uk
Feedback
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

Відкрити в Telegram

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.

Показати більше
3 497
Підписники
-124 години
+97 днів
+10930 днів
Архів дописів
የወንጌል እንቅስቃሴ በደሴ ከተማ የተጀመረበት 90ኛ ዓመት እና የማዕከላዊ ሰሜን ኢትዮጵያ ሲኖዶስ በድጋሚ የተቋቋመት 25ኛ ዓመት ድርብ ክበረ በዓል ከሚያዚያ 5-11 ቀን 2018 በተለያዩ መርሃ ግብሮች በታላቅ ድምቀት ሊከበር ዝግጅቶች ሁሉ ተጠናቀዋል። ለዚህም ልዩ የምስጋና ክብረ በዓል ከሀገር ውስጥና ከሀገር ውጪ በርካታ እንግዶች ወደ ደሴ ከተማ የሚከትሙ ሲሆን ምዕመናን እና የወንጌል አማኞች ተካፋይ እንዲሆኑ የግበዣ ጥሪ ቀርቧል። አቤኔዘር፥ እስከ አሁን ድረስ እግዚአብሔር ረድቶናል 1ኛ ሳሙኤል 7፥12

#EECMY_Youth_Week March 30-April 05, 2026 👉Leading verse: ''...let your light shine before others, that they may see your good deeds and glorify your Father in heaven.'' Matth. 5:16 👉Theme: ''An Impactful Life for Wholistic Ministry!'' 👉In all congregations of the EECMY. https://t.me/eecmyyouthministry #Share

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ደቡብ ኢትዮጵያ ሮሆቦት ሲኖዶስ ለአደጋ ተጎጂዎች የ350 ሺህ ብር ድጋፍ አደረገ ​አርባ ምንጭ፡ መጋቢት 12/2018 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን) ​የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የደቡብ ኢትዮጵያ ሮሆቦት ሲኖዶስ በጋሞ ዞን ደጋማ አካባቢዎች በደረሰው ድንገተኛ የመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች መልሶ ማቋቋሚያ የሚውል የ350 ሺህ ብር ግምት ያለው የአይነት ድጋፍ አደረገ። ​የሲኖዶሱ ፕሬዝዳንት ቄስ ከተማ ካሚሌ በአደጋው ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን ገልጸው ተጎጂዎችን ለመርዳትና መልሶ ለማቋቋም የሚውል የምግብ ፍጆታ ቁሳቁስ አስረክበዋል። ​ድጋፉን የተረከቡት የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ደምሴ አድማሱ (ዶ/ር) ሲኖዶሱ ላሳየው ፈጣን ምላሽና ሰብዓዊ ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል። ዋና አስተዳዳሪው አክለውም ፈጣሪ ህዝባችንን ከመሰል አደጋና ሀዘን እንዲጠብቅ ምኞታቸውን ገልጸዋል። ​በስመኝ አክሊሉ

#Ayyaana_Dargaggootaa_Waldaa_Kiristaanaa_Warra_Wangeelaa_Makaana_Yesuus_Itiyoopiyaa Bitootessa 21-27/2018 ALI 👉Luqqisii Duree: ''Namoonni hojii keessan isa gaarii arganii, Abbaa keessan isa waaqa irraaf ulfina akka kennaniif ifni keessan akkuma kanaatti namoota duratti haa ifu!.'' Maat. 5:16 👉Mata Duree: “Jireenya Dhiibbaa Uumu Tajaajila Hunda-Galeessaaf” 👉Waldaa Amantootaa hundumaatti https://t.me/eecmyyouthministry EECMY Youth Ministry #Share

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ለመሬት መንሸራተት ተጎጂዎች የ1 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገች * * ​የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች የሚውል የ1 ሚሊዮን ብር የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል ። ​ድጋፉን ያስረከቡት የቤተክርስቲያኗ ፕሬዝዳንት ቄስ ዶክተር ዮናስ ይገዙ በአደጋው በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ጥልቅ ሃዘን ገልጸው፤ በጸሎታቸውም ለተጎጂ ቤተሰቦች መፅናናትን፣ ለተረፉት ደግሞ ጥንካሬን ተመኝተዋል። ፕሬዝዳንቱ አክለውም አደጋው ህሊናን የሚነካ እና ከፍተኛ ጉዳት ያስከተለ መሆኑን ገልጸዋል። ​ይህ ድጋፍ የመጀመሪያ ዙር መሆኑን የጠቆሙት ፕሬዝዳንቱ ቤተክርስቲያኗ በቀጣይ ተጎጂዎችን መልሶ ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት ውስጥ በንቃት እንደምትሳተፍና በዘላቂነት ለመደገፍም ከዞኑ መንግስት ጎን እንደምትቆም አረጋግጠዋል። ​"በቅርቡ በተካሄደው ዓለም አቀፍ ጉባኤ ላይ በዞኑ የደረሰውን ጉዳት አንስተን ተወያይተናል። የዛሬው አመጣጣችንም ለቅሶ ለመድረስና አጋርነታችንን ለመግለጽ ሲሆን፣ በቀጣይም በዘላቂነት ለመደገፍ በርከት ባሉ ድጋፎች እንመለሳለን" ብለዋል ቄስ ዶክተር ዮናስ። ​የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዶክተር ደምሴ አድማሱ ድጋፉን በተቀበሉበት ወቅት እንደገለጹት በዞኑ በሚገኙ 4 ወረዳዎች በተከሰተው በዚህ የመሬት መንሸራተት አደጋ የ81 ሰዎች ህይወት ማለፉንና በርካታ ወገኖች ከቤት ንብረታቸው መፈናቀላቸውን አስታውሰዋል። ​ዋና አስተዳዳሪው ቤተክርስቲያኗ በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ላደረገችው የጸሎት፣ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ እንዲሁም ለገለጸችው ማጽናኛ በተጎጂዎችና በዞኑ መንግሥት ስም ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል። በአሁኑ ወቅትም ተጎጂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም ህብረተሰቡን ያስተባበረ ሰፊ ስራ እየተከናወነ መሆኑን ጠቁመዋል። ​በሰመኝ አክሊሉ አርባ ምንጭ፦ መጋቢት 16/2018 ዓ.ም (ጋሞ ዞን መ/ኮሙኒኬሽን)

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የወጣቶች በዓል ከመጋቢት 21- 27/ 2018 ዓ.ም 👉መሪ ጥቅስ፥ ''መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።' ማቴ. 5:16 👉ርዕስ፥ ''ተጽዕኖ ፈጣሪ ህይወት ለሁለንተናዊ አገልግሎት” 👉በሁሉም የቤተ ክርስቲያኒቱ ማኀበራነ ምዕመናን

#የኢትዮጵያ_ወንጌላዊት_ቤተክርስቲያን_መካነ_ኢየሱስ_የ2018ዓ_ም #የወጣቶች_በዓል_መልዕክት 👉መሪ ጥቅስ፡ ''መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።'' ማቴ. 5:16 👉ርዕስ፡ ''ተጽዕኖ ፈጣሪ ህይወት ለሁለንተናዊ አገልግሎት” 👉መጋቢት 21- 27, 2018ዓ.ም #Ergaa_Ayyaana_Dargaggootaa_WKWWMYI_kan_Bara_2018ALI 👉Luqqisii duree: ''Namoonni hojii keessan isa gaarii arganii, Abbaa keessan isa waaqa irraaf ulfina akka kennaniif ifni keessan akkuma kanaatti namoota duratti haa ifu!.'' Maat. 5:16 👉Mata duree: ''Jireenya Dhiibbaa Uumu Tajaajila Hundagaleessaaf'' Bitootessa 21- 27, 2018ALI (April 5, 2026) #The_EECMY_2026_Youth_Day_Message 👉Leading verse: ''... let your light shine before others, that they may see your good deeds and glorify your Father in heaven.'' Matth. 5:16 👉Theme: 'An Impactful Life For Wholistic Ministry' 👉March 30- April 5, 2026 #EECMY #Youth #Day #የወጣቶች_በዓል #Ayyaana_Dargaggootaa EECMY Youth Ministry