Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗
Відкрити в Telegram
Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service
Показати більше3 587
Підписники
-224 години
+27 днів
+3030 день
Архів дописів
የግንባታ ስራ ተቆራጮች | ጨረታ
@unitysupplydb1 <<´ገፃችን
አዲስ ዘመን ግንቦት 09 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
----------- ጨረታ | bid -----------
ዩ ኒ ቲ´ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች
የግንባታ ስራ ተቆራጮች | ጨረታ
@unitysupplydb1 <<´ገፃችን
አዲስ ዘመን ግንቦት 09 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
----------- ጨረታ | bid -----------
ዩ ኒ ቲ´ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች
የግንባታ ስራ ተቆራጮች | ጨረታ
@unitysupplydb1 <<´ገፃችን
አዲስ ዘመን ግንቦት 09 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
----------- ጨረታ | bid -----------
ዩ ኒ ቲ´ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች
የግንባታ ስራ ተቆራጮች | ጨረታ
@unitysupplydb1 <<´ገፃችን
አዲስ ዘመን ግንቦት 09 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
----------- ጨረታ | bid -----------
ዩ ኒ ቲ´ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች
የግንባታ ስራ ተቆራጮች | ጨረታ
@unitysupplydb1 <<´ገፃችን
አዲስ ዘመን ግንቦት 08 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
----------- ጨረታ | bid -----------
ዩ ኒ ቲ´ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች
የግንባታ ስራ ተቆራጮች | ጨረታ
@unitysupplydb1 <<´ገፃችን
አዲስ ዘመን ግንቦት 08 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
----------- ጨረታ | bid -----------
ዩ ኒ ቲ´ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች
የግንባታ ስራ ተቆራጮች | ጨረታ
@unitysupplydb1 <<´ገፃችን
አዲስ ዘመን ግንቦት 08 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
----------- ጨረታ | bid -----------
ዩ ኒ ቲ´ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች
የግንባታ ስራ ተቆራጮች | ጨረታ
@unitysupplydb1 <<´ገፃችን
አዲስ ዘመን ግንቦት 06 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
----------- ጨረታ | bid -----------
ዩ ኒ ቲ´ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች
በቅርብ ዓመታት ሲሚንቶን ወደ ውጭ ገበያ መላክና መንገድን በኮንክሪት መሥራት ይጀመራል ተባለ
በቅርብ ዓመታት ውስጥ የሲሚንቶ ምርትን ወደ ውጭ ገበያ መላክና መንገድን በሲሚንቶ ኮንክሪት መሥራት ይጀመራል ሲሉ የማዕድን ሚኒስትሩ አስታወቁ፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢንዱስትሪና ማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ማዕድን ሚኒስቴርን የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሐሙስ ግንቦት 4 ቀን 2015 ዓ.ም. ገምግሟል፡፡
የማዕድን ሚኒስትሩ ሀብታሙ ተገኝ (ኢንጂነር) ሪፖርታቸውን ለኮሚቴው ሲያቀርቡ፣ በሲሚንቶ ምርት የአገሪቱ ዓመታዊ ፍላጎት 36 ሚሊዮን ቶን ቢሆንም፣ ፋብሪካዎች አሁን ለይ አያመረቱ ያሉት ከሰባትና ስምንት ሚሊዮን ቶን እንደማይበልጥ ተናግረዋል፡፡
በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ፋብሪካዎቹ በሙሉ አቅማቸው እስከ 14 ሚሊዮን ቶን ድረስ ማምረት የሚችሉ ቢሆንም፣ በፀጥታ ችግር እንዲሁም በግብዓትና የውጭ ምንዛሬ እጥረት ምክንያት በሚጠበቅባቸው ልክ ማምረት አልቻሉም ብለዋል፡፡
በአማራ ክልል በሁለት ቢሊዮን ዶላር ወጭ በግንባታ ላይ ያለው ለሚ ሲሚንቶ ፋብሪካ በመጋቢት 2016 ዓ.ም. ሙሉ በሙሉ ወደ ማምረት እንደሚገባ፣ በረንታ የተሰኘው የሲሚንቶ ፋብሪካ ሲኖማ ከተሰኘው የቻይናው ኢንጂነሪንግ ኩባንያ ጋር ለመሥራት ወደ ኢትዮጵያ መግባቱ እንዲሁም ሥራ አቁሞ የነበረው የመሰቦ ፋብሪካ፣ ለፋብሪካው የሚያስፈልጉ መገጣጠሚያዎችን እንዲያስገባ በብሔራዊ ባንክ ዕገዛ በመደረጉ ፋብሪካው ወደ ማምረት መግባቱን ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡
ሚኒስትሩ እንደገለጹት፣ የተጠቀሱት የሲሚንቶ ፋብሪካዎች በሙሉ አቅም ወደ ሥራ ሲገቡ፣ ‹‹እንዲያውም አንድ ወቅት ጀምረን እንደነበረው ፋብሪካዎቹ ገዥ እንዳያጡ፣ መንገድ በሲሚንቶ ኮንክሪት የምንሠራበት ጊዜ ይመጣል ብለን ነው የምናስበው፣ ከዚያ ውጭ ደግሞ ወደ ውጭ ገበያ መላክ እንችላለን፤›› ብለዋል፡፡
ይሁን እንጂ ሚኒስትሩ እነዚህ ፋብሪካዎች በድንጋይ ከሰል እጥረት ምክንያት ማምረት እንዳያቆሙ አሁንም የበለጠ ሥራ መሠራት እንደሚያስፈልግ ጠቅሰው፣ በሚጠበቀው ልክ ከተሠራ በሁለት ዓመት ውስጥ አሁን የሚታየው የሲሚንቶ ችግር በሙሉ ይፈታል ብለዋል፡፡
መንግሥት ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ የሲሚንቶ ዋጋን ለማረጋጋት የተለያዩ ዓይነት ዕርምጃዎች ቢወስድም፣ ዋጋው በፊት ከነበረበት እያሻቀበ ምርቱንም በገበያ ላይ በተፈለገው መጠን ማግኘት ከባድ ከሆነ ሰነባብቷል።
በዘጠኝ ወራት ውስጥ በማዕድን ዘርፍ ከ147 ሺሕ በላይ ለሚሆኑ ኢትዮጵውያን በጥቃቅንና አነስተኛ ዘርፍ፣ እንዲሁም በኩባንያ ደረጃ የሥራ ዕድል እንደተፈጠረ ሀብታሙ (ኢነጂነር) አስታውቀዋል፡፡
በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ወደ ብሔራዊ ባንክ የተላከው ወርቅ 2.6 ሚሊዮን ቶን ሲሆን፣ አፈጻጸሙ ይገኛል ተብሎ ከሚጠበቀው 35 በመቶ የሚሆነው ብቻ መፈጸሙን ተናግረዋል፡፡(ሪፖርተር)
የመሬት ሊዝ ጨረታ ከአራት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወጣ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከአራት ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የመሬት ሊዝ ጨረታ አወጣ ። ለጨረታ የቀረቡት ይዞታዎች መነሻ ዋጋ ከፍተኛው 2,213 ብር መሆኑ ታውቋል።
የአዲሰ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ዛሬ ግንቦት 7 ቀን 2015 ዓም ይፋ እንዳደረገው፣ በከተማዋ የተለያዩ ክፍለ ከተሞች 297 ይዞታዎችን ለተጠቃሚዎች በሊዝ ለማስተላለፍ ጨረታ ውጥቷል።
በሊዝ ጨረታ እንዲተላለፉ የተዘጋጁት 297 ይዞታዎች አጠቃላይ ካሬ ሜትር 143 ሺህ (14 ነጥብ 3 ሄክታር) ሲሆኑ፣ ይዞታዎቹ በአስራ አንዱም ክፍለ ከተሞች የሚገኙ ናቸው ብሏል።
ለጨረታ ከሚቀርቡ ቦታዎች መካከልም ከዚህ ቀደም በምደባና በጨረታ ወስደው ያላለሙና እርምጃ የተወሰዳባቸው፣ በተለያዩ ጊዜያት በህገ ወጥ መንገድ የተወረሩና ወደ መሬት ባንክ የገቡ መሬቶች እንደሚገኙበት አስታውቋል።
ለጨረታ የቀረቡት ይዞታዎች ዝቅተኛው የጨረታ መነሻ ዋጋ በካሬ ሜትር 960.21ብር ሲሆን፣ ከፍተኛ የተባለው መነሻ ዋጋ 2,213. 25 ብር መሆኑን ቢሮው አስታውቋል።
በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ከግንቦት 10 ቀን 2015 ዓ.ም እስከ ከግንቦት 23 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 9 ሰዓት ድረስ ለም ሆቴል አካባቢ በሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በመገኘት የጨረታ ሰነዱን ገዝተው መሳተፍ እንደሚችሉ ገልጿል።
ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት ይዞታ የተቀመጠውን መነሻ ዋጋ መሠረት በማድረግ ከአጠቃላይ ዋጋው 20 በመቶውን ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ የክፍያ ማዘዣ /ሲፒኦ/ ማስያዝ እንደሚጠበቅባቸው ገልጿል።
በዚህ ጨረታ ኢትዮጵያዊ የሆኑ ግለሰቦች ፣ የንግድ ማኅበራት ፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያን እንዲሁም በአንድ የጨረታ ሰነድ ከአንድ ሰው በላይ ሆኖ መወዳደር እንደሚቻል አመልክቷል።
ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ግንቦት 24 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡ዐዐ ሰዓት ጀምሮ በ5 ተከታታይ የስራ ቀናት በቦሌ ክፍለ ከተማ አዳራሽ እንደሚከፈት አስታወቋል።
Reporter
ዩ ኒ ቲ ኮንስትራክሽን ኦፊሻሎች
t.me/UnitySupplydbot ☜|]
ያማክሩን፤ ፈንጣን ምላሽ ያገኛሉ
የምንሰጣቸው አገልግሎቶች፦
➢ የግንባታ ዕቃ ማቴሪያል ማቅረብ፤
➢ የማሽነሪ ዕቃ እና ጨረታ ማቅረብ፤
➢ የኮንስትራክሽን(Construction)
ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ/ባለሞያዎች
◆ ለግንባታ ◆ ለዲዛይን
◆ ለቅየሳ/ለሰርቬይንግ ስራ
◆ ለፊንሺንግ ስራ እና በተጨማሪ ሌሎች ተያያዥ ያላቸውን ስራ እንሰራለን! ይዘዙ! እናቀርባለን!
ውድ ደንበኞቻችን: በስራችን ዘርፍ
ሀላፊነታችንን በትክክል እናወጣለን!
ስለአገልግሎታችን በማንኛውንም ነገር
ቅሬታም ሆነ ጥያቄ ካለችሁ አሳውቁን
በቀጥታ ከስር ባለው አድራሻችን:
t.me/UnitySupplydbot ☜|]
መልዕክቶን ይላኩልን, ይደርሰናል!
ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ኦፊሻሎች
t.me/unitysupplydb1 ☜|]
Subscribe በማድረግ በቋሚነት ይከታተሉ.. .
ማሳሰቢያ:
አብራችሁን መስራት ለምትፈልጉ
ድርጅቶች/ ባለሞያዎች እና ወኪል
አቅራቢዎች መድርካችን ክፍት ነው!
ለበለጠ: 📞+251-989-999-001
የኮንስትራክሽን ስራዎችን ለመስራት
ፈልገው የማቴርያል ዋጋ የሞያተኛ
እጥረት የኮንስትራክሽን ግብዓቶችን
እንዴት ማግኘት እንደሚችሉ
አሳስቦዎታል.. .?) እኛ ጋር መፍትሄ አለ!
በአማራጭ ያገኛሉ። ያማክሩን!
ከተመረጡ እውቅና ካላቸው ከትጉ ሰራተኞች የስራ ባለሞያዎች እና አቅራቢ ድርጅት'' ባለንብረቶች ጋር በህብረት አብረን በጋራ እየሰራን እንገኛለን!
እርስዎም" ይመዝገቡ፣ ይቀላቀሉን ስራዎን' በቀላሉ ቀልጠፋ ያድርጉ!
ለበለጠ መረጃ ዌብሳይታችን ይጎብኙ
📞+251-989-999-001 | +251-
707-999-001 | 09-12-815619
ቴሌግራም" ላይ ጥያቄ ሆነ ሀሳብ
ካለችሁ በቀጥታ ከስር ያለው ሊንክ:
t.me/UnitySupplydbot ☜|]
ለመልዕክት ይጠቀሙ, ይደርሰናል
ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች
http://t.me/unitysupplydb1
በቋሚነት ለተሻለ ለውጥ እንተጋለን
ኑ! ከእኛ ጋራ ከብዙሃኑ "ዩ ኒ ቲ Official ከፓርትነሮች-ቤተሰብ ይሁኑ! ይመዝገቡ!
ድርጅትዎን' እና አገልግሎትዎን"ያስተዋውቁ
በቋሚነት አብረውን ይስሩ።
ማስታወቂያ
ለ14ኛው ዙር የ20/80 እና ለ3ኛው ዙር የ40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት ባለእድለኞች በሙሉ
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ከጥር 1/2015 ዓ.ም ጀምሮ የ14ኛ ዙር 20/80 እና የ3ኛ ዙር 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት ባለ ዕድለኞችን እያዋዋለ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡ በመሆኑም የመጨረሻ የውል ቀን ግንቦት 07/2015 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን ከተጠቀሰው ቀን በኋላ የሚመጣ ባለዕድለኛ የማናስተናግድ መሆኑን እየገለፅን እስከ አሁን ያልተዋዋላችሁ ባለዕድለኞች ከሰኞ እስከ አርብ ባሉት የስራ ቀናት እስከ ግንቦት 07/2015 ዓ.ም ድረስ በአካል ቀርባችሁ እንድትዋዋሉ እናሳስባለን፡፡
http://t.me/unitysupplydb1
ማስታወቂያ
ለኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር አባላት!
የቺካጎ የግንባታ ኤክስፖ (CHICAGO Build Expo) እ.ኤ.አ. ከኦክቶበር 11 – 12 ቀን 2023 ዓ.ም. ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ በሀገረ አሜሪካ በቺካጎ ከተማ ይካሄዳል፡፡ ማኅበራችንም በዚህ ኤክስፖ ላይ ተሳታፊ የሚሆኑ አባላቱን ተሳታፊ ሊሆኑ የሚችሉበትን የሥራ እንቅስቃሴ ጀምሯል፡፡
በዚሁ መሠረት በዚህ ግዙፍ በሆነ የግንባታ ኤክስፖ ላይ ተሳታፊ ለመሆን የምትፈልጉ የማኅበራችን አባላት ከግንቦት 4 እስከ 11 ቀን 2015 ዓ.ም. ድረስ ባሉት የሥራ ቀናት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ሁኔታዎች ከግንዛቤ ባስገባ መልኩ ብቻ እንድትመዘገቡ በአክብሮት ተጋብዛችኋል፡፡
1) ከኤክስፖው አዘጋጆች በተጣለብን ግዴታ መሠረት መመዝገብ የምትችሉት አባሎቻችን ከደረጃ 1 – 4 የምትገኙ ብቻ ናችሁ፤
2) አመልካቾች ባለትዳር የሆኑና ለዚህም ሕጋዊ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፤
3) አመልካቾች በባለቤትነት በሚያስተዳድሯቸው ድርጅቶቻቸው ውስጥ 5 ያህል ቋሚ ሠራተኞች ቀጥረው የሚያሰሩ ለመሆናቸው ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤
4) ዓለም አቀፍ የሆኑ የጉዞ ታሪክ ያላቸው አመልካቾች የተሻለ ዕድል እንዳላቸው ይታመናል፤
5) በቪዛ ማመልከቻ ወቅት መቅረብ የሚገባቸውና እንደ ሂሳብ መግለጫ ሰነዶች፣ የንብረት ባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነዶች እና የመሣሠሉት አስፈላጊ ጉዳዮች እነድታቀርቡ ስትጠየቁ ብቻ የምታቀርቧቸው ይሆናሉ፤
6) ማኅበራችን ይህንን ሥራ ኤምባሲው ዕውቅና ሰጥቶት በዚህ ሥራ ላይ የተሠማራ ወኪል መጠቀም የግድ ስለሚሆንበት ይኽው ሙያተኛ የሚጠይቀውን ክፍያ፣ የቪዛ ቀጠሮ ለማመቻቸት የሚረዳውን የኤግዝቢሽኑን መግቢያ ክፍያ በአሜሪካን ዶላር ለመፈፀም እና ከምዝገባ ጋር የተያያዙ ሥራዎችን ለማከናወን የሚረዳና ተመላሽ የማይደረግ ብር 75,000 (ሰባ አምስት ሺህ ብር) ከዚህ በታች በሚገኙት የማኅበሩ የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች ገቢ በማድረግ ማረጋገጫ ማቅረብ ከአመልካቾች ይጠበቃል
6.1) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ ዑራኤል ቅርንጫፍ፣ ሂሳብ ቁጥር 1000336931197
6.2) ንብ ባንክ፣ ዑራኤል ቅርንጫፍ፣ ሂሳብ ቁጥር 7000001116358
7) ለአሜሪካ ኤምባሲ የሚከፈለው የኮቴ እና የቪዛ ከፍያ በእራሱ በአመልካቹ የሚፈፀም ሲሆን፤ የመክፈያ ጊዜው ሲደርስ ማኅበራችን ለአመልካቾች ያሳውቃል፤
8) የምዝገባ ቅፁን ለመሙላት በዚሁ ሥራ ላይ ለተሠማሩ ሰዎች የሚከፈለውን ክፍያእራሱ አመልካቹ የሚከፍለው ይሆናል፤
9) የአሜሪካን ሀገር ቪዛ ተሳክቶላቸው ያገኙ አመልካቾች ኤክስፖውን መጎብኘታቸው በኤምባሲው በኩል እንዲታወቅ ስለሚያስፈልግ አመልካቾች ይህንኑ አስቀድማችሁ የምታሳውቁን እንዲሆን እየጠየቅን ለዚህም የቡድን የጉዞ ቲኬት እና በኤክስፖው ከተማ የቡድን ማረፊያ ለማመቻቸት እንደሚያግዘን አስቀድመን ለማሳወቅ እንወዳለን፤
10) ምዝገባውን በማኅበራችን ፅ/ቤት ለማከናወንም የታደሰ ፓስፖርት፣ የንግድ ሥራ ፈቃድ፣ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ኮፒ መያዝ አስፈላጊ ነው፤
11) በማኅበራችን በኩል ለቪዛ ቃለ-ምልልስ የሚያግዝ መረጃ፣ ለዚሁ ቃለ-ምልልስ የሚያግዝ የቪዲዮ መግለጫ፣ ከቃለ-ምልልሱ በፊት ለሚያስፈልግ የልምድ ማካፈል አገልግሎቶችን ማኅበራችን ይሠጣል፡፡
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር
142 የታገዱ ድርጅቶች
ግንቦት 02፣2015 (ገቢዎች ሚኒስቴር)
በገቢዎች ሚኒስቴር የሰሜን ምእራብ አዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከዚህ በታች በስም የተዘረዘሩት 142 ግብር ከፋዮች ለሶስት እና ከሶስት ዓመት በላይ ግብር ያላሳወቁ ታክስ ከፋዮች የሒሳብ መመዝገቢያ መሳሪያ፣ ያሳተሙት ደረሰኝ፣ በተለያየ የታክስ አካውንቶች እዳ ያለባቸው በመሆኑ ያሳተሟቸው እና ሲገለገሉባቸው የነበሩ የተለያዩ ደረሰኞች ለታክስ አላማ የማያገለግሉ መሆናቸውን እነዚህ ደረሰኞችን በማናቸውም የንግድ እንቅስቃሴ ውስጥ አገልግሎት ላይ ውለው የተገኙ ከሆነ ህጋዊነት የሌላቸው እንደሆነ አሳውቆናል በመሆኑም ግብር ከፋዮቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ጥንቃቄ እንድታደርጉ መልእክታችንን እናስተላልፋለን!
ገቢዎችን የተመለከቱ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
በድረ ገጽ፦ www.mor.gov.et
በቴሌግራም፦ https://t.me/MoREthiopiaOfficial/169
በፌስቡክ፡- ministryofrevenuesofethiopia/የገቢዎች ሚኒስቴር/
በዩትዩብ፦ ministryofrevenuesofethiopia
በቴሌቪዥን ፕሮግራሞቻችን ፡- ዋልታ ቴሌቪዥን ሰኞ ማታ ከ 2፡30 ጀምሮ
ፋና ቴሌቪዥን ሐሙስ ማታ ከ2፡00 ዜና በኃላ
ኢቲዮጵያ ቴሌቪዥን /ኢ.ቢ.ሲ/ ቅዳሜ ማታ ከ2፡00 ዜና በኋላ
በሬድዮ ፕሮግራሞቻችን፡- ፋና ኤፍ ኤም ሬድዮ 98.1 ሐሙስ ማታ ከ2፡30 ጀምሮ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሬድዮ 93.1 ማክሰኞ ጠዋት ከ2፡30 ጀምሮ
በወርሃዊ ጋዜጣችን፡- ገቢያችን ህልውናችን
እንዲሁም በነጻ ጥሪ አገልግሎታችን፡ - 8199 በመደወል መረጃዎችን በመጠየቅ
ስለሚከታተሉን እናመሰግናለን!
ዩ ኒ ቲ´ የኮ.ስራ ኦፊሻሎች ግሩፕ
t.me/unitysupplydb1 <<|]]
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
