የጅማ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን
Відкрити в Telegram
ይህ ፔጅ የጅማ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን የተለያዩ መንፈሳዊ ና ማህበራዊ ጉዳዬችን የምትገልጽበት ፔጅ ነው።
Показати більше636
Підписники
Немає даних24 години
+27 днів
+1130 днів
Архів дописів
ቀን 24/12/2018
እሁድ ማለዳ የቃልና የአምልኮ ፕሮግራም
የእግዚአብሔር ቃል ያካፈለን ፡ ፓ/ር ጳውሎስ
ርዕሰ ፦ ኢየሱስ ይልቃል (ይበልጣል )
ለ 30 ዓመት ያህል የቆዩትን አማኞች ብዙ ፈተና ስለበዛባቸው ኢየሱስ ከመልአከ ከሙሴ ከኢያሱ ከቤተመቅደስ ስለሚበልጥ የአይሁድ ኃይማኖት በአክራሪዎቹ አንደበት የክርስትና እናት ነው ቢሉም እናንተ ግን በርቱ
ኢየሱስ
_ የላቀ ክህነት
_የላቀ ኪዳን
_የላቀ ማደሪያ ድንኳን
_የላቀ መስዋዕት ነው ይላቸዋል
በአጠቃላይ በአይሁድ ኃይማኖት ካለው ስረዓት ሁሉ ኢየሱስ ይበልጣል
ወደኋላ እንዳትመለሱ
1/በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ አማካኝነት የታወጀውን ደህንነት እንዳትጥሉ ተጠንቀቁ
2/ በኢየሱስ ላይ ዓይናችሁን ትከሉ ይላቸዋል ዕብ 12:1
3/ የእግዚአብሔርን ዕረፍት ለመግባት የተቻላችሁን አድርጉ ዕብ 6:11_12
4/የክርስቶስ መስዋዕትነት እምቢ እንዳትሉ ይላል ዕብ 9:12
ዘወትር እሁድ ሙሉ ቀን በጅማ መሃል አጥቢያ ህይወት ብርሃን ቤ/ክርስቲያን ማለትም
-- 3፡00-4፡00 የማለዳ ትምህርት
-- 4፡00-6፡30 የአምልኮ እና የቃል ጊዜ
-10፡00-12፡30 የወጣቶች ጊዜ
--እሮብ 10፡00-1፡00 የሚቆይ የአምልኮ የቃል እንዲሁም የነፃ መውጣት ጊዜ ለታመሙ ወገኖች የሚፀለይበት
--ሐሙስ 10:30 እስከ 1 ሰዓት የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ጊዜ
--ቅዳሜ ጠዋት የልጆች ትምህርት ጊዜ ከሰሃት በኋላ የእህቶች እና እናቶች ጊዜ
በእነዚህ ከላይ በተጠቀሱት በሚመቻችሁ ጊዜያት በመምጣት ጌታ የሆነውን እ/ግር አብረውን ያምልኩ።
#ማራናታ_ጌታ_ሆይ_ቶሎ_ናናናናና።
የጅማ የሕይወት ብርሃን የቤተክርስቲያን የባንክ ቁጥሮች
የንግድ ባንክ 1000260950936
የብርሃን ባንክ 2000200065103
…ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመፀኛ አይደለምና።
ዕብ 6፡10
የጅማ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ማህበራዊ ገፅ
@jhbc13👉tiktok
@JHBC-z3u👉YouTube
@jhbc.13👉Instagram
https://t.me/jhbc1👉telegram
https://www.Facebook.com/jimmayehiywotberhanchurch
ከላይ በተጠቀሱት ሚዲያ አማራጮች የቤ/ክ ፕሮገራም ይከታተሉ ...
ቀን 17/12/2018
እሁድ ማለዳ የቃልና የአምልኮ ፕሮግራም
ፀሎት መሪ ፡ ማርፍያ
መዘምራን ፡ “ ወርሺፕ
የእግዚአብሔር ቃል ያካፈለን ፡ ወ/ም በቀለ ዱላ
ርዕስ:- እየሱስን ለማየት ፊቱን መፈለግ
መሪ ጥቅስ :- ዮሐ 12:20-22
እየሱስን ማየት
እየሱስን ማየት ትወዳላችሁ ?
ጌታን ፈልጎ ማጣት የለም!!
👉እየሱስ ከሞት ከተነሳ በኃላ ለነማን ታየ
-ለመቅደላዊት ማርያም ማር 16:9
-ለሄማሆስ መንገደኞች ሉቃ 24:14
-ለሐዋርያቱ ዮሐ 20፥26-29
-500 ለሚበልጡ ወንድሞች
-ለእስጢፋኖስ ሐዋ 7፥55-56
-ለጳውሎስ 1ቆሮ 15፥8
-ለ ዮሐንስ በራእይ
👉እየሱስን ሰናይ በሕይወታችን ምን ይሆናል?
-እስከ ሞት ቢሆን ያፀናናል
-ፈርሃ እግዚአብሔር ይኖረናል ራዕይ 1፥17
👉እየሱስን ለማየት ምን እናድርግ ?
-እየሱስን መውደድ እና መታዘዝ ዮሐ 14፥21
-ለማየት መፈለግ መዝ 105፥4
-መቀደስ ዕብ 12፥13
-በመንፈስ መሆን ሉቃ 2፥25-31
-ተግቶ መፈለግ ሉቃስ 19፥3-4
እየሱስን ማየት ይሁንልን...........አሜን 🙌
ዘወትር እሁድ ሙሉ ቀን በጅማ መሃል አጥቢያ ህይወት ብርሃን ቤ/ክርስቲያን ማለትም
-- 3፡00-4፡00 የማለዳ ትምህርት
-- 4፡00-6፡30 የአምልኮ እና የቃል ጊዜ
-10፡00-12፡30 የወጣቶች ጊዜ
--እሮብ 10፡00-1፡00 የሚቆይ የአምልኮ የቃል እንዲሁም የነፃ መውጣት ጊዜ ለታመሙ ወገኖች የሚፀለይበት
--ሐሙስ 10:30 እስከ 1 ሰዓት የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ጊዜ
--ቅዳሜ ጠዋት የልጆች ትምህርት ጊዜ ከሰሃት በኋላ የእህቶች እና እናቶች ጊዜ
በእነዚህ ከላይ በተጠቀሱት በሚመቻችሁ ጊዜያት በመምጣት ጌታ የሆነውን እ/ግር አብረውን ያምልኩ።
#ማራናታ_ጌታ_ሆይ_ቶሎ_ናናናናና።
የጅማ የሕይወት ብርሃን የቤተክርስቲያን የባንክ ቁጥሮች
የንግድ ባንክ 1000260950936
የብርሃን ባንክ 2000200065103
…ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመፀኛ አይደለምና።
ዕብ 6፡10
የጅማ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ማህበራዊ ገፅ
@jhbc13👉tiktok
@JHBC-z3u👉YouTube
@jhbc.13👉Instagram
https://t.me/jhbc1👉telegram
https://www.Facebook.com/jimmayehiywotberhanchurch
ከላይ በተጠቀሱት ሚዲያ አማራጮች የቤ/ክ ፕሮገራም ይከታተሉ ...
እሁድ ማለዳ፡ 10/12/2018
ፀሎት መሪ ፡ አቤኔዘር ሰለሞን
መዘምራን ፡ “ ያህዌኒሲ ” መዘምራን
የእግዚአብሔር ቃል ያካፈለን ፡ አ/ሪ የሱፍ አባ መጫ
ርዕስ:- የተጠማች ነፍስ
መሪ ጥቅስ :- መዝ 42:1-4
"መጠማት" ወይም "ጥም" ማለት ለውሃ ወይም ለእግዚአብሔር በረከት ወይም እግዚአብሔርን ለማግኘት የሚነሣሣ ጥልቅ ፍላጎት ነው
እነዚህ የቆሬ ልጆች ምንድነው የተጠሙት ?
የእግዚአብሔርን ፊት ቁጥር 2 ". . .መቼ ደርሼ ነው የአምለክን ፊት የማየው ?"
የእግዚአብሔርን ፊት ለምንድነው የፈለጉት (የተጠሙት)
1. የጠላቶቻቸው መሳለቂያ ላለመሆን
ቁ.3 “ሰዎች ቀኑን ሙሉ፣ “አምላክህ የት አለ?” ባሉኝ ቍጥር፣ እንባዬ ቀንና ሌሊት፣ ምግብ ሆነኝ።”
— መዝሙር 42፥3 (አዲሱ መ.ት)
"አምላካችሁ የት አለ ?" ይሏቸው ነበር
2. የቀድም አገልግሎታቸው ትዝ አሏቸው
ቁ.4“ነፍሴ በውስጤ እየፈሰሰች፣ እነዚህን ነገሮች አስታወስሁኝ፤ ታላቅ ሕዝብ ወደ እግዚአብሔር ቤት እየመራሁ፣ በእልልታና በምስጋና መዝሙር፣ በአእላፍ ሕዝብ መካከል፣ እንዴት ከሕዝቡ ጋር እሄድ እንደ ነበር ትዝ አለኝ።”
— መዝሙር 42፥4 (አዲሱ መ.ት)
እንደንጠማ የሚያደርጉን ነገሮች ምንድናቸው ?
3. በደልን መቁጠር
4. የማጉረምረም ህይወት
1ቆሮ 10:10 “ከእነርሱ አንዳንዶቹ እንዳጒረመረሙና በአጥፊው እንደ ጠፉ፣ አታጒረምርሙ።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 10፥10 (አዲሱ መ.ት)
ለማጉረምረም ምክንያት የምሆኑን ነገሮች
1: እግዚአብሔር የሰጠን ተስፋ ስዘገይ
“ለነገ የሚባል ተስፋ ልብን ያሳምማል፤ የተሳካ ምኞት ግን የሕይወት ዛፍ ነው።”
— ምሳሌ 13፥12 (አዲሱ መ.ት)
“የምትዘገይ ተስፋ ልብን ታሳዝናለች፤ የተገኘች ፈቃድ ግን የሕይወት ዛፍ ናት።”
— ምሳሌ 13፥12
2: የምንፈልገው ነገር ሳይሳካ ስቀር
ስለዚህ :- ንስሐ እንግባ !!!
የጌታ እራት ፕሮግራም በቤተክርስቲያናችን ነበር ።
። ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን ።
ዘወትር እሁድ ሙሉ ቀን በጅማ መሃል አጥቢያ ህይወት ብርሃን ቤ/ክርስቲያን ማለትም
-- 3፡00-4፡00 የማለዳ ትምህርት
-- 4፡00-6፡30 የአምልኮ እና የቃል ጊዜ
-10፡00-12፡30 የወጣቶች ጊዜ
--እሮብ 10፡00-1፡00 የሚቆይ የአምልኮ የቃል እንዲሁም የነፃ መውጣት ጊዜ ለታመሙ ወገኖች የሚፀለይበት
--ሐሙስ 10:30 እስከ 1 ሰዓት የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ጊዜ
--ቅዳሜ ጠዋት የልጆች ትምህርት ጊዜ ከሰሃት በኋላ የእህቶች እና እናቶች ጊዜ
በእነዚህ ከላይ በተጠቀሱት በሚመቻችሁ ጊዜያት በመምጣት ጌታ የሆነውን እ/ግር አብረውን ያምልኩ።
#ማራናታ_ጌታ_ሆይ_ቶሎ_ናናናናና።
የጅማ የሕይወት ብርሃን የቤተክርስቲያን የባንክ ቁጥሮች
የንግድ ባንክ 1000260950936
የብርሃን ባንክ 2000200065103
…ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመፀኛ አይደለምና።
ዕብ 6፡10
የጅማ የሕይወት ብርሃን ቤተክርስቲያን ማህበራዊ ገፅ
@jhbc13👉tiktok
@JHBC-z3u👉YouTube
@jhbc.13👉Instagram
https://t.me/jhbc1👉telegram
https://www.Facebook.com/jimmayehiywotberhanchurch
ከላይ በተጠቀሱት ሚዲያ አማራጮች የቤ/ክ ፕሮገራም ይከታተሉ ...
