994
Підписники
+424 години
+317 днів
+8530 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ግን ለምን እግዚአብሔር
አሁን ያለሁበት ሕይወት ማለፊያ አድርገው
አዲስ ቀን አዲስ ማለዳ አዲስ ሕይወት አዲስ ጋዳና ስጠኝ
👍 3
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ጠላት የዋጠውን በዚህ ሳምንት እግዚአብሔር ያስተፋላችሁ።
“በባቢሎንም ውስጥ ቤልን እቀጣለሁ የዋጠውንም ከአፉ አስተፋዋለሁ፤ አሕዛብም ከዚያ ወዲያ ወደ እርሱ አይሰበሰቡም፥ የባቢሎንም ቅጥር ይወድቃል።”
— ኤርምያስ 51፥44
👏 7❤ 3
Repost from N/a
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ደረሰ ደግሞ እንደገና እግዚአብሔርን የምናመሰግንበት የምናከብርበት ከፍ የምናደርግበት ቀን ደረሰ።
“አድርገህልኛልና ለዘላለም አመሰግንሃለሁ፥ በቅዱሳንህም ዘንድ መልካም ነውና ስምህን ተስፋ አደርጋለሁ።”
— መዝሙር 52፥9
በተግባረዕድ fellowship የተዘጋጀ
የGoodbye ፕሮግራም
👉 አስጀምሮ ያስጨረሰንን እግዚአብሔርን እያመሰገንን
ተመራቂ ተማሪዎችን የምንሸኝበት ድንቅ ግዜ ይኖረናል
👉 እርሶም ከኛ ጋር አብረው ጌታን እንዲያከብሩ ተጋብዘዋል።
👉 መቅረት ፈፅሞ የተከለከለ ነው
ተባረኩ🙏
👉https://t.me/+6LA7mv7VLPxiNjY0
👉https://t.me/+6LA7mv7VLPxiNjY0
👏 3
Фото недоступнеДивитись в Telegram
#ለግንዛቤ
ወፍ በህይወት እያለች ጉንዳንን ትመገባለች
ወፍ ስትሞት ጉንዳን ይበላታል ፣
ግዜ ተለዋዋጭ ነው ግዜ ሰጠኝ ብለህ ሰውን በህይወቱ በኑሮዉ፣ አትጉዳው ፣አታንገላታው ፣ዛሬ ሃያል ፣ ፅኑ ፣ ባለ ግዜ ፣ ልትሆን ትችላለህ ነገር ግን ግዜ የበለጠ ሃያል መሆኑን ተረዳ
አንድ ዛፍ ሚሊዮን የክብሪት እንጨት ሊወጣው ይችላል ፣
ነገር ግን አንድ የክብሪት እንጨት ሚሊዮን የሚቆጠር ዛፍ ማቃጠል ይችላል
ህይወት በምድር ላይ እንደ አንድ ተሽከርካሪ ነው ከፍም ዝቅም ይላል
በዚህ መንገድ መሄድህ የማይታበል ሀቅ ነው
መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ 2
3 አትታበዩ፥ በኩራትም አትናገሩ፤ እግዚአብሔር አዋቂ ነውና፥ እግዚአብሔርም ሥራውን የሚመዝን ነውና፥ ከአፋችሁ የኵራት ነገር አይውጣ።
👍 5❤ 3
Показати все...
IN CHRIST /በ ክ ር ስ ቶ ስ📖🫵2ቆሮ5÷17 & ፊልሞና 1÷6 አ.መ.ት
In Christ
👍 1🔥 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
👉🏿በሕይወት ዘመንህ!፦
👉🏿ስኬትህን በራስህ ሚዛን መዝነው፤ በሰው ሚዛን ከመዘንከው ሚዛን አይደፋልህምና።
👉🏿ደስታህን በራስህ መስፈሪያ ስፈረው፤
በሰው ሚዛን ስትሰፍረው አይሞላልህምና።
👉🏿ውድቀትህን በራስህ አይን እየው፤ በሰው አይን ከተመለከትከው ጉድጓዱ ይበልጥ
ይርቅሃልና።
👉የራስህን ህይወት በሌላ ሰው እይታ
ከተመለከትከው ፈጽሞ እርካታ አይኖርህም::
👉ህይወትሀን ከሰው ጋር እያነጻጸርክ የምትኖር ከሆነ እርካታ የሌለው ኑሮ እየኖርክ ነው፤
✍ምክንያቱም በንጽጽር ህይወት ውስጥ ሁሌም የሚበልጥህ አታጣምና።
👍 2
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ንግግር መቻል መግባባት መቻል አይደለም
#ብዙ ትናገራለህ ማለት ትፅኖ ትፈጥራል ማለት አይደለም::
ጳውሎስ ደቃቃ ነው
ጳውሎስ ንግግር አይችልም!
ግን መልእክቱ ጠንካራ ነው!
#በሰው ሕይወት ላይ ተፅዕኖ ይፈጥራል በሰው ሕይወት ላይ ለውጥ ያመጣል፡፡፡፡፡
#ጳውሎስ ደቃቃ ሆኖ ንግግርም ሳይችል እንዴት ተፅኖ ፈጣሪ ሆነ ስባል #ጳውሎስ በተገኘበት ሁሉ ወሬው ኢየሱስ ርዕሱ ኢየሱስ ሕይወቱ ኢየሱስ!
#ተፅኖ ፈጣር መሆን ከፈለክ መውጣት መውረድ አይጠበቅብህም ተፅኖ ፈጣሪ መሆን ከፈለክ ስለ ኢየሱስ ብቻ ስበክ ወሬህ ንግግር ኢየሱስ ብቻ ይሁን፡፡
#ኢየሱስን ርዕስ ያደረገ ኢየሱስን የንግግሩ ማዕከል ያደረገ ሰው ተፅኖ አለመፍጠር አይችልም፡፡
#ጳውሎስ ቦታ ሳይገድበው እስር ቤት ሆኖ ተፅኖ ፈፈጥራል #ከተማ ሆኖ ተፅኖ ይፈጥራል #ገጠር ሆኖ ተፅኖ ይፈጥራል #ምንም ሳይኖረው ንግግር ሳይችል ተፅኖ ይፈጥራል ምክንያቱም በሄደበት ሁሉ ርዕሱ ኢየሱስ ነውና፡፡።
“መልእክቶቹስ ከባድና ኃይለኛ ናቸው፥ ሰውነቱ ግን ሲታይ ደካማ ነው፥ ንግግሩም የተናቀ ነው ይላሉና።”
— 2ኛ ቆሮ 10፥10 #ጳውሎስ!
👍 8🔥 2
Фото недоступнеДивитись в Telegram
“አብ በስሜ የሚልከው ግን መንፈስ ቅዱስ የሆነው አጽናኝ እርሱ ሁሉን ያስተምራችኋል እኔም የነገርኋችሁን ሁሉ ያሳስባችኋል።”
— ዮሐንስ 14፥26
👏 2👍 1
Оберіть інший тариф
На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.