Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗
Відкрити в Telegram
Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service
Показати більше3 590
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
+4830 день
Архів дописів
🤚ጥያቄ? ምሽት ላይ! ይሳተፉ!
▼Q.147) According to contract best practice, how many days does the Employer have to pay after the Engineer certifies the IPC?
@consite🏗
+1
👉 የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ እና የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ባወጧቸው የፕላዛና ንግድ ቤቶች ኪራይ ጨረታ ላይ በቀረቡ ቅሬታዎች ዙሪያ ከቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ የተሰጠ ይፋዊ ምላሽ።
ሐምሌ 12/2017 ዓ/ም
@consite🏗
+1
👉 የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ እና የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ባወጧቸው የፕላዛና ንግድ ቤቶች ኪራይ ጨረታ ላይ በቀረቡ ቅሬታዎች ዙሪያ ከቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ የተሰጠ ይፋዊ ምላሽ።
ሐምሌ 12/2017 ዓ/ም
👉እስኪ ዛሬ ደግሞ በመንግስት ግዥ ኤጀንሲ PPA 2011 በመጠቀም እንዴት የጨረታ ዶክመንት እንደምናዘጋጅ እናያለን🏗
🏷የጨረታ ዶክመንት (Bid document) ሶስት ምዕራፎች እና ዘጠኝ ክፍሎች አሉት እነሱም የሚከተሉት ናቸው፣
ምዕራፍ 1.
የጨረታ ስርዓቶች(Bidding Procedures)
- ክፍል 1.የተጫራቾች መመሪያ (Instructions to Bidders (ITB))
- ክፍል 2. የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰነድ(Bid Data Sheet (BDS))
- ክፍል 3. የግምገማ መስፈርት (Evaluation and Qualification Criteria (EQC))
- ክፍል 4.የጨረታ ቅፆች (Bidding Forms)
- ክፍል 5. በጨረታው መሳተፍ የሚችሉ ሀገሮች (Eligible Countries)
ምዕራፍ 2. የተፈላጊ ሁኔታዎች ሰንጠረዥ(Schedule of Requirements)
- ክፍል 6. የተፈላጊ ሁኔታዎች ሰንጠረዥ(Schedule of Requirements including Scope of works, technical specifications, drawings and bill of quantities.)
ምዕራፍ 3. ውል (Contract)
- ክፍል 7. አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች (General Conditions of Contract (GCC) )
- ክፍል 8. ልዩ የውል ሁኔታዎች (Special Conditions of Contract (SCC)) እና
- ክፍል 9. ሞዴል ውሎች (Contract Forms) ናቸው::
👷♂ስለዚህ ጨረታውን ለማዘጋጀት አዘጋጆች ከላይ ከተዘረዘሩት ዉስጥ:- ክፍል 1 የተጫራቾች መመሪያ እና ክፍል 7 አጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ሳይለወጡ ባሉበት ሁኔታ ጥቅም ላይ ማዋል አለባቸው በ ክፍል 1 እና ክፍል 7 ዉስጥ ሊካተት የሚገባው ዝርዝር ወይም መረጃ በክፍል 2 የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሰነድ እና በ ክፍል 8 ልዩ የውል ሁኔታዎች ዉስጥ በቅደም ትከተል ሊካተት ይችላል:: ሌሎቹን ክፍሎች ግን እንደሚከተለው በማስተካከል መጠቀም ይቻላል::
🚧ክፍል 2.የጨረታ ዝርዝር መረጃ፦በዚህ ክፍል ዉስጥ እንደ የአጫራቹ ማንነት,አድራሻ, ጨረታው ሚገባበት ጊዜ እና ቦታ ሌሎችም እና የምሳሳሉት ዝርዝር ነገሮች የምናስቀምጥበት ነዉ።
🚧ክፍል 3. የግምገማ መስፈርት፦ በዚህ ክፍል ዉስጥ ተጫራቾችን ለመምረጥ የሚሆኑ መስፈርቶች መሞላት ይኖርባቸዋል:: ለምሳሌ ተጫራቾች የሚኖራቸው ማሺኖች (excacator,mixer,dump truck etc.), ባለፉት 5 ወይም 3 አመታት 💯% ያጠናቀቁአቸው ፕሮጀክቶች እና ሌሎችም።
🚧ክፍል 4.የጨረታ ቅፆች፦ በዚህ ክፍል ዉስጥ ያሉ ቅፆች በተጫራቾች የሚሞሉ ናቸው እና ግዥ ፈፃሚው አካል ምንም አይነት ለውጥ ማድረግ የለበትም::
🚧ክፍል 5. በጨረታው መሳተፍ የሚችሉ ሀገሮች፦ በዚህ ክፍል ዉስጥ ወጪዎች በመንግስት በሚሸፈን ግዥዎች ላይ እንደ ስታንዳርድ መመሪያ ሃተታ ተቀምጧል::
👷♂ግዥው በለጋሾች የግዥ ደንብ መሰረት የሚፈፅም ከሆነ ወይም መንግስት በጨረታው ለመሳተፍ የሚችሉ አገሮችን በሚመለከት ማንኛውም የተለየ ወይም ተጨማሪ ሕግ ካወጣ ለውጥ ማድረግ ይችላል::
🚧ክፍል 6. የተፈላጊ ሁኔታዎች ሰንጠረዥ፦ በዚህ ክፍል ዉስጥ ስራውን በተመለከተ ሙሉ ዝርዝር ነገሮች የስራውን ወሰን በሚገባ በሚያሳይ መልኩ መቀመጥ አለበት:: በዉስጡም እንደ scope of works, technical specification, drawings እና bill of quantity Or activity schedule በሚገባ መካተት አለባቸው::
🚧ክፍል 8. ልዩ የውል ሁኔታዎች በዚህ፦ ክፍል ዉስጥ ለፕሮጀክቱ ልዩ የሆኑ ነገሮች የሚቀመጡበት ነዉ:: ለምሳሌ እንደ liquidated damage፣price adjustment፣defects liability period እና የመሳሰሉት::
🚧ክፍል 9.ሞዴል ውሎች፦ በዚህ ክፍል ያሉት ውሎች የሚሞሉት አሸናፊው ከታወቀ በሁዋላ ቢሆንም ውሉ ምን ይመስላል የሚለውን ቀድመው ተጫራቾች እንዲያውቁት ስለሚጠበቅ ግዥ ፈፃሚ አካላት በዚህ ክፍል ዉስጥ ሊያካትቱት ይገባል::
ስለዚህ ክፍል 1 አና 7ን እንዳለ በመተው እና ሌሎች ክፍሎችን በማስተካከል ማዘጋጀት ይቻላል!
👉 INTERCON Construction Chemicals
● Concrete Admixtures
● Bonding Agents
● Waterproofings
● Wall Putty, Prime Coat
● Concrete Repair Mortar
● Floor hardener, Epoxy
● Grout, Self-level mortar
● Quartz paint, Contextra
● Tile Adhesive & Tile Joint Fillers
● Geotextiles and other construction chemicals and materials
Tel: 0961955555
Address: Signal, around signal mall
+3
ማስታወቂያ:-NAYHAf Construction Metal Trading- አቅራቢ🏗 ጥራትና ታማኝነትን የተላበሰ አገልግሎት" ከደንበኞች አብዛኛሆቻችሁ ታውቁታላችሁ
መገኛ አድራሻው ቦታ:-📍- ተክለሃይማኖት በርበሬ በረንዳ
ስልክ ቁጥር:-🔺📞+251- 944454610 🔺📞+251- 952730999 #LTZ 28 #LTZ 38 #LTZ 48 #CHS ከ ባለ 12mm ጀምሮ .... #RHS #I BEAM #U CHANNEL #H BEAM #Mesh Wire #የ ኣጥር ሽቦ #Galvanized Pipe #Angle #Aluminium Sheet #D ብረት#8 ቁጥር #ፌርሞችን በጥራትና በተመጣጣኝ ዋጋ ያገኛሉ! ስትፈልጉ በቀጥታ ይደውሉ.. .
Applications Open | Architectural Heritage Documentation Training – Japan, November 2025
Mekelle University, in collaboration with Shibaura Institute of Technology (Japan), invites applications for an intensive training on architectural heritage documentation under the JST Sakura Science Exchange Program.
✅ Open to Mekelle University students (architecture, urban planning, heritage) and staff
✅ Fully funded: airfare, accommodation, daily allowances
✅ Deadline: 25 July 2025
Apply via the Google Form link/QR code in the description.
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScMlCkiKZYdGb22WHQUYA7007G5eZMm2PE39JA8xqsyDDmpTg/viewform?usp=preview
Tadesse Girmay Rumi Okazaki Mekelle University
Invitation to Bidders for ICB
Tender No RFQ: ESLSE/COR/NEG/PRF/2025/01909
Ethiopian Shipping and Logistics would like to Invite Interested and Eligible Bidders for the Procurement of Semera Watch Tower, Office Renovation, Compound Work and Terminal Rehabilitation and road construction upon fulfilling the following Terms and Conditions:
Bidders shall provide relevant renewed trade licenses, trade registration certificates, VAT registration certificates, current tax clearance certificates, TIN certificates, supplier list registration certificates and valid registration for category GC 3/BC 2 and above and equivalent category registration certificate for foreign bidders.
Foreign bidders shall submit a business organization registration certification or trade licenses issued by the country of establishment.
To access the tender document bidders shall register on our enterprise supplier list by using the link https://ehog.fa.em2.oraclecloud.com/fscmUI/faces/PrcPosRegisterSupplier?prcBuId=300000003585149 or register in person at ESL Head Office 10th floor procurement department upon fulfilling trade license certificate and TIN (Tax Identification Number) If bidders are foreigners, shall present business registration certification or trade licenses from the country of establishment starting from the date of this announcement.
The bid shall be valid for 60 days after the system bid closing date.
Bidder shall submit bid security in person at the Head Office of the enterprise 10th floor procurement department and the amount of the bid security is 500,000.00 Birr or equivalent of USD or EURO. The type of, acceptable bid security is: unconditional bank guarantee or cash payment order (CPO). The bid security shall be valid for twenty-eight days (28) beyond the end of the validity period of the bid Proposal, which shall remain valid for a period of 60 days + 28 days =88 days.
Bidder shall give their price at line level in the system.
The deadline for bid submission is the date and time of the ERP System.
Ethiopian Shipping & Logistics Services Enterprise reserves the right to accept or reject the bids partially or totally.
For More Information please call
Tele 251 115549300 Website: www.eslse.et
Ethiopian Shipping and Logistics
በዩኒቲ-ኮንስትራክሽን ካታሎግ🏗
- የቴሌግራም ገፅ ምን ሊያገኙ ይችላሉ?
- ሊንክ: t.me/unitysupplierdb1 🤏
የኮንስትራክሽን ባለንብረቶች ድርጅቶች
ቀጥታ ከአቅራቢዎችን ጋር ይገናኛሉ!
👉 ኮንትራክተሮች/ሥራ ተቋራጮችን፣
👉 ወቅታዊ የግንባታ ዕቃ ዋጋ ገበያ ፣
👉 ጨረታ ቢዝነስ ነክ ጥቆማዎች፣
👉 የስራ ማስታወቂያዎች፣
👉 ጠቃሚ የኮንስትራክሽን መረጃዎች፣
👉 ሌላው የተለያዩ ያገለገሉ/Used የኮንስትራክሽን ማቴሪያሎችን.. .)እነዚህን እና ሌሎች ከግንባታ ስራ ባለሞያዎች ከደንበኞችን ጋር ቀጥታ ትገናኛላችሁ! እናመሰግናለን!
ይቀላቀሉ! ወዳጆችዎንም ይጋብዙ!
በስራ ላይ~ ሰናይ ቀን ተመኘን!🤚
ቻናሉን አጋሩ! Share ይደረግ!Construction Solution-Consite Telegram | Facebook | Tiktok Social media- Networks @consite🏗
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት የሳኒቴሽንና ሃይጅን ዕቃዎች በተለያዩ ሁለት ወረዳዎች አለታ ጩኮ፣ ሸበዲኖ ለኩ ወረዳ የሚሰራጭ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎችን በጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በዚሁ መሠረት፣
1. ሲሚንቶ በኩንታል
2. አሸዋ በሜትር ኩዩብ
3. ፌሮ ብረት ባለ8 ሚሊ ሜትር
4. የንግድ ፍቃዳቸው የምዝገባ ሠርተፍኬታቸውን ለ2017 ዓ/ም ያሳደሱ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው፣
5. ተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡ ጨረታውን በክልል ሲዳማ ጤና ቢሮ በማቅረብ ለግዥ የተዘጋጀውን ሰነድ የማይመለስ ብር 200/ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለ15 የሥራ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት ከቢሮ ቁጥር 27 መግዛት ይችላሉ።
6.ተጫራቾች ከሚያቀርቡት አጠቃላይ ዋጋ CPO 2% የጨረታ ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ ቼክ ሲፒኦ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፣
7. ተጫራቾች የጨረታ ሠነዳቸውን ቴክኒካልና ፋይናንሻል ለእያንዳንቸው አንድ ኦርጂናል እና ሁለት ኮፒ ለየብቻው ኤንቨሎኘ ፖስታ ውስጥ አስገብቶ ማቅረብ አለባቸው፣በመሆኑም ከዚህ በላይ ከተገለጸው ውጪ የሚያቀረቡ ከውድድር ወጪ ያስደርጋል።
8. ተጫራቾች እያንዳንዱ በሚያቀርቡት ፖስታዎች ላይ የድርጅቱ ስምና ማህተም በግልፅ መቀመጥ አለበት፣
9. ጨረታው በ16ኛው የሥራ ቀን ከቀኑ ከ4-6፡00 ሰዓት ድረስ የግ/ፋይ/ንብ/አስ/ዳይሬክቶረት ግዥ ክፍል በተዘጋጀው ጨረታ ሣጥን በማስገባት በተጠቀሰው ሰዓቱ ይታሸጋል፣ በዚሁ ዕለት ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ተጫራቾች (ህጋዊ ወኪሎቻቸው) በተገኙበት ይከፈታል፣16ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀናት ይከፈታል።
10. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 046 212 6783 ይጠይቁን
በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ
👉ኢንስቲትዩቱ የኮንስትራክሽን ምህንድስናና ኢንጅነሪንግ ልዕቀት ማዕከል የ3ኛውን ምዕራፍ ግንባታ ውል ስምምነት ተፈራረመ
🏷የኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት በኦሮሚያ ክልል በሰንዳፋ ከተማ የሚያስገነባውን የልቀት ማዕከል የ3ኛው ምዕራፍ ግንባታ ውል ከሀክኮን ኢንጅነሪንግ ጋር በኢንስቲትዩት መሰብሰቢያ አዳራሽ ተፈራሪሟል፡፡
በውል ፊርማውም ለልዕቀት ማዕከሉ ሠራተኞችና ሰልጣኞች መኖሪያ የሚውል ሁለት ባለ 5 ፎቅ ህንጻ በ925,828, 095 ብር በሥራ ተቋራጩ የሚገነባ ይሆናል፡፡
በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ኢ/ር ታምራት ሙሉ ኢንስቲትዩቱ ከ2006 በጀት ዓመት ጀምሮ ለመንግሥታዊና መንግሥታዊ ላልሆኑ የዘርፉ ተዋናዮች ተግባርን መሠረት ያደረገ የአቅም ግንባታ ስልጠና እንድሁም የዘርፉ ተዋናዮችን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪና ውጤታማ እንድሆኑ እና የሚመሩትን የግንባታ ፕሮጀክቶችን ውጤታማነታቸውን ባረጋገጠ መልኩ እንድያከናውኑ የሚያግዝ የፕሮጀክት ማኔጅመንት ፕሮፈሽናል ስልጠና አሜሪካን ሀገር ከሚገኘው የፕሮጀክት ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር እየሰጠ እንደሚገኝ ተናግሯል፡፡
የሀክኮን ኢንጅነሪንግ ባለቤት አቶ አሰግድ ኩራባቸው በበኩላቸው ጨረታው ግልፅና አሳታፊ መሆኑን አመስግነው፣ ከኢንስቲትዩቱ ጋር በመሥራታችን አቅም እንድንፈጥር ያደርገናል ብለዋል፡፡
ግንባታውንም በተቀመጠው ጊዜ መሠረት አጠናቆ እንደሚያሰረክቡ ተናግረዋል፡፡
@etconp
Floating Date: As of August 8, 2025
RFQ No. 4277295
Requirements
1. Ethio telecom invites all interested and eligible bidders by this Open National Competitive Bid (NCB) for the procurement of 20,000-liter Water Delivery Truck with RFQ No 4277295. The Bid remains floating from August 8, 2025, to August 28, 2025.
browser
“https://erp.Ethiotelecom.et/OA_HTML/jsp/pos/suppreg/SupplierRegister.jsp?ouid=0EED8A04B857259C”.
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
