የኢትዮጵያ ፌዴራል ጠበቆች ማኅበር - Ethiopian Federal Advocate's Association (EFAA)
Відкрити в Telegram
ይህ በአዋጅ ቁጥር 1249/2013 አንቀጽ 57 ጥር 15 ቀን 2014 ዓ.ም የተቋቋመው የኢትዮጵያ ፌዴራል ጠበቆች ማኅበር ይፋዊ የቴሌግራም ቻናል ነው።
Показати більше6 292
Підписники
-324 години
-97 днів
-5130 день
Архів дописів
ANNOUNCEMENT
CALL FOR APPLICATIONS FOR CONTINUING LEGAL EDUCATION (CLE) ACCREDITATION
The Ethiopian Federal Advocates Association (EFAA) is now accepting applications from institutions and organizations interested in obtaining accreditation to provide Continuing Legal Education (CLE) programs.
Applicants may seek either Accreditation as a Continuing Legal Education (CLE) Provider, or Accreditation of specific CLE activities.
Eligible Applicants include universities and law schools, professional associations, judicial and legal training institutions, research institutions, specialized legal education providers, international legal organizations, and other institutions interested in offering CLE programs in accordance with EFAA standards.
Institutions seeking EFAA recognition for their Continuing Legal Education activities are strongly encouraged to apply.
Interested applicants are required to complete the prescribed application form and submit it along with all necessary supporting documents.
The application form and detailed guidelines can be obtained via https://forms.cloud.microsoft/r/mCWmVgXUcD –
Applications can also be sent via email to CLE@efaa.et
Ethiopian Federal Advocates Association (EFAA)
May 29, 2026
የተሳትፎ ጥሪ
ስለ የክፍያ ደንብ ማሻሻያ ምክክር
የኢትዮጲያ ፈዴራል ጠበቆች ማእህበር አባላቱ በሚከተለው ምክክር ላይ እንዲሳተፉ በክብር ይጋብዛል። ይህ ምክክር በፍትህ ሚኒስቴር የተዘጋጀ ሲሆን የደንብ ቁጥር 65/1992 ዓ.ም. (የክፍያ ደንብ) ማሻሻያ ረቂቅ ላይ መሰረት ያደረገ ነው።
ይህ ማሻሻያ የሚከተሉትን ጉዳዮች ይመለከታል
• የጥብቅና ፍቃድ (የጀማሪ ጠበቃ) ክፍያ
• የጠበቃ መግቢያ ፈተና ክፍያ
• የጠበቃ ድርጅት ምዝገባ እና ፍቃድ ክፍያ
የስብሰባ ዝርዝር
ቀን: ግንቦት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. (May 21, 2026)
ጊዜ: ግማሽ ቀን ስብሰባ (Half-day session)
አዘጋጅ: ፍትህ ሚኒስቴር
ተሳትፎ
በዚህ ምክክር ላይ ለመሳተፍ የሚፈልጉ አባላት ከዚህ በታች የተመለከተውን ሊንክ በመጫን እና የተዘጋጀውን ፎርም በመሙላት እንዲመዘገቡ ማህበራችን በአክብሮት ይጠይቃል።
👉 የምዝገባ ፎርም: https://forms.office.com/r/5dgzQmd4FH
የምዝገባ የመጨረሻ ቀን
ምዝገባ ያበቃል: ግንቦት 10 ቀን 2018 ዓ.ም. — ከቀኑ 10:00 ሰዓት
ማስታወሻ
ያሉት ቦታዎች የተወሰነ ስለሆነ በቅድሚያ ትመዘገቡ ዘንድ ይጠይቃል። ማህበራችን በእያንዳንዱ ሂደት የአባላት ተሳትፎ አስፈላጊነት የሚያምን በመሆኑ ከወዲሁ ለምታደርጉት ተሳትፎ ለማመስገን ይወዳል።
የኢትዮጲያ ፈዴራል ጠበቆች ማህበር (ኢ.ፈ.ጠ.ማ) | Ethiopian Federal Advocates Association (EFAA)
EFAA Member Consultation Poll – Rule of Law & Human Rights
Dear Esteemed Members,
The Rule of Law and Human Rights Standing Committee of the Ethiopian Federal Advocates Association (EFAA) invites you to participate in this important poll aimed at gathering your valuable input on key issues within its mandate.
Your feedback is essential in strengthening the Committee’s work and advancing the protection of the rule of law and human rights through informed, member-driven engagement.
🔗 Please take a moment to complete the poll here:
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScANQyhEy7BLZya9h3w5-rveUJuRHg99_p2dSZXumLMJH03Wg/viewform?usp=dialog
🕒 It will only take a few minutes.
We sincerely appreciate your participation and continued commitment.
EFAA Rule of Law and
Human Rights Standing Committee
የኢትዮጵያ የፌደራል ጠበቆች ማህበር አባል የሆኑት ወ/ሮ አስቴር አርአያ ከዚህ ዓለም በሞት መለየት የተሰማንን ሀዘን እየገለዝን ስርዓተ ቀብራቸው በዛሬው ዕለት ከቀኑ 6 ፡00 ላይ በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን የሚፈጸም መሆኑን ለአባላት እናስታውቃለን። ለቤተሰቦቻቸው ፣ ለወዳጆቻቸው እና ለባለደረቦቻቸው መጽናናት እንዲሆንላቸው እንመኛለን። የኢትዮጵያ የፌደራል ጠበቆች ማህበር ሚያዚያ 28 / 2018 ዓ.ም.
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
