የ ሕ/ማ/ታ መዝሙር ክፍል
ይኽ የቴሌግራም ቻናል በታዳጊ ቀዳማይ እና ካልዓይ ክፍሎች ላይ የሚሰጠውን የያሬዳዊ ዝማሬ ጥናት ለማገዝ ታስቦ የተከፈተ ነው።
Більше369
Підписники
-124 години
+27 днів
+3430 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
✨ውድ የታዳጊ ክፍል አባላት እንኳነ ለአጋእዝተ ዓለም ሥላሴ አመታዊ በአል በሰላም አደረሳችሁ እያልን ፤ የማታው አገልግሎት የታዳጊ ክፍል እንደመሆኑ መጠን ሁላችሁም አባላት 11:00 ሲሌ በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ በመገኘት አገልግሎቱን እንድታገለግሉ ። ማርፈድ በጥብቅ የተከለከለ ነው።
፦ ከዚህ በተጨማሪ ከተጠቀሰው ሰአት በፊት መምጣት የምትችሉ አባላት አዳራሹን በማስተካከል ከበረከቱ ተሳታፊ ሁኑ።
የ ሕ/ማ/ታ መዝሙር ክፍል:
ሰላም ለፅንሰትኪ ውስተ ከርሠ ሥርዓት ወሕግ፤
ወለልደትኪ ፀሐይ ፀሐይ ሰዳዴ ጽልመት።
ትርጉም:-ሐና ሆይ በሕግ እና በሥርዓት ማሕፀን
ለሆነው ፅንሰትሽ እና ጨለማን ላራቀው ለፀሐይ
ልደትሽ ሰላም እላለሁ (መልክዐ ሐና)።
አመ አመ ተወለድኪ ሐና ወአመ አስተርአይኪ
እምከርሥ፤
ማርያም ተረክበት ከመ ኮል በገዳመ በገዳመ ኅሬ ቅዱስ።
ትርጉም፡-ሐና ሆይ በተወለድሽ እና ከእናትሽ ማሕፀን በወጣሽ ጊዜ ማርያም በቅዱስ ያዕቆብ ዱር ውስጥ እንዳለችው እንደ እንኮይ ፍሬ ተገኘች። የአዲሲቷም ሴት እርጅናዋ ተወገደ (መልክዐ ሐና)።
ነገ ሐምሌ 6/11/16 የወረብ ፈተና ስለሚኖር ሁላችሁም ተዘጋጁ
ፈተናው የሚያካትተው፦
ወረብ ቅኝትእና ትርጉም ነው። በተለይ አብርሃም ወሰዶ ወረብ ቅኝት፣ፀናፅል እንዲሁም ትርጉም ይዛችሁ እንድትመጡ። ላልሰሙት አሰሙ ።
አብርሃም ወሰዶ ለይሥሐቅ ወልዱ ከመ ይሡዖ፤
አውረደ ሎቱ ቤዛሁ በግዐ ቤዛሁ በግዐ።
ትርጉም፦ አብርሃም ልጁ ይሥሐቅን ይሠዋው ዘንድ ወሰደው፤ እግዚአብሔርም በይሥሐቅ ፈንታ የሚሠዋውን (ለይሥሐቅ ቤዛ የሚኾነውን) በግ በዕፀ ሳቤቅ አስሮ አወረደለት። [ዘፍ 22፥1-13]
ወረብ_አብርሃም_ወሰዶ.mp33.56 MB
እንደምን አመሻችሁ የታዳጊ ቀዳማይ ክፍል አባላት ነገ 2:00 ሲል የመዝሙር ጥናት ስለሚኖር እንድትመጡ ። ላልሰሙት አሰሙ
👍 5
Оберіть інший тариф
На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.