Inclusiveness club HU main campus
515
Підписники
Немає даних24 години
+67 днів
+1330 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
✨🧑🎓👩🎓🎤እንኳን ደስ አላችሁ ፣እንኳን ደስ አለን፣እንኳን ተደሰትን🎤👩🎓🧑🎓
✨ውድ የቤታችን ድምቀት
(የ2016ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች ) መቼም ቤተሰብ ነን ስንል በምክንያት ነው ደስታችሁ ደስታችን ፣ ስኬታችሁ ስኬታችን ነውና
✨ በብዙ ቆይታችሁ የተማማርንበት፣ ፣ጠይቃችሁ የመለሳችሁበት፣ወዷችሁ እና ወዳችሁት የቆያችሁበት ቤታችሁ ወዳጆቼንማ አመስግኜና መርቄ ልሸኝ እንጂ በማለት ሽርጉዱን ተያይዞታል ።
ታዲያ እንናንተም በዚሁ መሰረት :-
📌ላለፉት አመታት RVCን ያገለገላችሁ(በሁሉም ረገድ)
📌የአባልነት መታወቂያ ያላችሁ
📌በሳምንታዊው ውይይቶቻችን እና ልዩ ልዩ ዝግጅቶቻችን ላይ ስትሳተፉ የቆያችሁ (attendance ይታያል ታዲያ )
✨ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ ቤተስቦቻችን የሰርተፍኬት ማሰሪያ 50 ብር በ👇1000532041019
(Melak girmaw) በተሰኘው account በሞባይል ባንኪንግ ብቻ ማስገባት ይኖርባችኋል!
ማሳሰቢያ 👉ሙሉ ስማችሁን እና ገንዘቡን ማስገባታችሁን የሚያረጋግጥ ምስል(screen shoot ) ከታች👇 በተቀመጡት በሁለቱም አድራሻዎች(username) እስከ ረብዕ ድረስ ብቻ በመላክ በተለመደው ትብብር መሰነባበቻችንን በጋራ እናዘጋጅ ።
✨የቤትና የቤተሰብ ትርጉሙ ይሄም ነውና እንደ ወጉ ቸር ይግጠማችሁ ብለን ቀድመን መርቀን እንሸኛችሁ ።
1) @AyinadisTarekegn
2)@Mom2306
🚨 አደራ እስከ ረብዕ 21/9/16 ብቻ
#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub
አርብ የጀመርነው የRamp ስራ ነገም ስለሚቀጥል 2:00L.T በመምህራን ካሬ እንድትገኙ።
ማሳሰቢያ: አንድም አባል እንዲቀር አይፈቀድም!!
👍 2
ኢንክሉሲቭነስ ክበብ ከሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ትምህርትና ስነ ባህሪ ኮሌጅ ጋር በመተባበር በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ በተመረጡ 5 ቦታዎች ላይ የአካል ጉዳተኞች ህንጻ መወጣጫ(Ramp) በትናንትናው ዕለት መስራት ጀምሯል።
ስራውንም የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ትምህርትና ስነ ባህሪ ኮሌጅ ዲን ዶክተር ሳሙኤል አሰፋና የኢንክሉሲቭነስ ክበብ የበላይ ጠባቂ መምህር ጌታሁን ሰለሞን እንዲሁም የክበቡ ፕሬዝዳንት ዮሀንስ ሞገስ በይፍ አስጀምረውታል።
በዕለቱ የተገኙ የክበቡ አባላትም አንዱ ስሚንቶ እየተሸከመ፣አርማታ እያቦካ፣ሌላኛው አሸዋና ጠጠር መኪና ላይ እየጫነ፣ውሀ እየቀዳ፣ሌላው ደሞ አርማታ እያመላለሰ የህንፃ መወጣጫውን(Ramp) በመስራት የራሳቸውን ተፍቆ እማይለቅ ታሪክ ፅፈው ማለፍ ችለዋል።በዕለቱ የተገኛችው የክበቡ አባላትም በክበባችሁ እና በኮሌጁ ስም ከልብ እናመሰግናለን።
ይህ የተጀመረው ስራም ሰኞ የቀሩ 2 ህንፃ መወጣጫዎችን ለመስራት ቀጠሮ በመያዝ የትናንት ውሎውን አጠናቋል።
የሰኞ ሰው ይበለን
በጎነት ለራስ ነው።
Inclusiveness Club
@inclusivness_club
👍 5👏 1🙏 1
ጠዋት የጀመርነው ስራ ቀጣይነት ስላለው ከሰዓት 8:00 ዲፓርትመንት እንድንገናኝ ሁላችሁም!
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ለ Inclusiveness ክበብ አባላት በሙሉ ነገ በ16/09/2016 ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ነባር ህንፃዎችን ለአካል ጉዳተኞች ምቹ ለማድረግ የመወጣጫ (Ramp) ግንባታ መስራት ስለምንጀምር ሁላችሁም የክበቡ አባላት ከጠዋቱ 2:00 ላይ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እንድትገኙ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን።
✍️ማሳሰቢያ:በፕሮግራሙ ላይ ለተገኘ ተማሪ የዕውቅና ሰርተፊኬት እንሰጣለን!
ኢነንክሉሲቭነስ ክበብ
🤝 በአካታች ማህበረሰብ ውስጥ ሁሉም አሸናፊ ነው!
For all members of Inclusiveness Club, tomorrow (16/09/2016) from 2:00 in the morning we will start the construction of a ramp to make the existing buildings of Hawassa University suitable for the peoples with disabilities. so we strongly urge all the members of the club to attend the African Hall meeting at 2:00 in the morning.
✍️Note: We will give a certificate of recognition to a student who attends the program!
🤝When Every One is Included,Every one Wins!
🙏 2👍 1🥰 1
Repost from Inclusiveness club HU main campus
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ለ Inclusiveness ክበብ አባላት በሙሉ ነገ በ16/09/2016 ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ነባር ህንፃዎችን ለአካል ጉዳተኞች ምቹ ለማድረግ የመወጣጫ (Ramp) ግንባታ መስራት ስለምንጀምር ሁላችሁም የክበቡ አባላት ከጠዋቱ 2:30 ላይ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እንድትገኙ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ:ተመራቂ ተማሪዎች መገኘት ግዴታ ነው!!
ኢነንክሉሲቭነስ ክበብ
🤝 በአካታች ማህበረሰብ ውስጥ ሁሉም አሸናፊ ነው!
For all members of Inclusiveness Club, tomorrow (16/09/2016) from 2:30 in the morning we will start the construction of a ramp to make the existing buildings of Hawassa University suitable for the peoples with disabilities. so we strongly urge all the members of the club to attend the African Hall meeting at 2:30 in the morning.
✍️Note: Attendance of graduate students is mandatory!!
🤝When Every One is Included,Every one Wins!
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ለ Inclusiveness ክበብ አባላት በሙሉ ነገ በ16/09/2016 ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ነባር ህንፃዎችን ለአካል ጉዳተኞች ምቹ ለማድረግ የመወጣጫ (Ramp) ግንባታ መስራት ስለምንጀምር ሁላችሁም የክበቡ አባላት ከጠዋቱ 2:30 ላይ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እንድትገኙ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ:ተመራቂ ተማሪዎች መገኘት ግዴታ ነው!!
ኢነንክሉሲቭነስ ክበብ
🤝 በአካታች ማህበረሰብ ውስጥ ሁሉም አሸናፊ ነው!
For all members of Inclusiveness Club, tomorrow (16/09/2016) from 2:30 in the morning we will start the construction of a ramp to make the existing buildings of Hawassa University suitable for the peoples with disabilities. so we strongly urge all the members of the club to attend the African Hall meeting at 2:30 in the morning.
✍️Note: Attendance of graduate students is mandatory!!
🤝When Every One is Included,Every one Wins!