cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

Oromiya 11

Channalii kan irratti Oduu haaraa in argatu. Oromiya 11 news of Oromo people Yaadaaf @Oromiya_11_bot

Більше
Країна не вказанаАмхарська7 601Політика18 919
Рекламні дописи
508
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

WBO በምዕራብ ወለጋ የሚገኘውን Qilxuu Kaarraa ወረዳን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ #Kello_media Nov | 1 | 2022 ****** የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት በምዕራብ ወለጋ የሚገኘውን Qilxuu Kaarraa ወረዳን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አሳውቋል። የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት WBO በሶስት የምዕራብ ወለጋ ወረዳዎች አዳዲስ እርምጃዎችን ወስዷል ፣ በትናንትናው እለት በከፈተው አዲስ ዘመቻም አመርቂ ድሎችን መጎናጸፉን ጦሩ አሳውቋል። የኦሮሞ ህዝብ ጋሻ እና መከታ የሆነው የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት በQilxuu Kaarraa ወረዳ ከሁለት ቀናት ጦርነት በኋላ ከትናንት ጀምሮ በእነዚህ ሁለት ቀናት ውስጥ በተካሄደው ከባድ ጦርነት 52 ብልጽግና ወታደሮችን ገድሎ 97 አቁስሏል። በዚህ በQilxuu Kaarraa ወረዳ በተካሄደው ከባድ ጦርነት WBO ከ80 በላይ የኤኬኤም ጠመንጃዎች፣ የእጅ ቦምቦች፣ ጥይቶች፣ የጦር መሳሪያዎች እና ሌሎች በርካታ መሳሪያዎችን ከጠላት ወታደሮች ላይ መማረኩን ነው ያሳወቀው። ከጦርነቱ የተረፈው የፋሽስቱ አብይ አህመድ ወታደሮች ወደ ገጠር ጫካዎች በመሸሽ እራሳቸውን ለብጽግና ስራት ጠባቂ ከመሆን እና የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት የጥይት እራት ከመሆን አድነዋል ። በአሁኑ ወቅት ወደ አሶሳ በሚወስደው cirraacha gurraachaa መንገድ ላይ የሚገኙት ሶስት ወረዳዎች Mana Sibuu, Lataa Sibuu እና Qilxuu Kaarraan የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ቁጥጥር ውስጥ ይገኛሉ። ጦሩም “የሚኒሊክ ስርአት አስቀጣዮችን ከኦሮሚያ ማባረሩ እንድሚቀጥል!” ነው ያሳወቀው
Показати все...
04:48
Відео недоступнеДивитись в Telegram
Haleellaa xiyyaara waraanaa Bilxiginnaan Godina Lixa Wallaggaa Ona Mana Sibuu bulchiinsa magaalaa Waamaa Toobbaraa ganda 01 keessatti barii Sadaasa 1, 2022 fudhatteen Oromoota miidhaman
Показати все...
82.17 MB
01:30
Відео недоступнеДивитись в Telegram
1.15 MB
የአይር ድብደባ ጦርነት እና ድርድሩ https://youtu.be/ScwDrNXQl6Q
Показати все...
የአይር ድብደባ ጦርነት እና ድርድሩ

04:33
Відео недоступнеДивитись в Telegram
#Tigrayans are Fighting for the Right to Self-Determination ➖ ➖ ➖ ➖ -- #TsedaleLemma Historically, Tigray has "always been very protective of their right to self-administer," and the "sheer brutality" of the federal government's actions in the region has intensified the war, says TsedaleLemma of #Addisstandard
Показати все...
42.31 MB
Фото недоступнеДивитись в Telegram
አለሙ ስሜ ማለት በቄሮ ንቅናቄ ወቅት ቄሮዎችን እየቀጠቀጠ ጥፍራቸውን እየነቀል የስቃያቸውን ድምፅ ለጀዋር ያስማ የነበረ ግለስብ ነው።
Показати все...
በዩኬ የሚኖሩ የኦሮሞ ተወላጆች ዛሬ በለንደን ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ። ሰለማዊ ሰልፈኞቹ በኦሮሚያ በንፁሃን ላይ የተፈፀመውን የድሮን ድብደባን በፅኑ አውግዘዋል። ከዚህ በተጨማሪ በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በመንግሥት ሃይሎች እየተፈፀመ ያለውን የንፁሃን ዜጎች ግድያ ተቃውመዋል። የመንግስት ሃይሎች ንፁሃን ዜጎችን በመግደል ላይ እንደሚገኙ፣ እንዲሁም ቤት ንብረት በማቃጠልና በማውደም ንፁሃንን ለመከራና ስቃይ እየዳረጉ እንደሆነ ተናግረዋል። የአብይ አህመድ አስተዳደር በኦሮሚያና ኦሮሞ ህዝብ ላይ ባወጀው ጦርነት ንፁሃን የኦሮሞ ተወላጆች በመላው ኦሮሚያ ጭካኔ በተሞላበት አካሄድ እየተገደሉ መሆናቸውን ገልፀው፣ ከመንግሥት መደበኛ ሃይሎች በተጨማሪ በመንግሥት የሚደገፉ የፋኖ ተጣቂዎች ወሰን ተሻግረው በመምጣት በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ዞኖች መጠነሰፊ ግድያና ሀብት የማውደም ድርጊት ላይ መሰማራታቸውን ተናግረዋል። በዚህም አያሌ ንፁሃን ተገድለዋል፣ ለአካል ጉዳት ተዳርገዋል፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ደግሞ ከቄኤያቸው ለመፈናቀል ተገድደዋል ብለዋል ሰልፈኞቹ። የአብይ አህመድ አስተዳደር በንፁሃን ዜጎች ላይ የሚፈፀመውን ግድያ ማቆም እንዳለበት የጠየቁት ሰልፈኞች፣ አለምአቀፉ ማህበረሰብ በኦሮሚያ ውስጥ በመንግሥት ሃይሎችና በመንግሥት በሚደገፉ ታጣቂዎች እየተፈፀመ ያለውን ወንጀል ለማስቆም ጫና ማድረግ እንዳለበት ጥሪ አቅርበዋል። በሰልፉ ላይ በለንደንና አካባቢዋ፣ በማንቸስተር፣ በቦልተን፣ በብርሚንግሃምና በብራይተን ከተሞች እንዲሁም በስኮትላንድና ሌሎች አካባቢዎች የሚኖሩ የኦሮሞ ተወላጆች ተሳትፈዋል። ምንጭ OMN
Показати все...
ሽመልስም ሆነ አብይ: (እና ብልጥግና የተባለው የወንጀለኞች ቡድን ባጠቃላይ): የኦሮሞ ሕዝብ ደመኛ ጠላቶች ናቸው:: አጋሮቻቸውም: ደጋፊ-አጀጋኞቻቸውም: የሩቅ ተመልካች መሳይ አስቻዮቻቸውም: ጥቅመኛ ተባባሪዎቻቸውም: ሆነ የወንጀሎቻቸው ቀጥተኛ ተጠቃሚዎች: አንድ በአንድ ለፍርድ ቀርበው በሕግ ይጠየቃሉ:: አብይን ለማትረፍ (ወይም ቅዱስ አድርጎ ለማቅረብ): ሽመልስን ተጠያቂ ለማስመሰል የሚደረገው ዘመቻ: ሕዝብን ማዘናጊያ/ማደናገሪያ የብልጥግናና የጀሌዎቿ ሰሞነኛ ስልት መሆኑነው:: የብልጥግና አንጃዎች የእርስ በእርስ የሥልጣን ሽኩቻና የጥቅም ሽሚያ) ለኦሮሞሕዝብ (እና ለሌሎቹም ሕዝቦች) አንዳች ፋይዳ የለውም:: (ድሮም ሌባ ሲካፈል መጣላቱ ልማዱ ነውና::) "ከዝንጀሮ ቆንጆ" ለመምረጥ ከመራኮት: ይሄን የወንጀለኛ ቡድን ለማስወገድ በቁርጠኝነት መታገል ብልህነት ነው::
Показати все...
03:40
Відео недоступнеДивитись в Telegram
Показати все...
5.37 MB
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.