cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

Mereja Amhara fano

ይህ ቴሌግራም የአብይ አህመድን አገዛዝ በኢትዮጵያውያን ላይ በተለይም በአማራው ህዝብ ላይ እየፈፀመ ያለውን ዘር ማጥፋት በፅኑ የምናውግዝብት እና የምንታገልበት እንዲሁም የአብይ አህመድን ሚስጢር የምናጋልጥበት ገጽ ነው አስተያየት እና ጥቆማ ቴሌግራም ፦ t.me/MerejaAm

Більше
Рекламні дописи
625
Підписники
-324 години
+67 днів
+2730 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

በአማራ ጥላቻ የሰከረው የኦሮሞ ልዩ ኃይል📌 የኦሮሞ ልዩ ኃይል ሲሰለጥን ከመሠረታዊ የወታደር ስልጠና በተጨማሪ "የአማራ ጥላቻ" የሚግቷቸው ይመስለኛል። የአኖሌ ሀውልትን ሀሰተኛ ትርክት እንደ አጥሚት እየማገ ላደገ የኦህዴድ ኃይል አያስተምሯቸውም ብሎ ማሰብ ሞኝነት ነው። ለማንኛውም ብዙ ጠያፍ ስድቦች እንዳሉት ባውቅም የአማራ ሕዝብ ግን ጠላቶቹ ምን እያሉ እንደሆነ ማወቅ ስላለበት ሳልቆርጥ ለጥፌዋለሁ። እያንዳንዱ አማራ ይመልከተው ሼር አድርጉት! መዳኛችን ፋኖነት ብቻ ነው፤ ሁሉም ባለበት ሁሉ ለዓላማው ይፈንን!
Показати все...
5.03 MB
15.52 MB
በታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ ሎዛ ማርያም ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ጉምብሪት ትምርህት ቤት ላይ ካምፕ ሰርቶ በሚኖረው የአድማ በታኝ ጦር ላይ ከምሽቱ 12፡00 ላይ በድንገት በወሰዱት እርምጃ ከ10 በላይ በመደምሰስ ትጥቃቸውን መረከባቸውን የአማራ ፋኖ በጎንደር የአፄዎቹ ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ፋኖ ዳኛቸው አንዳርጌ ገልፃል።
Показати все...
👍 2
አሁናዊ መረጃ! ተወዳጁ ተዋናይ አማኑኤል ሐብታሙ ከ42 ቀናት እስር በኋላ ዛሬ ዳይሬክተሩን ዳግማዊ ፈይሳ ጨምሮ ከ20 ተጠርጣሪዎች ጋር ፍርድ ቤት ቀርቧል ~ ለሰኔ 11 ተቀጥረዋል ~ የ13 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ ~ በቡድን በመደራጀት ወጣቶችን መልምሎ በማሰማራት፣... ገንዘብ ለሽብር ቡድኑ ሎጂስቲክስ መግዣ ለማዋል... ሕገ-መንግስቱን እና ሕገ-መንግታዊ ስርዓቱን በኃይል በትጥቅ ትግል ለመቀየር ሲንቀሳቀሱ በመገኘታቸው ተጠርጥረው.... የሚሉ መዘርዝሮችን የያዘ የጊዜ ቀጥሮ ማመልከቻ፤ ፖሊስ ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል። (የተያያዘው ምስል ላይ ዝርዝሩን ያገኙታል) ተወዳጁ ተዋናይ አማኑኤል ሐብታሙ እስራኤል አገር "እብደት በሕብረት" የተሰኘ ቴአትሩን ለማሳየት አውሮፕላን ሊሳፈር ሲል ሚያዝያ 15 ቀን 2016 ዓ/ም ከአዲስ አበባ ኤርፖርት በፖሊሶች ተይዞ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ተወስዶ መታሰሩ ይታወሳል። አማኑኤል በታሰረ ከ42 ቀናት በኋላ በዛሬው ዕለት ግንቦት 28 ቀን 2016 ዓ/ም ፖሊስ ፍርድ ቤት አቅርቦት የነበረ ሲሆን ፍርድ ቤቱ ፖሊስ የጠየቀውን ተጨማሪ ጊዜ ቀጠሮ በመፍቀድ ለሰኔ 11 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። ተዋናይ አማኑኤል ሐብታሙ በተጨማሪም በቅርቡ በፖሊስ ተይዞ ለእስር የበቃው የ"እብደት በሕብረት" ቴአትር አዘጋጅ አንጋፋው ከያኒ ዳግማዊ ፈይሳን ጨምሮ ሌሎች 20 ሰዎችን በአንድ መዝገብ ለፌደራል መደበኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ወንጀል ችሎት ቀርበው ሁሉንም ለሰኔ 11 ቀን 2016 ዓ/ም ተለዋጭ ቀጠሮ እንደተሰጣቸው ማረጋገጥ ችያለሁ። መረጃው የያሬድ ሹመቴ ነው! ለትኩስ መረጃዎችን የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇 https://t.me/Gionamhara
Показати все...
ግዮን-አማራ

●ማንኛውም ጥቆማና አስተያየትዎን @Haimonn ላይ ያድርሱን!

ሰበር የድል ዜና..‼️ የአማራ ፋኖ በጎጃም💪 25 አውቶቡስ ሙሉ ሰራዊቶቹን ይዞ ከባህር ዳር ወደ መሸንቲና አካባቢው በሶስት አቅጣጫ የተላከው የፋሺስቱ ሰራዊት ከፍተኛ ሽንፈትን ተቀብሎ በህይወት የተረፈው ወደ ባህር ዳር መሸሹ ተሰምቷል::
Показати все...
👍 1
በአስቸኳይ ይድረስ! ሰሜን ወሎ (ትክክለኛ ቦታውን አላወቅንም) የድሮን ጥቃት አስበዋል። በሁሉም አማራጮች ለወገን ኃይል ለቅድመ ጥንቃቄ መልዕክቱ ይድረስ።
Показати все...
👍 2
#ሸዋ_መሬ_ዓለም_ከተማ‼ አምስት የአማራ ሕዝባዊ ፖሊስ አባላት የአማራ ፋኖን ተቀላቀሉ። በእነ አብይ አህመድ የተቀነባበረ ሴራ ወገናችን ላይ አንተኩስም የሚል የተቀደሰ አማራዊ ሥነ ልቦና የተላበሱ በመርሐቤቴ ወረዳ ፌጥራ ተብሎ በሚጠራ ልዩ ስፍራ በነውረኛው የብርሃኑ ጁላ የመከላከያ ካምፕ ተጠርንፈው የነበሩ አምስት የአማራ ሕዝባዊ ፖሊስ አባላት ግንቦት 27/2016 ዓ.ም የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ መርሐቤቴ አካባቢ ለሚንቀሳቀሰው ናደው ክፍለጦርን በክብር ተቀላቅለዌል። ሕዝባዊ ፖሊሶቹ ክፍለጦሩን ሲቀላቀሉ በክፍለጦሩ ከፍተኛ አመራሮች ደማቅ አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን ክፍለጦሩን የተቀላቀሉት አምስቱ የአማራ ሕዝባዊ አባላት የአማራ ሕዝብ በእጅጉ የተቀነባበረ የሞት ድግስ እየተደገሰለት እንደሆነና ኦሮሙማ መራሹ የአብይ ሠራዊት አማራን በአማራ ለማስጨረስ በታቀደ መልኩ እየተሰራ ስለሆነ የትኛውም የአማራ ማንነት ያለው የመከላከያ ሰራዊት ፣ የአማራ አድማ ብተና ፖሊስ አባላት ፣ የአማራ ሕዝባዊ ፖሊስ አባላትና የአማራ ሚሊሻ የዚህ አስነዋሪ ተግባር ተባባሪ ባለመሆን ሕዝባቸውን ከጅምላ ሞት እንዲታደጉ ጥሪ አቅርበዋል ሲል የገለጸልን የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ሕዝብ ግንኙነት ክፍል ነው።
Показати все...
👍 2
#ሸዋ_በረኸት..‼️ በረኸት ከአርብ ጀምሮ በነበረው ውጊያ የቆሰሉ የአገዛዙ ስልጣን አስጠባቂ ኃይሎች ከጠዋት ጀምሮ በሄሊኮፕተር እያነሳ ነው። በውጊያው ቆስለው ከተወሰዱት መካከል ከፍተኛ የወረዳው አመራሮች እና የጥምር ጦሩ አመራሮች ይገኙበታል።
Показати все...
የአማራ ፋኖ በጎጃም አገው ምድር ክ/ጦ ዘንገና ብርጌድ በቲሊሊ ሰከላ መገንጠያ ላይ ከፍተኛ ውጊያ እያካሄደ ነው። #እናሸንፋለን💪 #አማራ_ላይጨርስ_አይጀምርም‼️ #ድል_ለክንደነበልባሉ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 @BIZAMO_MEDIA @BIZAMO_MEDIA @BIZAMO_MEDIA
Показати все...
Repost from N/a
የፌደራሉ መንግስት ለሀገረ ግዳጅ ወታደራዊ ስልጠና ወደ ተለያዩ ወታደራዊ ማስልጠኛ እያስገባ መሆኑን ይታወቃል ። ይህ ወታደራዊ ስልጠና ለሚካሄደው የእርስ በርስ ጦርነት እንዲሰለጥኑ መሆኑ ለኢትዩጵያውያን የከፋ አለመግባባቶች እንዲፈጠሩ ዋንኛ ምክንያት ሆኗል ። አንዳዶቹ ደግሞ ወደ ውትድርና በግዳጅ የሄዱ ይመስላሉ እንደ አብነት ከሳምንት በፊት ወደ ብርሸለቆ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ከሄዱ በኋላ ከካፕ እየወጡ መሆኑን መኮብለላቸው የአለም ዜና ከነዋሪዎች ለማረጋገጥ ችላለች ። የአለም ዜና ባጣራችው መረጃ መሰረት እስካሁን 5000 ሺህ ምልምል ወታደሮች በጎጃም በተለያዩ ወረዳዎች በፋኖ ሀይሎች እጅ እንደሚገኙ የአለም ዜና የመረጃ ምንጫችን አረጋግጠዋል ። ቴሌግራም ፦ t.me/YeAlemzna
Показати все...