cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

Jawisa Media (ጃዊሳ ሚድያ)

ይህ ቴሌግራም ቻናል ጥር 19/2015 ዓ.ም የተከፈተ ነው። ዋና አላማው እውነተኛ እና ፈጣን መረጃዎችን ማድረስ ሲሆን በዋናነት ለአማራ እና ለመላው ኢትዮጵያ ኩራት የሆነውን የአማራ ፋኖ በመረጃ መደገፍ ነው። Great Ethiopia for Africa!

Більше
Рекламні дописи
9 367
Підписники
+2024 години
+717 днів
+40430 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

ሰበር ዜና❗️ የአማራ ፋኖ አደረጃጅት በአንድ አደረጃጀት ተዋቀረ ! /////// አርበኛ ዘመነ ካሴ ---- የአማራ ፋኖ ዋና ሰብሳቢ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ ---- የአማራ ፋኖ ምክትል ሰብሳቢ ታላቁ እስክንድር ነጋ ---- የአማራ ፋኖ ውጭ ጉዳይ ጉዳይ ግንኙነት እና ምክትል ሰብሳቢ ፋኖ ሃብቴ ወልዴ ---- የአማራ ፋኖ ሎጀስቲክ መምሪያ ሃላፊ ፋኖ ማስረሻ ሰጤ ---- የአማራ ፋኖ ምክትል ሎጀስቲክ መምሪያ ዋርካው ምሬ ወዳጆ ---- የአማራ ፋኖ ወታደራዊ ጉዳይ ሃላፊ (ጦር መሪ) ፋኖ አሰግድ መኮነን ---- የአማራ ፋኖ ምክትል ወታደራዊ ሀላፊ (ምክትል ጦር መሪ) ፋኖ አስረስ ማረ ዳምጤ ---- ምክትል የውጭ ጉዳይ አማካሪ እና ፓለቲካ ዘርፍ ፋኖ መከታው ማሞ ---- የአማራ ፋኖ ዘመቻ መምሪያ ሃላፊ ፋኖ ፈንታሁን ሞሐባው ---- የአማራ ፋኖ መረጃና ደህንነት ሃላፊ ፋኖ በየነ ---- የአማራ ፋኖ ምክትል መረጃና ደህንነት ሃላፊ ፋኖ ማርሸት ፀሐዩ ----- የአማራ ፋኖ ሚዲያና ፕሮፓጋንዳ ክንፍ ሃላፊ ጋዜጠኛ ወግደረስ ጤና ----- የአማራ ፋኖ ምክትል ህዝብ ግንኙነት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው -----የአማራ ፋኖ የውጭ ግንኙነት ጉዳይ አማካሪ አቶ ኢንጂነር ይልቃል፣ አቶ ዩሐንስ ቦያሌው እና ወ/ሮ መስከረም አበራ ----- የአማራ ፋኖ አጠቃላይ አማካሪ ይሆናሉ ተብሏል። #ማሳሰቢያ:- ይህ ዘገባ በጃዊሳ ሚዲያ የተሰራ ሲሆን ዋናውን መግለጫ በቅርቡ የምንዘግብ መሆኑን እና የቦታ ቅይይር እንዲሁም የአደረጃጀት ለውጥ ካለ የምናሳውቅ ይሆናል። ለጊዜው በዚህ እና መሰል ጉዳዮች ላይ ውይይት እየተደረገ መሆኑን እና በቀጣይ ያልተካተቱ የፋኖ አመራሮችን እና ሌሎች ወደፊት መምጣት ያለባቸውን ጀግኖች ጨምሮ ሲጠቃለል አጠቃላይ መግለጫ ከአማራ ፋኖ አደረጃጀት ስያሜ ጋር የሚስጥ ይሆናል። አንድ መሆናችን በእጅጉ የሚያስደስት ሆኖ ቅሬታ ሊፈጥሩ ይችላሉ ከሚባሉት አንድ አንድ ነገሮች ሊጠኑ እንደሚገባ እናምናለን። በተለይ እንደ አንድ የአማራ ፋኖ ታጋይ የብአዴን አመራሮችን ወደፊት የማምጣቱ ጉዳይ በደንብ ሊታሰብበት ይገባል። ብአዴኖች በትክክል የአማራ ፋኖ ትግል አላማው ገብቶቸው ከሆነ በንስሃ ተመልሰው ለህዝብ መሬት ወርደው መስዋትነት መክፈል አለባቸው የሚል ሃሳብም ማንፀባረቅ እንወዳለን። ያም ሆኖ ይህ ከድል ማግስት ሁሉም ባጠፋው ጥፋት ልክ እስቀጣ ድረስ ለአማራ ፋኖ ወሳኝ ከሆነ አይደለም ከብአዴን ጋር ከሰይጣን ጋር አብረን እንሰራለን። በዚህ ጉዳይ ትግሉን ወደ ኃላ የሚጎትቱ አካላት የሚፈጠሩ ከሆነ ከድርጅቱ በቀጥታ እንደሚሰናበቱ መጥቀስ እንፈልጋለን። ከዚህ በላይ ደስታ በዚህ ትግል ውስጥ እንደሌለ ስለተረዳን ይህንን ካበሰርን በኃላ ነገ እንኳ ብንሞት የማይፀፅተን መሆኑን እየገለፅን  አንድነታችን የሚያስደስታችሁ ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን🙏 ©ጃዊሳ ሚዲያ
Показати все...
👍 293😡 46🤣 31 24🙏 23💯 18👏 7💔 6🤔 5🔥 4🙈 2
ሰበር ዜና❗️ የአማራ ፋኖ አደረጃጅት በአንድ አደረጃጀት ተዋቀረ ! /////// አርበኛ ዘመነ ካሴ ---- የአማራ ፋኖ ዋና ሰብሳቢ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ ---- የአማራ ፋኖ ምክትል ሰብሳቢ ታላቁ እስክንድር ነጋ ---- የአማራ ፋኖ ውጭ ጉዳይ ጉዳይ ግንኙነት እና ምክትል ሰብሳቢ ፋኖ ሃብቴ ወልዴ ---- የአማራ ፋኖ ሎጀስቲክ መምሪያ ሃላፊ ፋኖ ማስረሻ ሰጤ ---- የአማራ ፋኖ ምክትል ሎጀስቲክ መምሪያ ዋርካው ምሬ ወዳጆ ---- የአማራ ፋኖ ወታደራዊ ጉዳይ ሃላፊ (ጦር መሪ) ፋኖ አሰግድ መኮነን ---- የአማራ ፋኖ ምክትል ወታደራዊ ሀላፊ (ምክትል ጦር መሪ) ፋኖ አስረስ ማረ ዳምጤ ---- ምክትል የውጭ ጉዳይ አማካሪ እና ፓለቲካ ዘርፍ ፋኖ መከታው ማሞ ---- የአማራ ፋኖ ዘመቻ መምሪያ ሃላፊ ፋኖ ፈንታሁን ሞሐባው ---- የአማራ ፋኖ መረጃና ደህንነት ሃላፊ ፋኖ በየነ ---- የአማራ ፋኖ ምክትል መረጃና ደህንነት ሃላፊ ፋኖ ማርሸት ፀሐዩ ----- የአማራ ፋኖ ሚዲያና ፕሮፓጋንዳ ክንፍ ሃላፊ ጋዜጠኛ ወግደረስ ጤና ----- የአማራ ፋኖ ምክትል ህዝብ ግንኙነት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው -----የአማራ ፋኖ የውጭ ግንኙነት ጉዳይ አማካሪ አቶ ኢንጂነር ይልቃል፣ አቶ ዩሐንስ ቦያሌው እና ወ/ሮ መስከረም አበራ ----- የአማራ ፋኖ አጠቃላይ አማካሪ ይሆናሉ ተብሏል። ማሳሰቢያ:- ይህ ዘገባ በጃዊሳ ሚዲያ የተሰራ ሲሆን ዋናውን መግለጫ በቅርቡ የምንዘግብ መሆኑን እና የቦታ ቅይይር እንዲሁም የአደረጃጀት ለውጥ ካለ የምናሳውቅ ይሆናል። ለጊዜው በዚህ እና መሰል ጉዳዮች ላይ ውይይት እየተደረገ መሆኑን እና በቀጣይ ያልተካተቱ የፋኖ አመራሮችን እና ሌሎች ወደፊት መምጣት ያለባቸውን ጀግኖች ጨምሮ ሲጠቃለል አጠቃላይ መግለጫ ከአማራ ፋኖ አደረጃጀት ስያሜ ጋር የሚስጥ ይሆናል። አንድ መሆናችን በእጅጉ የሚያስደስት ሆኖ ቅሬታ ሊፈጥሩ ይችላሉ ከሚባሉት አንድ አንድ ነገሮች ሊጠኑ እንደሚገባ እናምናለን። በተለይ እንደ አንድ የአማራ ፋኖ ታጋይ የብአዴን አመራሮችን ወደፊት የማምጣቱ ጉዳይ በደንብ ሊታሰብበት ይገባል። ብአዴኖች በትክክል የአማራ ፋኖ ትግል አላማው ገብቶቸው ከሆነ በንስሃ ተመልሰው ለህዝብ መሬት ወርደው መስዋትነት መክፈል አለባቸው የሚል ሃሳብም ማንፀባረቅ እንወዳለን። ያም ሆኖ ይህ ከድል ማግስት ሁሉም ባጠፋው ጥፋት ልክ እስቀጣ ድረስ ለአማራ ፋኖ ወሳኝ ከሆነ አይደለም ከብአዴን ጋር ከሰይጣን ጋር አብረን እንሰራለን። በዚህ ጉዳይ ትግሉን ወደ ኃላ የሚጎትቱ አካላት የሚፈጠሩ ከሆነ ከድርጅቱ በቀጥታ እንደሚሰናበቱ መጥቀስ እንፈልጋለን። ከዚህ በላይ ደስታ በዚህ ትግል ውስጥ እንደሌለና ይህንን ካበሰርን በኃላ ነገ እንኳ ብንሞት የማይፀፅተን መሆኑን እየገለፅን  አንድነታችን የሚያስደስታችሁ ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን🙏 ©ጃዊሳ ሚዲያ
Показати все...
👍 5
ሰበር ዜና❗️ የአማራ ፋኖ አደረጃጅት በአንድ አደረጃጀት ተዋቀረ ! /////// አርበኛ ዘመነ ካሴ ---- የአማራ ፋኖ ዋና ሰብሳቢ አርበኛ መሳፍንት ተስፉ ---- የአማራ ፋኖ ምክትል ሰብሳቢ ታላቁ እስክንድር ነጋ ---- የአማራ ፋኖ ውጭ ጉዳይ ጉዳይ ግንኙነት እና ምክትል ሰብሳቢ ፋኖ ሃብቴ ወልዴ ---- የአማራ ፋኖ ሎጀስቲክ መምሪያ ሃላፊ ፋኖ ማስረሻ ሰጤ ---- የአማራ ፋኖ ምክትል ሎጀስቲክ መምሪያ ዋርካው ምሬ ወዳጆ ---- የአማራ ፋኖ ወታደራዊ ጉዳይ ሃላፊ (ጦር መሪ) ፋኖ አሰግድ መኮነን ---- የአማራ ፋኖ ምክትል ወታደራዊ ሀላፊ (ምክትል ጦር መሪ) ፋኖ አስረስ ማረ ዳምጤ ---- ምክትል የውጭ ጉዳይ አማካሪ እና ፓለቲካ ዘርፍ ፋኖ መከታው ማሞ ---- የአማራ ፋኖ ዘመቻ መምሪያ ሃላፊ ፋኖ ፈንታሁን ሞሐባው ---- የአማራ ፋኖ መረጃና ደህንነት ሃላፊ ፋኖ በየነ ---- የአማራ ፋኖ ምክትል መረጃና ደህንነት ሃላፊ ፋኖ ማርሸት ፀሐዩ ----- የአማራ ፋኖ ሚዲያና ፕሮፓጋንዳ ክንፍ ሃላፊ ጋዜጠኛ ወግደረስ ጤና ----- የአማራ ፋኖ ምክትል ህዝብ ግንኙነት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው -----የአማራ ፋኖ የውጭ ግንኙነት ጉዳይ አማካሪ አቶ ኢንጂነር ይልቃል፣ አቶ ዩሐንስ ቦያሌው እና ወ/ሮ መስከረም አበራ ----- የአማራ ፋኖ አጠቃላይ አማካሪ ይሆናሉ ተብሏል። ማሳሰቢያ:- ይህ ዘገባ በጃዊሳ ሚዲያ የተሰራ ሲሆን ዋናውን መግለጫ በቅርቡ የምንዘግብ መሆኑን እና የቦታ ቅይይር እንዲሁም የአደረጃጀት ለውጥ ካለ በቅርቡ የምናሳውቅ ይሆናል። ለጊዜው በዚህ እና መሰል ጉዳዮች ላይ ውይይት እየተደረገ መሆኑን እና በቀጣይ ያልተካተቱ የፋኖ አመራሮችን እና ሌሎች ወደፊት መምጣት ያለባቸውን ጀግኖች ጨምሮ ሲጠቃለል አጠቃላይ መግለጫ ከአማራ ፋኖ አደረጃጀት ስያሜ ጋር የሚስጥ ይሆናል። አንድ መሆናችን በእጅጉ የሚያስደስት ሆኖ ቅሬታ ሊፈጥሩ ይችላሉ ከሚባሉት አንድ አንድ ነገሮች ሊጠኑ እንደሚገባ እናምናለን። በተለይ እንደ አንድ የአማራ ፋኖ ታጋይ የብአዴን አመራሮችን ወደፊት የማምጣቱ ጉዳይ በደንብ የታሰረበት ይገባል። ብአዴኖች በትክክል የአማራ ፋኖ ትግል አላማው ገብቶቸው ከሆነ በንስሃ ተመልሰው ለህዝብ መሬት ወርደው መስዋትነት መክፈል አለባቸው የሚል ሃሳብም እናንፀባርቃለን። ያም ሆኖ ይህ ከድል ማግስት ሁሉም ባጠፋው ጥፋት ልክ እስቀጣ ድረስ ለአማራ ፋኖ ወሳኝ ከሆነ አይደለም ከብአዴን ጋር ከሰይጣን ጋር አብረን እንሰራለን። በዚህ ጉዳይ ትግሉን ወደ ኃላ የሚጎትቱ አካላት የሚፈጠሩ ከሆነ ከድርጅቱ በቀጥታ እንደሚሰናበቱ መጥቀስ እንፈልጋለን። ከዚህ በላይ ደስታ በዚህ ትግል ውስጥ እንደሌለና ይህንን ካበሰርን በኃላ ነገ እንኳ ብንሞት የማይፀፅተን መሆኑን እየገለፅን አንድነታችን የሚያስደስታችሁ ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን🙏 ©ጃዊሳ ሚዲያ
Показати все...
00:32
Відео недоступнеДивитись в Telegram
ሰበር ዜና ......... Is Loading 📥 ©ጃዊሳ ሚዲያ
Показати все...
6.17 MB
👍 73 9🔥 6
00:31
Відео недоступнеДивитись в Telegram
አስደሳች ዜናም በሉት የምስራች ! ጀነራል ተፈራ ማሞ ከግንባር ! ጀነራሉ በዚህ ሰዓት በስራ ላይ ይገኛሉ ሙሉውን ንግግር በቅርቡ በጃዊሳ ሚዲያ እንለጥፋለን። እስከዛው ሰላም ሁኑ🙏 ©ጃዊሳ ሚዲያ
Показати все...
5.97 MB
👏 92👍 33🔥 21 15💯 1
00:31
Відео недоступнеДивитись в Telegram
ሰበር ! በአንድ ወሳኝ ቦታ (.....) አገዛዙ ቆፍሮት የነበረው አደገኛ ምሽግ በጀግኖች ተሰብሯል። ጠላት እየፈረጠጠ እኛም እየተከተልንው ነው። ይቀጥላል💪
Показати все...
9.72 MB
👏 99👍 42 12🤔 5🥰 1
00:41
Відео недоступнеДивитись в Telegram
ያሰለጠነህ ጀነራል ተፈራ ማሞ ወደ ፋኖ ሲቀላቀል አንተ ምን ትሰራለህ? በግዜ ምርጫህን ካላስተካከልክ አጣ ፈንታህ ይህ ነው።
Показати все...
5.43 MB
👍 101🔥 4 2
04:29
Відео недоступнеДивитись в Telegram
አጭር መልዕክት ለሀብታሙ አያሌው /// ሀብታሙ አያሌው ለትግሉ ፈር ቀዳጅ ነው በሚል ብዙ ታግሰናል ከቀን ወደ ቀን ይስተካከል በሚል ዝምታንም መርጠን ነበር። አሁን ግን በተጨባጭ ፋኖዎች የሚሉትን ስሙ እና ፍረዱ። የኢትዮ-360 ጋዜጠኛ ሀብታሙ አያሌው የፋኖ አደረጃጀቶች አንድ እንዳይሆኑ፤ አንድ የሆኑትም እንዲነጣጠሉ የአፍራሽነት ሚና እየተጨወተ ይገኛል። በአራቱ ጠቅላይ ግዛት የተደራጁ የፋኖ እዞች ስር ያሉ የክ/ጦር፣ ብርጌድ እና ሻለቃ አንዳንድ አመራሮች ያለባቸውን የገንዘብ እጥረት እንደ ድክመት ወስዶ፤ በደካማ ጎናቸው ገብቶ ለማፍረስ የባጥ የቆጡን እየቧጨረ ይገኛል። በዚህ ረገድ የገንዘብ እጥረት ያለባቸውን ብርጌዶች እና ሻለቃ አንዳንድ አመራሮችን ለይቶ በገንዘብ እየደለለ አሻጥር መስራቱን እና ትግል ማናጠቡን ተያይዞታል። ከወራት በፊት ጠንካራውን የአምሐራ ፋኖ በጎጃም መዋቅር አፍርሶ በእስክንድር ነጋ የሚመራ ፋኖ ለመቋቋም በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ ጥቂት የፖለቲካ ደላሎችን ሰብስቦ ሲጋጋጥ ተደርሶበት በህዝቡ እና ከፍተኛ አመራሮች ርብርብ ባለበት እንዲቆም ተደርጓል። እንደ ማስረሻ ሰጤ ያሉ የነተቡ የፖለቲካ ደላሎችን ሰብስቦ ውኒጥ ውኒጥ ሲል የሰነበተው ሀብታሙ አያሌው ስሞኑን ደግሞ ፊቱን በብዙ ውጣ ውረድ ወደ አንድ የመጣውን የአምሐራ ፋኖ ወሎ እዝ ለማፍረስ አሻጥሩን መጀመሩ ተሰምቷል። የወሎን እዝ አደረጃጀት ዳግም ከፋፍሎ ተገንጣይ አንጃ ፈጥሮ እርስ በእርስ ለማጫረስ በየጥሻው ወደሚገኙ የፋኖ አመራሮች እየደወለ ገንዘብ እንሰጣችኋለን ከእኛ ጋር ሁኑ፣ ለእስክንድር ተገዙ እያለ ከነጻነት ይልቅ ገንዘብን ያስቀደሙ ጥቂት የገንዘብ ቀበኛ ፋኖዎችን ለመደለል እየሞከረ  ስለመሆኑ ተደርሶበታል ። ትግሉም በአንድ ማዕከላዊ ኮማንድ ተሰብስቦ እንዳይመራ እግር እየጎተተ ይገኛል። ©ጃዊሳ ሚዲያ
Показати все...
23.78 MB
👍 69🥱 6😡 3 2👏 2😁 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
መግለጫዋ በኔትወርክ ምክንያት የዘገየች
Показати все...
👍 44
መግለጫ.docx0.31 KB
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.