cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

ዳኒ አጠቃላይ የኮሚሽን ስራ

ቤት፣ቦታ፣መኪና ሽያጭ እና ኪራይ

Більше
Рекламні дописи
391
Підписники
Немає даних24 години
+27 днів
-930 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

02:14
Відео недоступнеДивитись в Telegram
የሚሸጥ 40/60  ሱቅ አያት2 ሳይት4 ➣ ብሎክ 29/101  44.32 ካሬ 1ኛ ላይ ➣ በ 53013 ብር ያሸነፍነው ➣ ለመኖሪያም ለንግድም መሆን ይችላል ➣  ለእጅ  200 ሽህ  ብር          ድርድር  የለውም የራሴ ነው ብሎክ 195/05               ለመረጃ        09-48-70-05-05        09-11-55-11-17 ##የሚሸጡ ቤት፤ቦታ፤ኮንዶሚኒየም ካለዎት        ይፃፉልን ይደውሉልን @@ዲጂታል የመገበያያ ዘዴን በመጠቀም           ## ጊዜዎትን ይቆጥቡ           ## ኑሮዎትን ያዘምኑ           ## የሚፈልጉትን ይሽጡ ይለውጡ ## በየቀኑ የምንለቃቸው መረጃዎች ለመመልከት ቴሌ ግራም ገፃችንን ይቀላቀሉ ============================ https://t.me/danidelalaw https://t.me/danidelalaw https://t.me/danidelalaw ፌስቡክ ገፃችን https://www.facebook.com/dagnachew.kassie   ቲክቶክ ገፃችን tiktok.com/@
Показати все...
ዳኒ አጠቃላይ የኮሚሽን ስራ

ቤት፣ቦታ፣መኪና ሽያጭ እና ኪራይ

የሚሸጥ 40/60  ሱቅ አያት2 ሳይት 4 ➣ ብሎክ 18/ 202 47.32 ካሬ 2ኛ ላይ ➣ በ 37027 ብር ያሸነፍነው ➣ ለመኖሪያም ለንግድም መሆን ይችላል ➣  ለእጅ  500 ሽህ  ብር          ድርድር  የለውም የራሴ ነው ብሎክ 195/05               ለመረጃ        09-48-70-05-05        09-11-55-11-17 ##የሚሸጡ ቤት፤ቦታ፤ኮንዶሚኒየም ካለዎት        ይፃፉልን ይደውሉልን @@ዲጂታል የመገበያያ ዘዴን በመጠቀም           ## ጊዜዎትን ይቆጥቡ           ## ኑሮዎትን ያዘምኑ           ## የሚፈልጉትን ይሽጡ ይለውጡ ## በየቀኑ የምንለቃቸው መረጃዎች ለመመልከት ቴሌ ግራም ገፃችንን ይቀላቀሉ ============================ https://t.me/danidelalaw https://t.me/danidelalaw https://t.me/danidelalaw ፌስቡክ ገፃችን https://www.facebook.com/dagnachew.kassie   ቲክቶክ ገፃችን tiktok.com/@
Показати все...
ዳኒ አጠቃላይ የኮሚሽን ስራ

ቤት፣ቦታ፣መኪና ሽያጭ እና ኪራይ

00:25
Відео недоступнеДивитись в Telegram
ማስታወቂያ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ በ2005 ዓም በ20/80/ እና በ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም ተመዝግበው የመኖሪያ ቤት ተጠቃሚ ለመሆን እየተጠባበቁ ለሚገኙ ነዋሪዎች በጋራ መኖሪያ ቤት ማህበር ተደራጅተዉ ቤት እንዲገነቡ በዘረጋው አሰራር መሰረት ከሰኔ 27 ቀን እስከ ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓም በተካሄደው ምዝገባ የተመዘገባችሁ ቤት ፈላጊዎች ዉስጥ ነሃሴ 2 ቀን 2015 ዓም የተመዝጋቢዎች እና የማህበራት ተወካዮች በተገኙበት በተካሄደው የእጣ አወጣጥ ስነስርዓት ስማችሁ ከዚህ በታች የተገለፀዉ ዕጣ የወጣላችሁ እና በየማህበራቱ የተደለደላችሁ መሆኑን አዉቃችሁ ከነገ ነሃሴ 5 ቀን 2015 ቀን ጀምሮ እስከ ነሃሴ 9 ቀን 2015 ዓ/ም ደረስ ባሉት ተከታታይ ቀናቶች ውስጥ የተመደባችሁበትን የመኝታ ቤት የግንባታ ዋጋ ሰባ ከመቶዉን የኮንደሚኒየም የቁጠባ ደብተር (ቀዩ ደብተር) በማስገባት እና ወደተመደባችሁበት ማህበር ሂሳብ በተያያዘዉ መረጃ መሰረት እንድታዘዋውሩ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ የቁጠበዉን ሰባ ከመቶ ከነባሩ የባንክ አካውንት ባላዘዋወሩት ቤት ፈላጊዎች ምትክ ተጠባባቂዎችን የምንተካ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ማሳሰቢያ 👉በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ የተመደባችሁበትን የግንባታ ዋጋ 70 በመቶ ማስገባት የማትችሉ ባለዕድለኞች አስቀድማችሁ ለአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ወደቀደሞ የቤት ልማት ፕሮግራማችሁ እንድትመለሱ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሁለት ቀናት ውስጥ ማስወቅ ይጠበቅባችኃል፡፡ 👉 ከዚህ ቀደም በተጠባባቂነት ተመዝግባቹ ምድባችሁን ለማወቅ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ ተመዝጋቢዎች በሚቀጥሉት ቀናት በማስታወቂያ የምንገልፅ መሆኑን እናሳዉቃልን፡፡ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ስም ዝርዝሩን ከቴሌግራም ላይ ማግኘት ይችላሉ https://t.me/housinginaddisababa/10174
Показати все...
Housing in Addis Ababa የአዲስ አበባ ቤቶች

ማስታወቂያ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ በ2005 ዓም በ20/80/ እና በ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም ተመዝግበው የመኖሪያ ቤት ተጠቃሚ ለመሆን እየተጠባበቁ ለሚገኙ ነዋሪዎች በጋራ መኖሪያ ቤት ማህበር ተደራጅተዉ ቤት እንዲገነቡ በዘረጋው አሰራር መሰረት  ከሰኔ 27 ቀን እስከ ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓም በተካሄደው ምዝገባ የተመዘገባችሁ ቤት ፈላጊዎች ዉስጥ   ነሃሴ 2 ቀን 2015 ዓም የተመዝጋቢዎች እና የማህበራት ተወካዮች በተገኙበት በተካሄደው የእጣ አወጣጥ ስነስርዓት ስማችሁ ከዚህ በታች የተገለፀዉ ዕጣ የወጣላችሁ እና በየማህበራቱ የተደለደላችሁ መሆኑን አዉቃችሁ ከነገ ነሃሴ 5 ቀን 2015 ቀን ጀምሮ እስከ ነሃሴ 9 ቀን 2015 ዓ/ም ደረስ ባሉት ተከታታይ ቀናቶች ውስጥ የተመደባችሁበትን የመኝታ ቤት የግንባታ ዋጋ ሰባ ከመቶዉን  የኮንደሚኒየም የቁጠባ ደብተር  (ቀዩ ደብተር) በማስገባት እና ወደተመደባችሁበት ማህበር ሂሳብ በተያያዘዉ መረጃ መሰረት እንድታዘዋውሩ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ የቁጠበዉን ሰባ ከመቶ ከነባሩ የባንክ አካውንት ባላዘዋወሩት ቤት ፈላጊዎች ምትክ ተጠባባቂዎችን የምንተካ መሆኑን እንገልፃለን፡፡     ማሳሰቢያ 👉በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ የተመደባችሁበትን የግንባታ ዋጋ 70 በመቶ ማስገባት የማትችሉ ባለዕድለኞች አስቀድማችሁ ለአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ወደቀደሞ የቤት ልማት ፕሮግራማችሁ እንድትመለሱ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሁለት ቀናት ውስጥ ማስወቅ ይጠበቅባችኃል፡፡ 👉 ከዚህ ቀደም በተጠባባቂነት ተመዝግባቹ ምድባችሁን ለማወቅ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ ተመዝጋቢዎች በሚቀጥሉት ቀናት በማስታወቂያ የምንገልፅ መሆኑን እናሳዉቃልን፡፡ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ

Фото недоступнеДивитись в Telegram
ማስታወቂያ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ በ2005 ዓ/ም በ20/80/ እና በ40/60 የቤት ልማት ፕሮግራም ተመዝግበው የመኖሪያ ቤት ተጠቃሚ ለመሆን እየተጠባበቁ ለሚገኙ ነዋሪዎች በጋራ መኖሪያ ቤት ማህበር ተደራጅተዉ ቤት እንዲገነቡ በዘረጋው አሰራር መሰረት ከሰኔ 27 ቀን እስከ ሰኔ 30 ቀን 2015 ዓም በተካሄደው ምዝገባ የተመዘገባችሁ ቤት ፈላጊዎች ዉስጥ ነሃሴ 2 ቀን 2015 ዓ/ም የተመዝጋቢዎች እና የማህበራት ተወካዮች በተገኙበት በተካሄደው የእጣ አወጣጥ ስነስርዓት ስማችሁን በዚህ የቴሌግራም ገፅ https://t.me/aahdabofficial ማየት የምትችሉ ሲሆን ዕጣ የወጣላችሁ እና በየማህበራቱ የተደለደላችሁ መሆኑን አዉቃችሁ ከነገ ነሃሴ 5 ቀን 2015 ቀን ጀምሮ እስከ ነሃሴ 9 ቀን 2015 ዓም ደረስ ባሉት ተከታታይ ቀናቶች ውስጥ የተመደባችሁበትን የመኝታ ቤት የግንባታ ዋጋ ሰባ ከመቶዉን የኮንደሚኒየም የቁጠባ ደብተር (ቀዩ ደብተር) በማስገባት እና ወደተመደባችሁበት ማህበር ሂሳብ በተያያዘዉ መረጃ መሰረት እንድታዘዋውሩ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ የቁጠበዉን ሰባ ከመቶ ከነባሩ የባንክ አካውንት ባላዘዋወሩት ቤት ፈላጊዎች ምትክ ተጠባባቂዎችን የምንተካ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ማሳሰቢያ 👉በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ የተመደባችሁበትን የግንባታ ዋጋ 70 በመቶ ማስገባት የማትችሉ ባለዕድለኞች አስቀድማችሁ ለአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ወደቀደሞ የቤት ልማት ፕሮግራማችሁ እንድትመለሱ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሁለት ቀናት ውስጥ ማስወቅ ይጠበቅባችኃል፡፡ 👉 ከዚህ ቀደም በተጠባባቂነት ተመዝግባቹ ምድባችሁን ለማወቅ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ ተመዝጋቢዎች በሚቀጥሉት ቀናት በማስታወቂያ የምንገልፅ መሆኑን እናሳዉቃልን፡፡ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ
Показати все...

Фото недоступнеДивитись в Telegram
የአማራን ሕዝብ የህልውና ትግል የሚያቀናጅ ኮማንድ ፖስት ተቋቋመ! ሐምሌ 30/2015 ዓ.ም. (August 6, 2023) ከአማራ ሕዝባዊ ግንባር የተሠጠ አስቸኳይ መግለጫ የአማራ ሕዝብ ላለፉት ረጅም ዓመታት እንደ ሕዝብ ሲደርስበት የነበረውን መስፈሪያ-የለሽ መከራ፣ አገርና ሕዝብን ለማቆየት ሲል ስቃዩን ችሎ ሰላማዊ የለውጥ ሁኔታ ይፈጠራል በሚል ሲታገስ ቆይቷል። ትዕግሥቱን ፍርሃት፣ ዝምታውን የተሸናፊነት፣ መንግሥት ማክበሩን እንደ አላዋቂነት ተወስዶ በመከራ ላይ መከራ ሲደራረብበት ቆይቷል። ይህ ሁሉ የአማራው ታጋሽነት የአገርን ሕልውና ከአደጋ ለመጠበቅ፣ የንጹሃን እልቂትን ለማስቀረትና በሰላማዊና ሕጋዊ መንገድ መፍትሄ ይገኛል ከሚል ፍጹም ስልጡንነት ነበር። ሆኖም የአብይ አህመድ የኦሮሙማ የፓለቲካ አይድዮሎጂን ተከትሎ፣ የአማራውን ሕህዝብ፣ ከክርስትናና ከሙስሊም እምነት ተከታዮች ጋራ አጥፍቶ፣ በምስራቅ አፍሪካ የኩሽ ግዛት ለመፍጠር የጀመረው የፋሺዝም የዘር ማፅዳትና የመስፋፋት ፓሊሲ ከኢትዮጵያም አልፎ በመላው አፍሪካ ቀንድ አገሮች ላይ ታላቅ የፀጥታ ችግር ፈጥሮ፣ ቀጠናውን የኃያላን ጦር አውድማ ሳያደርገው ኢንተርናሽናል ኮሚኒቲው አስፈላጊውን ትኩረት ሊሰጠው ይገባል። ይህ የጉግማንጉግ ሰው-በላ የአራዊት አገዛዝ ለሠላም የተዘረጋውን የሕዝባችንን እጅ ለመቁረጥ ምሳሩን መዞ እልቂትን አውጇል። ዐማራው ህልውናውን ለመከላከል ያለው ብቸኛ አማራጭ ኃይል ብቻ በመሆኑ ሳይወድ በግድ በጠላቶቹ ጋባዥነት ወደ ለየለት ጦርነት ውስጥ ገብቷል። የአማራ ሕዝብ በአሁኑ ወቅት የአብይ አህመድ የኦሮሙማ-ኦህዴድ-ኦነግ አገዛዝን ወረራ ለመመከት በበርካታ ግንባሮች እየተፋለመ ይገኛል። ሕዝባችን እየተፈጸመበት ያለውን መረን-የለሽ ጭፍጨፉ፣ አፈናና ግድያ ዝም ብሎ ከመመልከት ወደ ሁለገብ የተከላካይነት ምዕራፍ ተሸጋግሯል። የተጋድሎው ግለትና የጦር ግንባሩ ስፋት አማራው የሚያደርገውን ትግል በበለጠ ውጤታማና አሸናፊ እንዲሆን የተቀናጀ አመራር የሚሰጥ አካል ማዋቀር አስፈልጓል። ይህንንም የሚያቀናጅ ኮማንድ ፖስት ተቋቁሟል። የአማራው የተለያዩ ክፍላተ አገሮች፣ በሥራቸው የፋኖ ብርጌዶች ያሏቸው ኮማንድ ፖስቶች ሲኖሯቸው፣ እነዚህንም በበላይነት የሚያስተባብረው ጀግናው አርበኛ ሉቴናንት ኮረኔል ፉንታሁን ሙሃባ ነው። የኮማንድ ፖስቱ ዓላማዎች፡- * ክልሉን ሙሉ በሙሉ ከጠላት ለማፅዳት የተባበረና የተቀነባበረ ትግል እንዲካሄድ ማድረግ፤ * ነፃ የወጡ ከተሞችን ጥበቃ እንዲኖራቸውና ሕዝባዊ አስተዳደር በማዋቀር የአገልግሎት ተቋማት ስራቸውን እንዲቀጥሉ ማድረግ፤ * ትግሉን ለመቀላቀል የሚፈልጉ ኃይሎችን ማሰልጠን፣ ማስታጠቅና ለትግል ማሰማራት፤ * የሎጅስቲክስ አቅርቦትን ለማሳለጥና፣ ጉዳት የደረሰባቸውን በመንከባከብ እርዳታ እንዲያገኙ ማመቻቸት፤ * የጠላት ምርኮኞችንም ዓለም ዓቀፍ ህግ በሚፈቅደው መሠረት መጠብቅ፣ ተጸጽትውና ይቅርታ ጠይቀው ከወገን ጦር እንዲቀላቀሉ መሞከር፣ ወይም ወደፊት ለፍርድ እንዲቀርቡ ማድረግ። ይህንንም ሕዝባዊ ዓላማ ለማሳካት የተቋቋሙት ኮማንድ ፖስቶችና ብርጌዶች የሚከተሉት ናቸው፡ ኮረኔል ፉንታሁን ሙሃባ አጠቃላይ የኮማንድ ፖስቶቹ የበላይ አስተባባሪ ከመሆኑም በተጨማሪ የወሎን ብርጌዶች ኮማንድ ፖስት ይመራል፡፡ ብርጌዶቹ:- * አንደኛ ብርጌድ * ሁለተኛ ብርጌድ * አሳምነው ብርጌድ-ላሊበላ እንዲሁም ይህ ኮማንድ ፖስት ከምስራቅ አማራ ፋኖ ዋና አዛዥ አርበኛ ምሬ ወዳጆ ጋር በመመካከር ተናቦ እንዲታገል ተዋቅሯል፤ በጎንደር ያሉ ብርጌዶች ኮማንድ ፖስት በጊዜያዊነት በሻለቃ አንተነህ ይመራል፡፡ ብርጌዶቹ፦ * ምኒልክ ብርጌድ * ቆስቁስ ብርጌድ * ደቡብ በጌምድር ብርጌድ * ቋረኛው ብርጌድ የሽዋ ኮማንድ ፖስትን የሚመራው በሻለቃ መከታው ሲሆን በእዙ ሥር አራት ብርጌዶች ይኖራሉ፡፡ የጎጃም ኮማንድ ፖስት፦ * ብርጌዶቹ * የበረኸኛ ብርጌድ ኮማንድ ፖስቶቹ የዓማራ ሕዝባዊ ኃይሎች ባሉበት ቦታ ሁሉ ተናበውና ተባብረው ይሠራሉ። ሌሎችም ብርጌዶች በሂደት ወደፊት ይካተቱበታል። እንዲሁም በውይይት ላይ ያሉ በተለያየ የፋኖ አደረጃጀት የተዋቀሩ የቁርጥ ቀን ልጆች በሚያደርጉት ትግል፣ ሁሉም ተቀናጅቶ በአንድ ሠፊ ግንባር እንዲዋቀሩ መሬት የረገጠ ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል። ለጊዜው ከተፈጠረው አጣዳፊ ሁኔታ አኳያ ከላይ የተዘረዘሩት የፋኖ ብርጌዶች በአንድ ዕዝ ሥር ተናበውና ተደጋግፈው ለመታገል የጋራ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ለሕዝብ ስናሳውቅ በታላቅ ኩራት ነው። በዚህ ኮማንድ ፖስት የተካተቱትንም ሆነ በየአካባቢው ከጠላት ጋር የሚፋለሙትን ሁሉ፣ ወገናችን በሚችለውና ባለው አቅሙ ድጋፍ እንዲያደርግላቸው አደራ እንላለን። በመጨረሻም በአገር መከላከያ ሥር ተሰልፈህ አገር ለመጠበቅ አደራ የተቀበልክ ሠራዊት፣ ጦርነቱ በሕዝብና በጥቂት አንባገነንና ጨፍጫፊ የብልጽግና ፋሽስታዊና ዘረኛ መሪዎች መካከል መሆኑን አውቀህ ከሕዝባዊ ፋኖዎች ጋራ እንድትቀላቀል፣ ወይም በብልጽግና መሪዎች ላይ አፈሙዝህን እንድታዞር ታሪካዊ ጥሪ ቀርቦልሃል። በዚህ ጦርነት ግፉና መስዋዕትነቱ የከፋ ቢሆንም፣ የአብይ አህመድ ፋሺስታዊው የኦሮሙማ ሰው-በላ አገዛዝ ፈጽሞ አገር የመምራት እድል ከእንግዲህ ወዲያ አይኖረውም። ከግብረ-አበሮቹም ጋራ ለፍርድ የሚቅርብበት ጊዜ ሩቅ አደለም። ስለሆነም በተለያየ የመንግሥት ሃላፊነት ላይ ያላችሁ ባለስልጣናት፣ በውጭ የዲፕሎማሲ ስራ የተሰማራችሁ፣ አገዛዙን በተለያየ መንገድ የምታገለግሉ፣ ከዚህ ሕዝብ ጨፍጫፊ ሥርዐት እራሳችሁን በጊዜ እንድታገሉ ሞራላዊና ሕሊናዊ ግዴታ አለባችሁ። ለለውጥ የተነሳው ሕዝብ እየደረሰበት ያለውን መከራ ችላ ብላችሁ ከአራጁ አገዛዝ ጋር ከቀጠላችሁ ሕዝባችን በእናንተ ላይ ሊያደርሰው የሚችለውን የበቀል እርምጃ ማስቆም የሚችል ኃይል አይኖርም። ለሃያ ሰባት ዓመታት የሕወሃት/ኢህአዴግን፣ እንደዚሁም ላለፉት አምስት ዓመታት የኦህዴድ ኦነግ/ብልጽግናን የግፍ ጽዋ የቀመሳችሁ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ሆይ! የአማራ ሕዝብ ለህልውናው ብሎም ኢትዮጵያ እንደአገር እንድትቀጥል ለሚከፍለው ከፍተኛ መስዋእትነት የድርሻችሁን እንድትወጡ ወገናዊ ጥሪ ቀርቦላችኋል። የአማራ ሕዝብ በልጆቹ መስዋዕትነት ያሸንፋል! መነሻችን የአማራ ሕልውና፣ መዳረሻችን የኢትዮጵያ አንድነት! የአማራ ሕዝባዊ ግንባር!
Показати все...