cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

Kokebe Tsibah General Secondary School

Since 1924

Більше
Рекламні дописи
2 279
Підписники
+1624 години
+717 днів
+19130 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

💥💥ዉድ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች💥💥 ከታች ባለው ሊንክ ተጨማሪ ⚡️⚡️online መለማመጃዎች እና ጥያቄዎች ጭነንላችዋል:: ከታች ባስቀመጥንላችሁ ሊንክ ገብታችሁ መጠቀም ትችላላችሁ:: Follow and share for more 🎓https://t.me/kokebetsibahexam
Показати все...

👍 5
Фото недоступнеДивитись в Telegram
በየካ ክ/ከተማ ለምትገኙ ሁሉም 2ኛ ደ/ት/ቤቶች አዲስ አበባ     ጉዳዩ፡-የ12ኛ ክፍል መማር ማስተማርን ይመለከታል  ⭐️ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በሀገር አቀፍ ደረጃ ብሎም በአዲስ አበባ እና በክፍል ከተማችን በ2015 ዓ፣ም የተመዘገበው የ12ኛ ክፍል ውጤት ዝቅተኛ በመሆኑ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ በ2016 ዓ.ም የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብ ልዩ ተኩረት በመስጠት የማጠናከሪያ ትምህርት እቅድ ታቅዶ የመማር ማስተማሩ እየተካሄደ መሆኑ ታወቃል፡፡ ⭐️ይሁን እንጅ በአንዳንድ ት/ቤቶች በመደበኛው መማር ማስተማር ላይ የማይገኙ እንዳንድ ተማሪዎች መኖራቸውን አረጋገጠናል፡፡ በመሆኑም በሚቀሩ ተማሪዎች እና ክፍለጊዜ በሚቀጡ መምህራን ላይ አስፈላጊውን ህጋዊ እርምጃ እንድትወስዱ እያሳሰብን ይህንን በማያደርግ የት/ቤት አመራር ተጠያቂ የሚደረግ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ፡፡ የየካ ክፍለ ከተማ ት/ጽ/ቤት
Показати все...
👍 5 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
👍 3
✨✨ለ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች✨✨ ከላይ በቀረበው መለማመጃ መሰረት ስትገቡ የራሳችሁን የማትረሱትን 🔑🔑password🔑🔑 በመቀየር መጠቀም ትችላላችሁ::
Показати все...
👍 2
03:25
Відео недоступнеДивитись в Telegram
የ12ኛ ክፍል ኦን ላይን ፈተና መለማመጃ ክፍል 1
Показати все...
ለ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በዚህ መለማመጃ መለማመድ የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ቤቱ ይገልፃል:: ት/ቤቱ
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
👍 1
ቀን 13/09/2016 ዓ.ም 👉👉👉👉ጥብቅ ማስታወቂያ👈👈👈👈👈 👉ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ በዛሬዉ እለት ከ 12ኛD ተማሪ ከሆነችዉ ተማሪ👉 ዝናሽ ተስፋዬ👈 አማካኝነት በቮይስ ሚሴጅ ለተማሪዎች ትምህርት እንደሌላ ስትገልፅ እና ስትለዋወጥ እንደነበረች ትምህርት ቤቱ ደርሶበታል፡፡ ጉዳዩን ትምህርት ቤቱ ወደ ድስፕሊን ኮሚቴ ስለመራዉ ጉዳዩ ተጣርቶ ዉሳኔ እስኪሰጥ ድረስ ተማሪዋ ከትምህርት ቤቱ የታገደች መሆኑን እያሳወቅን፡፡ ነገር ግን ተማሪዎች 👉የመማር ማስታማሩ👈 ሂደት በተጠናከረ መልኩ ከነገ ቀን 14/09/2016 ዓ.ም ጀምሮ ተጠናክሮ የሚቀጥል በመሆኑ ስትመጡ ሁሉም ተማሪ የመማሪያ ቁሳቁስ አሟልቶ እንድትመጡ እያሳሰብን ወላጆችም ይህንን ተገንዝባችሁ ተማሪዎችንወደትምህርት ቤት እንድትልኳቸዉ እንጠይቃለን፡፡ በተጨማሪም ዩዘርኔም/USERNAME/ እና ፓስዋርድ/PASSWORD/ የሚሰጥ ሲሆን ኦንላይን ሙከራዎችን ከተመደቡላችሁ መምህራን ጋር የምታደርጉ መሆኑን አዉቃችሁ እንድትመጡ በጥብቅ እናሳስባለንእናሳስባለን፡፡ እንዲሁም ነገ የማይመጠ እና የትምህረት ቁሳቁስ አሟልቶ ለማይመጣ ተማሪ ዩዘርኔም እና ፓስዋርድ የማንሰጥ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ት/ቤቱ
Показати все...
👍 10
⭐️የየካ ክፍለ ከተማ /ት/ጽ/ቤት ✍️የ12ኛ ክፍል ማጠናከሪያ ትምህርት መርሃ-ግብር እና ✍️ የድርጊት መረሃ ግብር
Показати все...
👍 2
ቀን 12/9/2016 ዓ.ም ማስታወቂያ ለተማሪዎች በሙሉ 👉 ተማሪ አቤዘር በዙ/በቅፅል ስሙ ታይሰን/ እና ይድነቃቸው ነገሰ የ12ኛ እና 11ኛ ክፍል ተማሪዎች ከዚህ በፊት በፈጠሩት ፀብ ተማሪ አቤኔዘር በዙ ከት/ቤት በመቅረት ጓደኞቹን በተማሪ መዉጫ ሰዓት ይዞ በመምጣት ተማሪ ይድነቃቸዉ ነገሰ ላይ ጉዳት ለማድረስ ቢሞክርም በሰዓቱ ተማሪ ይድነቃቸዉ ነገሰ በቦታዉ ባለመገኘቱ ተማሪ እስማይልን ይድነቃቸዉን አሳየን ሲሉት አላየሁም ሲል እሱን ለመደብደብ ሞክረዋል:: በመሆኑም ተማሪ አቤኔዘር በዙ እና ተማሪ ይድነቃቸዉ ነገሰ ከግንቦት 13/2016 ዓ.ም ጀምሮ ጉዳያቸዉ ተማሪዎች የዲስፕሊን አፈፃፀም መመሪያ ታይቶ ዉሳኔ እስኪሰጥ ድረስ ከት/ቤትበጊዜያዊነት የታገዱ መሆኑን እናሳዉቃለን:: /ቤቱ
Показати все...
13👍 6