295
Підписники
Немає даних24 години
-57 днів
-7030 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
Фото недоступне
ውጤት በምን ይታያል ?
" ነገ ጥዋት 12 ሰዓት ላይ በዌብሳይት እና በSMS ተማሪዎች ውጤታቸውን ማየት ይቻላሉ። " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
@tikvahethiopia
18200
Фото недоступне
#Update
በአጠቃላይ በ2015 ዓ/ም ከተፈተኑ ተማሪዎች ውስጥ 3.2 በመቶ ብቻ ናቸው 50 በመቶ እና ከዛ በላይ ያስመዘገቡት።
@tikvahethiopia
34700
Фото недоступне
ውጤቱ እንዴት ነው ?
ከፍተኛ ውጤት ተፈጥሮ ሳይንስ 649 ፤ የማህበራዊ ሳይንስ 533 ሆኖ ተመዝግቧል።
649 ያመጣችው የአዲስ አበባ ልደታ ክሩዝ ትምህርት ቤት ስትሆን 533 ያመጣው ከደ/ማርቆስ አዲስ አለማየሁ ትምህርት ቤት ነው።
@tikvahethiopia
32300
Показати все...
TIKVAH-ETHIOPIA
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ ነው። ሰውነትን አስቀድመው ግለሰብን፣ ህዝብና ሀገርን የሚያከብሩ፣ ሚዛናዊ አመለካከትን ያዳበሩ፣ ከጥላቻ አመለካከት የነፁ ኢትዮጵያውያን ቤት ነው። መልዕክት መቀበያ @tikvah_eth_BOT @tikvahuniversity @tikvahethAfaanOromoo @tikvahethmagazine @tikvahethsport #ኢትዮጵያ
31600
Repost from 🔥𝑺𝒆𝒏𝒋𝒐 𝑫𝒂𝒊𝒍𝒚 𝑵𝒆𝒘𝒔 𝑶𝒇𝒇𝒊𝒄𝒊𝒂𝒍 💯
ለቅዱስ ዮሴፍ አዳማ ለ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ‼️
ሰኞ መስከረም 7/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ላይ ለአንዳንድ ወሳኝ ጉዳዮች ስለምትፈለጉ ሁላችሁም ተማሪዎች በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት ትምህርት ቤት እንድትገኙልን ሲል ትምህርት ቤቱ ያሳውቃል‼️
መገኘት ግድ ነው‼️
#SHARE 📱📲
@senjonews
@senjonewsgp
14790
📍የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
ነገ ከጠዋት 3 ሰዓት ትምህርት ቤት በመገኘት የመፈተኛ ካርዳቹን (ID) እንድትወስዱ ስንል ልናሳውቅ እንወዳለን!‼️
⚠️ማሳሰብያ:-በተጠቀሰው ሰዓት ሁላቹም እንድትገኙ‼️
@Senjonews
41190
Оберіть інший тариф
На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.