/2016 በ 0928477575 ከጠዋቱ 3:30 እስከ12:00 ብቻ እንድትደውሉ እና መረጃ እንድትወስዱ እናሳውቃለን
Показати все...
👍 20👏 4🔥 3
ሰላም እንደምን አደራችሁ ፓስፖርት የላካችሁትን አይተናል አሁን ደግሞ ፓስፖርት የሌላችሁ ዛሬ በ16/06/2016 እና ነገ በ17/062016 ብቻ እጃችሁ ላይ ያለ የእድሜ ማስረጃ እድሜ ያለበት ቦታእና ስማችሁ በደንብ እንዲታይ በማድረግ ፎቶ አንስታችሁ ወይም ስካን አድርጋችሁ እንድትልኩልን። ከዚህ በታች ካሉት ማስረጃዎች 1ዱን እንድትልኩ እናሳስባለን ። 1.የልደት ካርድ 2.የክትባት ካርድ 3.የት/ቤት ሰርተፍኬት ተከታታይ 3 ማለትም የ1ኛ ክፍል የ2ኛ ክፍል እና የሶስተኛ ወይም ከዛ በላይ የሆነ ተከታታይ።ወይም ሌላ ካለ ቅዳሜ እና እሁድን እንድታመጡ የጠየቅንበት ምክንያት እነዚህን ማስረጃዎች ህገወጥ በሆነ ምክንያት ለማውጣት ሙከራ እንዳታደርጉ እና ላላስፈላጊ ወጪዎች እንዳትዳረጉ በማሰብ እንድትረዱ መሆኑን እየገለፅን ከተጠቀሰው ቀን ውጪ የማንቀበል መሆኑን ተረድታችሁ እጃችሁ ላይ ያለውን መረጃ ብቻ እንድትልኩ እናሳስባለን ።የመላኪያ ቁጥር 0928127575 በቴሌግራም ላኩ።
Показати все...
👍 15 5💔 3
ስማችሁ ከላይ የተገለፀው እና ፓስፖርት እንድትልኩ መልዕክት የተላለፈላችሁ የደብል ፓስ ቤተሰቦች በመጀመሪያ የተሰጠው ቀን እስከ ዛሬ 12 ሰዓት ብቻ እንደሆነ እንድትገነዘቡ እና ከዛሬ በኋላ የማንቀበል መሆኑን እንድታውቁት እናሳስባለን ። በመቀጠል ፓስፖርት ያልንበት ምክንያት ለቀጣዩ ምልመላ ስትመጡ ለመረጃ እንዲጠቅመን እና እድሜያችሁን ለማጣራት ሲሆን ጥቂት ተጨዋቾች ሌሎች አስፈላጊ ዶክመንት ማማሟላት ከቻሉ ብቻ በቅርቡ ላለን ጉዞ እድሉን የምናመቻችላቸው ይሆናል። ለሌሎች ተመልማዮች እና ፓስፖርት ለሌላቸው በቀጣይ በሚኖሩን ውድድሮች የመጨረሻውን ዙር ካለፉ በድጋሚ አስፈላጊውን ድጋፍ በእኛ በኩል እንደሚደረግላቸው እያሳሰብን ፓስፖርት ለማውጣት ደብዳቤ መፃፍ እንደማንችል ከወዲሁ እንድትገነዘቡ እንወዳለን።በተጨማሪም ከዛሬ 15/06/201612 ሰዓት በኋላ የማንቀበል ሲሆን ፓስፖርት ለሌላችሁ እድሜያችሁን ለማጣራት ሌላ መንገድ የምንጠቀም መሆኑን እናሳስባለን ። ቀጣይ የምትመጡበትን ቀን እስከምናሳውቃችሁ በትዕግሥት እንድትጠባበቁ እናሳውቃለን ።
Показати все...
👍 14🖕 5💔 2
ማሳሰቢያ ፦ ምልመላው ከ4 አሰልጣኞች ቢያንስ 3 አሰልጣኝ የመረጣቸው ብቻ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፋቸውን እናሳውቃለን ።
Показати все...
14💔 8👍 7🤔 6 4
U-15 1.ናኦል ነጋሽ 2.ናታኒም መንገሻ 3.ፍራኦል ሂርጶ 4.ሮቤል መክብብ 5.አናንያ አንተነህ 6.ያፌት መኮንን 7.ናትናኤል ቢንያም 8.ሄኖክ ብርሃኑ 9.ምህረቱ አየለ 10.ባህረዲን ቱና 11.ዮናታን ንጉሴ 12.ዳዊት ናታ 13.ያፌት አዲሱ 14.ማርሊ ሮናልድ ሀ-17 1.ዳግም ጉታ 2.ናትናኤል ገ/እግዚአብሔር 3.አሚር መሀመድ 4.ረመዳን ቡሽራ 5.ቶማስ መኮንን 6.ካን ቡም 7.ተመስገን ተስፋዬ 8.አሚር ኤሊያስ 9.ሁሴን ሚስባህ 10.እስማኤል ቢላል 11.ዚያድ ጀማል 12.ሙባረክ ባህር 13.ይሰሀቅ አብረሀም 14.ዮሀንስ ሀብቴ U 20 1.ሄኖክ ፀጋዬ 2.ሬምቦ ቢጫቃ 3.አምረላ ሙስጠፋ 4.ዳንኤል በልዳ 5.ማንያዘዋል ነጋሽ 6.ኪሩቤል አበበ 7.ያሬድ አበራ 8.ቅዱስ አድነው
Показати все...
👍 23💔 20 5👎 3👏 2🤨 1🖕 1🤝 1
ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው ተጨዋቾች ወደቀጣዩ እና የመጨረሻው ዙር ያለፋችሁ ሲሆን ከነገ ሰኞ 11/06/2016ዓ.ም- አርብ 15/06/2016 ዓ.ም ድረስ በ0928127575 በቴሌግራም የፓስፖርታችሁን ፎቶ ያለበትን ገፅ ስካን በማድረግ እንድትልኩ ስንል እናሳስባለን ።
Показати все...
🤝 7👍 5🤔 2
የደብል ፓስ እግር ኳስ ማሰልጠኛ ሲያደርግ በነበረው ምልመላ ወደ መጨረሻው ዙር ያለፋት ተመልማዮች ታውቀዋል ።በዚህ ምልመላ ወቅት ወደቀጣዩ ዙር ያላለፉ ተመልማዮች እዚህ በመድረሳቸው ሊበረታቱ የሚገባቸው ሲሆን በቀጣይ የእግር ኳስ ህይወታቸው ስኬታማ እንደሚሆኑ ከፍተኛ እምነት ያለን ሲሆን ትልቅ ተስፋም አላችሁ ከትምህርታቸሁ ጎን ለጎን ጠንክራችሁ ከሰራችሁ የምትፈልጉበት ቦታ መድረስ የምትችሉ ወጣቶችን መመልከት ችለናል።ወደ ቀጣዩ ዙር ያለፋችሁም በቀጣይ ማለፍ አለማለፍ ሊኖር ይችላል አለማለፍ ግን መውደቅ ሳይሆን ለቀጣይ ህይወት ማስተካከል ያለባችሁን አስተካክላችሁ ጉዟችሁን እንድትቀጥሉ መማሪያ እንዲሆናችሁ እንድትገነዘቡ እንፈልጋለን ።
Показати все...
👍 13👎 3 2🤝 2
ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው እድሜያችሁ ከ18 -20 የሆነ ተጨዋቾች አርብ በ በ8/06/2016 መገናኛ በሚገኘው 24 ሜዳ ከጠዋቱ 4:30 ላይ ትጥቅ ይዛችሁ ለመጨረሻው ዙር ለማለፍ በሚደረገው ምልመላ ላይ እንድትገኙ ስንል በአክብሮት እናሳውቃለን ። 1.አብድልለጢፍ ነጂዳ 2.አልአዛደነቀ 3.ሮዳስ ገረመው 4.ሳሙኤል ሻምበል 5.አባቱ ያያ 6.ቅዱስ አድነው 7.ሄኖክ ፀጋዬ 8.ማንያዘዋል ነጋሽ 9.ሚኪያስ ሚሊዮን 10.ራጂ ታምሩ 11.አብይ ዮሴፍ 12.ኤርሚያስ አሻግሬ 13.ኪሩቤል አበበ 14.ናትናኤል ፀጋዬ 15.ሙሰሀብ አብድልፈታ 16.ያሬድ አበራ 17.ፈይሰል ከማል 18.ይሰሀቅ በቀለ 19.ሱራፌል አዲሱ 20.ዳንኤል ተክለሀይማኖት 21.ሬንቦ ቢጫቃ 22.ቃለአብ ሰለሞን 23.ሚኪያስ የተሻ 24.ሠመረአብ ፍሰሀ 25.አንዱአለም ውብሸት 26.ካሊድ ኤልያስ 27.ዮሴፍ ለማ 28.መክብብ ተክሌ 29.ዱሬሳ አራርሶ 30.ልዑል ግርማይ 31.ያዕቆብ መለሰ 32.ዳንኤል በልዳ
Показати все...
👍 11👏 8
ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው እድሜያችሁ ከ18-20 የሆነ ተጨዋቾች አርብ በ በ8/06/2016 መገናኛ በሚገኘው 24 ሜዳ ከጠዋቱ 4:30 ላይ ትጥቅ ይዛችሁ ለመጨረሻው ዙር ለማለፍ በሚደረገው ምልመላ ላይ እንድትገኙ ስንል በአክብሮት እናሳውቃለን ። 1.አብድልለጢፍ ነጂዳ 2.አልአዛደነቀ 3.ሮዳስ ገረመው 4.ሳሙኤል ሻምበል 5.አባቱ ያያ 6.ቅዱስ አድነው 7.ሄኖክ ፀጋዬ 8.ማንያዘዋል ነጋሽ 9.ሚኪያስ ሚሊዮን 10.ራጂ ታምሩ 11.አብይ ዮሴፍ 12.ኤርሚያስ አሻግሬ 13.ኪሩቤል አበበ 14.ናትናኤል ፀጋዬ 15.ሙሰሀብ አብድልፈታ 16.ያሬድ አበራ 17.ፈይሰል ከማል 18.ይሰሀቅ በቀለ 19.ሱራፌል አዲሱ 20.ዳንኤል ተክለሀይማኖት 21.ሬንቦ ቢጫቃ 22.ቃለአብ ሰለሞን 23.ሚኪያስ የተሻ 24.ሠመረአብ ፍሰሀ 25.አንዱአለም ውብሸት 26.ካሊድ ኤልያስ 27.ዮሴፍ ለማ 28.መክብብ ተክሌ 29.ዱሬሳ አራርሶ 30.ልዑል ግርማይ 31.ያዕቆብ መለሰ 32.ዳንኤል በልዳ
Показати все...
👍 3🖕 3🤬 2👏 1🎉 1
በዝናብ ምክንያት የሰዓት የሜዳ ለውጥ ሊኖር ስለሚችል ከቤታችሁ ከመውጣታችሁ በፊት ይህንን የቴሌ ግራም ገፅ አይታችሁ እንድትወጡ እናሳስባለን ።
Показати все...
🙏 8👍 7👎 1👏 1🖕 1