cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

ዘርአዳዊት ዘ-ኢትዮጵያ 2.0

ሰው - ኢትዮጵያዊ ከ፩ ዓመት በላይ በጦርነት ምክንያት የዓለም አቀፍ ግንኙነት አውታር (internet) በትግራይ በመቋረጡ @zeradawitzeeth መስመሬ ጠፍቷል ። በዚህ ምክንያት ይህ አዲስ መስመር ለመክፈት ተገድጃለሁ።።

Більше
Рекламні дописи
217
Підписники
Немає даних24 години
-27 днів
-630 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

የትንቢተ ሶፎንያስ ዋና ዓላማ ንስሐ ብቸኛውና አማራጭ የሌለው የመዳን መንገድ መኾኑን መግለጽ፣ አለቆቹንና በየትኛው ደረጃ ያለውን ሰው መገሰጽ፣ እንዲኹም በይሁዳ ላይ ሊመጣ ያለውን ቊጣ (በከለዳውያን እጅ ወደ ምርኮ መኼድ) ማሳወቅ ነው፡፡ ምንም እንኳን መጽሐፉ የሚዠምረው ሊመጣ ያለውን ፍርድ በማሳወቅ ቢኾንም የሚጨርሰው ግን በምስጋና ነው፡፡ ይኸውም በአብዛኞቹ የነቢያት መጻሕፍት የምናስተውለው አካኼድ ነው፡፡ አብዛኞቹ ነቢያት አስቀድመው የእግዚአብሔር ፍርድ ምን እንደኾነ ይገልጣሉ፤ በመጨረሻም ለኹሉም ተስፋ ድኅነትን ይሰጣሉ፡፡ በተለይ ደግሞ ይኸው ድኅነት ሊመጣ ካለው መሲሕ ጋር በማያያዝ ነው የሚነግርዋቸው፡፡ ትንቢተ ሶፎንያስም አካኼዱ እንዲኽ ነው፡፡  ዝርዝር ለማንበብ ተከታዩ አስፈንጣሪ ይጫኑ👇 http://ethiopiaawtar.blogspot.com/2023/10/blog-post_63.html
Показати все...
ነብዩ ሶፎንያስ | ጋዛ ሰው የማይኖርባት ባድማ ትሆናለች…እናንተም ኢትዮጵያውያን ደግሞ ፥ በሰይፌ ትገደላላችሁ

በነገራችን ላይ ሙስሊሞች በካርታቸው ላይ ኢትዮጵያን “የሙስሊም ምድር” አድርገው እየቀቡ እንደሆነ ልናስተውል ይገባናል። ሥልጣን ላይ ያስቀመጧቸው ጋላ-ኦሮሞዎች በተለይ ቱርኮችን፣ ዓረቦችንና ኢራናውያንን በጣም አበረታትዋቸዋል፤ “የክርስቲያን ደሴት የሆነችው ኢትዮጵያ ዛሬ በእጃችን ገብታለች” በማለት ላይ ናቸው። በግራኝ ቀዳማዊ ዘመን አግኝተውት የነበረውን “ድል” ዛሬም እየደገሙት እንደሆነ ውስጥ ለውስጥ በኩራት በመነጋገርና በማወጅ ላይ ናቸው። የክርስቶስ ቤተሰቦች እንንቃ፣ በጠላቶቻችን የዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ባሪያዎች ላይ ተነስተን የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹን በቆራጥነት እንታገላቸው። መንፈሳውያን የሆንን ሰዎች የምንኖረው እኮ መኪና እና ቤት ለመግዛት ወይንም ሆዳችንን በጮማ ስጋ ለመሙላት፣ ደማችንን በአረቄ ለመበከል አይደለም፤ አባቶቻችንና እናቶቻችን የሞቱላትን ሀገራችንን፣ ክርስትና ሃይማኖታችንን፣ ባሕላችንና ቋንቋችንን ባጠቃላይ ማንነታችንና ምንነታችንን ለመከላከል ማድረግ ለሚገባን የተቀደሰ ተጋድሏዊ ሥራ እንጂ። ዛሬ ተለሳላሽ፣ መሃል ሠፋሪ፣ አድርባይ እና ባህላዊ ክርስቲያን ወገን አያስፈልገንም፤ ልሂቃኑ በብዛት ዝልግልግ፣ በሁሉም ዘንድ ተወዳጅነትን የሚሹ፣ ሁሉን አቃፊ፣ አድርባይ እና ግብዞች ናቸው። ዛሬ የሚያስፈልገን ወለም ዘለም የማይል ተባዕታይ የክርስቶስ ሠራዊት ብቻ ነው። ዝርዝር ለማንበብ ተከታዩ አስፈንጣሪ ይጫኑ👇 http://ethiopiaawtar.blogspot.com/2023/10/blog-post_21.html
Показати все...
ኢማም ማህዲ | የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶች እና የቁርዓን ትንቢቶች

Показати все...
Log in or sign up to view

See posts, photos and more on Facebook.

Фото недоступнеДивитись в Telegram
በመጨረሻም 'አንድ የዓለም ሃይማኖት' እየቀረበ ነው። የሰው ልጅ የፈጠራቸው የውሸት እምነቶች ውህደት እየፈጠሩ ነው።ይህም ወደ አዲስ ዘመን የሰው ልጅ "መንፈሳዊ ዝግመተ ለውጥ" ይመራናል።
Показати все...
የዩክሬን ፓርላማ የዩክሬን ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን ከሞስኮ ጋር ግንኙነት አለው በሚል የዩክሬን ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን ለማገድ ረቂቅ አዋጅ አወጣ። የክርስቶስ ተቃዋሚው የዩክሬን ፕሬዚደንት ቮሎዲሚር ዜሊንስኪ አሁን መነኮሳትን ከገዳማቸው እንዲወጡ እያስገደደ ነው። ሉሲፈራዊው ተልዕኳቸው ይህ ነው! የቭላድሚር ዘሌንስኪ ቅድመ አያቶች፤ ከሃዲዎቹ ነፃ ግንበኞች/ፍሪሜሰኖች እነ ቭላድሚር ሌኒን [መለስ ዜናዊ]፣ ሊዮ ትሮትስኪ እና ጆሴፍ ስታሊን በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይ ተመሳሳይ ነገር አድርገዋል። አመጸኞቹ አምላክ የለሽ ቦልሼቪካውያን የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን ከሩሲያ ንጉሣውያን ቤተሰቦች ጋር የነበራትን ግኑኝነት እንደ ሥጋት ይቆጥሩት ነበር። በቤተ ክርስቲያኒቱ ላይ የተሰነዘረው ጥቃት፣ ንብረት ከመውረስ፣ አብያተ ክርስቲያናትን እና ገዳማትን ከማውደም ጀምሮ፣ ለ 'ፀረ አብዮቱ' ድጋፍ ያደርጋሉ በሚል የተጠረጠሩ ቀሳውስትንና መነኮሳትን እስከ መግደል ድረስ ዘልቋል። http://ethiopiaawtar.blogspot.com/2023/10/blog-post_20.html
Показати все...
የዩክሬን ናዚ መንግስት ትልቁን የኦርቶዶክስ ቤተክርስትያንን አካል ለማገድ ድምጽ ሰጠ

ራፋኤል ሌምኪን ከመቶ ስምንት ዓመታት በፊት ኦቶማን ቱርኮች በአንድ ሚሊየን ተኩል አርሜኒያውያን ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ የፈጸሙትን የዘር ማጥፋት ወንጀል ተከትሎ ይህን የዘር ማጥፋትን በመጥቀስ፤ “የዘር ማጥፋት ወይንም 'ጀነሳይድ'” የሚለው ቃል ፈጣሪ ነው።👇 http://ethiopiaawtar.blogspot.com/2023/10/blog-post_28.html
Показати все...
ራፋኤል ሌምኪን | 'ጀኖሳይድ'” የሚለው ቃል ፈጣሪ

ሁለት ወራት አስቀድሞ በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ የሚመራው የዘር ማጥፋት ጂሃድ በትግራይ በከፍተኛ ደረጃ ተጧጡፎ ነበር። እግዚአብሔርን ለመፈታተንና የታቦተ ጽዮንን ኃይል ለመለካት በሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቻቸው በኩል የቤት ሥራ የተሰጣቸው ከዳተኞቹ ህወሓቶች የትግራይ ወጣት እስከ ደብረ ብርሃን ድረስ እንዲያመራ በማድረግ ከግራኝ ጋር ሆነው በቱርክ ድሮን ሆን ብለው ጨፈጨፉት/አስጨፈጨፉት። ደብረ ሲና ዙሪያ ባሉ ተራሮች ላይ የጅምላ መቃብር ይገኛል፤ ባፋጣኝ ምርመራ መደረግ ይኖርበታል። እነዚህ አረመኔዎች የትም አያመልጧትም። ዝርዝር ለማንበብ ተከታዩ አስፈንጣሪ ይጫኑ👇 http://ethiopiaawtar.blogspot.com/2023/10/blog-post_73.html
Показати все...
ከስይጣን ዙፋን ጴርጋሞም የሚፈልቀው የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ መንፈስ አየር ላይ ነው።

፩/1 ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን የጨፈጨፉት ጋላ-ኦሮሞዎች አሁን ለፍልስጤም ሐማስ አሸባሪዎች እየታገሉና እየተዋጉ ነው (የኤርትራ እና ጋላ-ኦሮሞ ሙስሊሞች ከፍልስጤማውያኑ ጎን ሆነው እየተዋጉ መሆናቸው ተደርሶበታል) ዝርዝር ለማንበብ ተከታዩ አስፈንጣሪ ይጫኑ👇 http://ethiopiaawtar.blogspot.com/2023/10/blog-post_55.html
Показати все...
የኤርትራ እና ጋላ-ኦሮሞ ሙስሊሞች ከፍልስጤማውያኑ ጎን ሆነው እየተዋጉ መሆናቸው ተደርሶበታል

የክርስቶስ ተቃዋሚ ኦቶማን ቱርክ ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት በሁለቱ ጥንታውያን ክርስቲያን ሃገራት፤ በአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ላይ ጂሃድ በማካሄድ በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩ ክርስቲያኖችን ከጣዖት አምላኪዎች ሙስሊሞች እና ጋላ-ኦሮሞዎች ጋር አብራ ጨፍጭፋለች። የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ዛሬም በአሜሪካ፣ በአውሮፓ፣ በሩሲያ፣ በቻይና፣ በእስራኤልና በኳታር እየተደገፈች ከአንድ ሚሊየን በላይ የሚሆኑ አርሜኒያውያን እና ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን ካስጨፈጨፉት/ ከሚያስጨፈጭፉት ሃገራት መካከል ዋንኛዋ ነች። ዓለምን በማመስ ላይ ያለው የእስማኤል እና የዔሳው ሕብረት ይቀጥላል፤ ነገር ግን ይዋል ይደር እንጂ ይህ ሕብረት መፈራረሱ እንደማይቀር ሁኔታዎች በግልጽ እያሳዩን ነው። ከአረመኔዎቹ ከኦሮሞው አብዮት አሕመድ ዓሊ እና ከአዘርበጃኑ አምባገነን አሊየቭ ጋር አብሮ የሠራ ሁሉ፡ ማፈሩ፣ መፈራረሱና መውደቁ የማይቀር ነውና የቱርክም ዕጣ ፈንታ መበታተንና መፈራረስ ይሆናል። ዝርዝር ለማንበብ ተከታዩ አስፈንጣሪ ይጫኑ👇 http://ethiopiaawtar.blogspot.com/2023/10/blog-post_69.html
Показати все...
የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ዕጣ ፈንታ መበታተንና መፈራረስ

ይህ ጽሑፍ በሐምሌ ወር በኢትዮጵያ አውታር ድረ ገጽ የታተመ ጽሑፌ ነው። ዓይን ገላጭ ስለሆነ እንድታነቡት ጋበዝኩኝ፦ ጋላ-ኦሮሞዎቹ የዋቄዮአላህ ባሪያዎች ጥንታውያኑን የአክሱማዊቷን ኢትዮጵያን ክርስቲያን ሕዝቦች ለማጥፋትና ለማዳከም ዛሬ ምዕራባውያኑን ኤዶማውያንን፣ ምስራቃውያኑን እስማኤላውያንን፣ ሶማሌዎችን፣ ሱዳኖችን፣ ሻዕቢያን፣ ህወሓትንና የዐምሓራ ቡድኖችን በመገልገል ላይ ይገኛሉ። ከምንጊዜውም በላይ ሰሞኑን በግልጽ በማየት ላይ የምንገኘው ይህን ነው። አሜሪካ በፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ላይ “ጥየው ነበር” የምትለውን ማዕቀብ ለማንሳት መቸኮሏ፣ ጎን ለጎን ደግሞ የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ፤ “የእነ ሩሲያ የ 'ብሪክስ' አባል እንሆናለን” ማለቱ በደንብ የተቀነባበረ ድራማ መሆኑ ግልጽ ነው። ኦነግ/ ብልጽግናም፣ ሻዕቢያም፣ ህወሓትም ወዘተ ሁሉም በእነ አሜሪካ ቁጥጥር ሥር ሆነው ግን እርስበርስ የሚቃረኑና የሚጣሉ ቡድኖች በመምሰል አክሱማዊቷን ኢትዮጵያን ያፈራርስሏቸው ዘንድ በደማቸው የፈረሙ የኢትዮጵያ ጠላቶች ነው። (ቁጥጥር የሚደረግባቸው ተቃዋሚዎች/ Controlled Opposition)። ይህን ገና ከአስራ አምስት ዓመታት በፊት ጀመሮ ሳወሳው የነበረው ነው። “ምዕራባውያኑ የኢትዮጵያን አንድነት ይፈልጋሉ!” የሚሉትን ሰነፍ የዲያስፐራ ልሂቃንን በጭራሽ አንስማቸው፤ አርቀው ማሰብና ትልቁን ምስል ማየት የተሳናቸው ደካሞች ናቸውና። በወራሪዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች መሳሪያነት ዛሬ 'ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ ኬንያ፣ ጂቡቲና ኤርትራ' የተሰኙትን የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያን ግዛቶችን በሂደት የፈጠሯቸው ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ናቸው። ከሰላሳ ዓመታት በፊትም 'በቋንቋና ጎሳ' የተከፋፈለችዋን የዛሬይቷን ኢትዮጵያ ዘ-ስጋን በኦነግ፣ በሻዕቢያና ህወሓት አማካኝነት የፈጠሯቸው ሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ናቸው። ሉሲፈራውያኑ አሁን የመጨረሻውን ጂሃዳዊ ተልዕኳቸውን ለማሳካት በአውሬ በኢሳያስ አፈወርቂ-አብደላ-ሐሰን ላይ ለመዝመት በመዘጋጀት ላይ ናቸው። ከአንድ ሚሊየን በላይ አክሱማውያን ክርስቲያኖችን ባጭር ጊዜ ውስጥ ለመጨፍጨፍና ሰሜናውያኑንን ወንድማማቾችንም እርስበርስ ለማባላት የበቃው ምኞተኛው ጋኔን ጋላ-ኦሮሞም ልክ እንደ መሐመዳውያኑ አጋሮቹ ያልምንም ሃፍረት 'በቃ አሰብን ልረከብ ነው፣ አክሱም ኬኛ!”ብሎ በመቋመጥ ላይ ይገኛል። አይይ! በምን አቅሙ!? በየትኛው መብቱ?! ውጊያው እኮ ከእግዚአብሔር አምላክና ቅዱሳኑ ጋር ነው! ዝርዝር ለማንበብ ተከታዩ አስፈንጣሪ ይጫኑ👇 http://ethiopiaawtar.blogspot.com/2023/07/blog-post.html
Показати все...
የምዕራቡ ዓለም በጣም አስፈላጊ የሆነውን የቀይ ባሕር መንገድን ቀድሞውኑ መቆጣጠር አቅቶታልን?

Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.