cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

የዘወትር ምንባብ

ይህ ቻነል በቤተ ክርስትያን የግጻዌ መጽሐፍ መሰረት የየዕለቱን የእግዚአብሔር ቃል ለማካፈል በማሰብተከፈተነል ነው። ሃሳብ አስተያየት ካለችሁ በ@ መስጠት ይቻላል

Більше
Рекламні дописи
526
Підписники
Немає даних24 години
+67 днів
+730 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

Фото недоступнеДивитись в Telegram
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ሮሜ 8 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁶ እንዲሁም ደግሞ #መንፈስ_ድካማችንን_ያግዛል፤ እንዴት እንድንጸልይ እንደሚገባን አናውቅምና፥ ነገር ግን #መንፈስ ራሱ #በማይነገር መቃተት ይማልድልናል፤ ²⁷ ልብንም የሚመረምረው #የመንፈስ አሳብ ምን እንደ ሆነ ያውቃል፥ #እንደ_እግዚአብሔር ፈቃድ ስለ ቅዱሳን ይማልዳልና። እንኳን አደረሳችሁ 😍🙏 መልካም በዓል 🙏😍
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
“ለእውነት እየታዘዛችሁ ግብዝነት ለሌለበት ለወንድማማች መዋደድ ነፍሳችሁን አንጽታችሁ እርስ በርሳችሁ ከልባችሁ አጥብቃችሁ ተዋደዱ።” — 1ኛ ጴጥሮስ 1፥22 እንኳን አደረሳችሁ 😍🙏 መልካም በዓል 🙏😍
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
“ነገር ግን #ኢየሱስን ከሙታን ያስነሣው #የእርሱ_መንፈስ በእናንተ ዘንድ ቢኖር፥ #ክርስቶስ_ኢየሱስን ከሙታን ያስነሣው እርሱ በእናንተ በሚኖረው #በመንፈሱ፥ ለሚሞተው ሰውነታችሁ ደግሞ #ሕይወትን ይሰጠዋል።” — ሮሜ 8፥11 እንኳን አደረሳችሁ 😍🙏 መልካም በዓል 🙏😍
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
“ #በክርስቶስ_ኢየሱስ_ያለው_የሕይወት_መንፈስ ሕግ ከኃጢአትና ከሞት ሕግ አርነት አውጥቶኛልና።” — ሮሜ 8፥2 እንኳን አደረሳችሁ 😍🙏 መልካም በዓል 🙏😍
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ይሁዳ 1 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁰ እናንተ ግን፥ ወዳጆች ሆይ፥ ከሁሉ ይልቅ በተቀደሰ ሃይማኖታችሁ ራሳችሁን ለማነጽ እየተጋችሁ #በመንፈስ_ቅዱስም እየጸለያችሁ፥ ²¹ ወደ ዘላለም ሕይወት የሚወስደውን #የጌታችንን_የኢየሱስ ክርስቶስን ምሕረት ስትጠባበቁ #በእግዚአብሔር_ፍቅር ራሳችሁን ጠብቁ። እንኳን አደረሳችሁ 😍🙏 መልካም በዓል 🙏😍
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
“ነገር ግን #መንፈስ_ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፥ በኢየሩሳሌምም በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም እስከ ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ አለ።” — ሐዋርያት 1፥8 እንኳን አደረሳችሁ 😍🙏
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ሮሜ 8 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁴ #በእግዚአብሔር_መንፈስ የሚመሩ ሁሉ እነዚህ #የእግዚአብሔር_ልጆች ናቸውና። ¹⁵ አባ አባት ብለን የምንጮኽበትን #የልጅነት_መንፈስ ተቀበላችሁ እንጂ እንደገና ለፍርሃት የባርነትን መንፈስ አልተቀበላችሁምና። እንኳን አደረሳችሁ 🙏😍
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
“አትታበዩ፥ በኩራትም አትናገሩ፤ እግዚአብሔር አዋቂ ነውና፥ እግዚአብሔርም ሥራውን የሚመዝን ነውና፥ ከአፋችሁ የኵራት ነገር አይውጣ።” — 1ኛ ሳሙኤል 2፥3
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.