uk
Feedback
Ethio University Teams

Ethio University Teams

Відкрити в Telegram

Remedial 2015 ቻናል በ ዩኒቨርሲቲ ሲኒየር ተማሪዎች የተቋቋመ ሲሆን ለመጀመሪያ አመት የዩኒቨርሲቲ /እጩ/ ተማሪዎች ለ ግቢ ህይወታቸውን አስፈላጊውን ሁሉ ያቀርባል። እንድሁም 2016 ለምትገቡ remedial & freshman ተማሪዎች የሚጠቅም ነው። 2015 ከተማሩ ተማሪዎች ለ2016 ለሚገቡ remedial አስፈላጊውን መረጃ ሰለ ትምህርት አሰጣጥ ስለ ግቢ life ያስተምራል ::

Показати більше
1 209
Підписники
Немає даних24 години
-77 днів
-2930 днів
Архів дописів
#WallagaUniversity የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኢንስቲትዩት የመውጫ ፈተና የወሰዱ የጤና መስክ ተማሪዎቹ ሙሉ በሙሉ ማለፋቸውን ገልጿል። ተፈታኞቹ በሕክምና፣ ፋርማሲ፣ ሜዲካል ላቦራቶሪ
#WallagaUniversity የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኢንስቲትዩት የመውጫ ፈተና የወሰዱ የጤና መስክ ተማሪዎቹ ሙሉ በሙሉ ማለፋቸውን ገልጿል። ተፈታኞቹ በሕክምና፣ ፋርማሲ፣ ሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኖሎጂ፣ አጠቃላይ ነርሲንግ እና በሚድዋይፈሪ የሙያ መስኮች ለመውጫ ፈተና የተቀመጡ ሲሆን ሙሉ በሙሉ ማለፋቸውን ዩኒቨርሲቲው አረጋግጧል። https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#HaramayaUniversity ሰሞኑን ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የጤናና ህክምና ሳይንስ ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች ውስጥ 98.62 በመቶ ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸው
+1
#HaramayaUniversity ሰሞኑን ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የጤናና ህክምና ሳይንስ ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች ውስጥ 98.62 በመቶ ተማሪዎች የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው ገለፀ። ፈተናውን ከወሰዱ 363 የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የጤናና ህክምና ሳይንስ ዕጩ ተመራቂ ተማሪዎች ውስጥ 358 ተማሪዎች ፈተናውን ማለፋቸው ተገልጿል። በዘጠኝ የጤናና ህክምና ትምህርት ክፍሎች ትምህርታቸውን የተከታተሉ ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተናውን ወስደው፤ ከአካባቢ ጤና ሳይንስ ትምህርት ክፍል ሦስት እንዲሁም ከፋርማሲ ትምህርት ክፍል ሁለት ተማሪዎች ፈተናውን ሳያልፉ ቀርተዋል። https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#JigjigaUniversity ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ 168 የጤና ሳይንስ ተማሪዎቹ 160 ተማሪዎች ፈተናውን ማለፋቸውን አሳውቋል። 168 ተፈታኞቹ በስድስት የትምህርት
#JigjigaUniversity ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከወሰዱ 168 የጤና ሳይንስ ተማሪዎቹ 160 ተማሪዎች ፈተናውን ማለፋቸውን አሳውቋል። 168 ተፈታኞቹ በስድስት የትምህርት መስኮች የመውጫ ፈተናውን የወሰዱ ሲሆን በአምስቱ መስኮች ፈተናውን የወሰዱ በሙሉ የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። በHuman Nutrition የትምህርት መስክ ለፈተና የተቀመጡ ስምንት ተፈታኞች የማለፊያ ነጥብ አለማምጣታቸው ተገልጿል። https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#ArsiUniversity በአርሲ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና የወሰዱ የህክምናና ጤና ሳይንስ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ ፈተናውን ማለፋቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። በሕክምና፣ አ
#ArsiUniversity በአርሲ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና የወሰዱ የህክምናና ጤና ሳይንስ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ ፈተናውን ማለፋቸውን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። በሕክምና፣ አንስቴዥያ፣ ፋርማሲ እና ሕብረተሰብ ጤና የትምህርት መስኮች ፈተናቸውን የወሰዱ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ የማለፊያ ውጤት ማምጣታቸውን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡ https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

photo content

#NationalExitExam የሁለተኛው ዙር የመውጫ ፈተና የሁለተኛ ቀን ፈተናዎች በዛሬው ዕለት እየተሰጡ ነው፡፡ በጤና ትምህርት ፕሮግራሞች ትላንት መሰጠት የጀመረው የ2016 ዓ.ም አጋማሽ የመውጫ
+3
#NationalExitExam የሁለተኛው ዙር የመውጫ ፈተና የሁለተኛ ቀን ፈተናዎች በዛሬው ዕለት እየተሰጡ ነው፡፡ በጤና ትምህርት ፕሮግራሞች ትላንት መሰጠት የጀመረው የ2016 ዓ.ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና፤ በዛሬው ዕለትም በተለያዩ የትምህርት መስኮች በጠዋት እና ከሰዓት መርሐግብር መሰጠት ቀጥሏል፡፡ ምስል፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ፣ መቱ ዩኒቨርሲቲ፣ ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ እና ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#NationalExitExam ሁለተኛው ዙር አገር አቀፍ የቅድመ ምረቃ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ዛሬ መሰጠት ጀምሯል፡፡ ከ149 ሺህ በላይ ተፈታኞች በ204 የፈተና ፕሮግራሞች ፈተናውን እንደሚወስዱ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ ከዛሬ የካቲት 06/2016 ዓ.ም ጀምሮ እስከ የካቲት 11/2016 ዓ.ም የሚቆየው የመውጫ ፈተና፤ በ47 የመንግሥት ተቋማት ውስጥ በሚገኙ 84 የፈተና ማዕከላት ይሰጣል ተብሏል። ምስል፦ ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ👆👆👆           Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

photo content

#DebarkUniversity በ2016 ዓ.ም በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ አዲስ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት እና የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች እንዲሁም በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ ለሪሚዲያል ፕሮግራም የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የካቲት 20 እና 21/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። በቅጣት ለመመዝገብ፦ የካቲት 22/2016 ዓ.ም ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➭ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➭ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ። #DebarkUniversity በ2016 ዓ.ም በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ አዲስ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት እና የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች እንዲሁም በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ ለሪሚዲያል ፕሮግራም የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የካቲት 20 እና 21/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። በቅጣት ለመመዝገብ፦ የካቲት 22/2016 ዓ.ም ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➭ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➭ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ። #DebarkUniversity በ2016 ዓ.ም በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ አዲስ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት እና የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች እንዲሁም በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ ለሪሚዲያል ፕሮግራም የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የካቲት 20 እና 21/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። በቅጣት ለመመዝገብ፦ የካቲት 22/2016 ዓ.ም ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➭ የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➭ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ። https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

‹‹በትምህርት ቤቶች ውስጥ የኩፍኝ ምልክት ታይቷል የሚለዉ መረጃ የተሳሳተ ነው››-   የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ   አሀዱ በደረሰዉ ጥቆማ ትምህርት ቤቶች ላይ ኩፍኝ መሰል ምልክቶች እየታዩ በመሆኑ ስር የሰደደ ችግር ሳይከሰት ኩፍኝ መሆኑን አረጋግጦ የሚመለከተዉ አካል መፍትሄ እንዲሰጠዉ ይጠየቅልን የሚል ሀሳብ ቀርቦለት ነበር፡፡ አሃዱም በትምህርት ቤቶች ያሉ ህፃናት ንክኪ በበዛበት ሁኔታ ውስጥ የሚውሉ ከመሆኑ እና ከችግሩ አሳሳቢነት አንፃር ጉዳዩ ተጣርቶ መፍትሄ እንዲሰጠዉ ጥቆማዉን ይዞ የአዲስ አበባ ጤና ቢሮን አነጋግሯል፡፡ በተገኘው ምላሽም ጥቆማዉ በደረሰበት የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ላይ ማጣራት ተደርጎ ክስተቱ እንደሌለ አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡ ነገር ግን መሰል ችግሮች ከታዩ ህብረተሰቡ ጥቆማዎችን እንዲሰጥም ቢሮው አሳስቧል፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

​✳️ ኮምፒውተራችሁን ፍጥነት ለመጨመር እነዚህን ዘዴዎች ይጠቀሙ❗️ 🔺Power option ◽️ Start menu ላይ power option ብላቹ ፈልጉ ከሚመጣላቹ window ውስጥ high performance የሚለውን ምረጡ። 🔺Defragmentation and optimize ◽️ Start menu search bar ላይ defragment ብሎ መፈለግ Window ሲመጣላቹ የምትፈልጉትን driver መርጣቹ optimize ማድረግ። 🔺Delete unnecessary temporary file ◽️ Start menu ላይ right click አድርጎ run የሚለውን መምረጥ አልያም window key እና R ን ከ ኪቦርዳችን ላይ አንድ ላይ መጫን %temp% ብሎ ጽፎ enter መጫን የሚመጣላቹ folder ላይ ያሉ ፋይሎችንctrl + A ተጭነን ሁሉንም ሲመርጥልን ማጥፋት ድጋሚ run ቦክሱን ከፍታቹ temp ብሎ መጻፍ ከሚመጣላቹ folder ውስጥ ያሉ ፋይሎችን ሁሉ ማጥፋት አሁንም ለ ሶስተኛ ጊዜ run ቦክስ ላይ prefetch ብሎ መጻፍ የሚመጣላቹ folder ውስጥ የሚገኙ ፋይሎችን ማጥፋት። 🔺Clean up Memory ◽️ This pc ውስጥ ገብታቹ የምፈልጉት local ዲስክ ላይ right click በማድረግ property መምረጥ Disk clean up የምትለውን icon click ማድረግ የሚመጣውን የ warning box OK ማድረግ እዚህ ጋ recycle bin ውስጥ ያሉ ፋይሎች ሳይቀሩ ነው የሚጠፉት። 🔺Visual effects ◽️ Start menu ላይ System ብሎ መፈለግ Advanced system setting መምረጥ Advance ውስጥ በመግባት setting መምረጥ Adjust for best performance መምረጥ። ቀጥሎ ከላይ ያሉትን ከጨረስን በኋላ ኮምፒዩተራችንን Restart ማድረግ። ⚠️መረጃዎችን ለወዳጅዎ 👥 ያጋሩ  https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 🌐ዘመኑ #የቴክኖሎጂ ነው 📲 ከዘመኑ ጋር አብረው ይዘምኑ💻 💡 | ለተማሪዎች share ® 2024 | ሁሉንም በእጅዎ!

#Update ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለነባር እና አዲስ ገቢ መደበኛ የቅድመ-ምረቃ እንዲሁም ለሪሚዲያል ተማሪዎች አውጥቶት የነበረውን ጥሪ አራዝሟል፡፡ የተስተካከለ የምዝገባ ጊዜ፦ ➭ ጥር 23 እና 24/2016 ዓ.ም የ4ኛ ዓመት የህክምና ተማሪዎች (C2) እና በ2015 ዓ.ም መመረቅ የነበረባችሁ የጤና ሳይንስ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች ብቻ ➭ የካቲት 7 እና 8/2016 ዓ.ም የ2ኛ ዓመት 2ኛ ወሰነ ትምህርትና ከዚያ በላይ የሆናችሁ ነባር መደበኛ ተማሪዎች ➭ የካቲት 14 እና 15/2016 ዓ.ም የ1ኛ ዓመት 2ኛ ወሰነ ትምህርት ነባር ተማሪዎች እና በ2015 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያገኛችሁ ነባር ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ.ም አዲስ ገቢ የፍሬሽማን እና የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የምዝገባ ቦታ፦ ➢ የነባር ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደዉ በየነበራችሁበት ካምፓስ ነው። ➢ በ2016 ዓ.ም የማለፊያ ውጤት አምጥታችሁ የተመደባችሁ አዲስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደዉ በዋናው ግቢ ብቻ ነው። ➢ በ2016 ዓ.ም አዲስ የሪሚዲያል የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ስማችሁ ከ A-G የሚጀምር የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችና እና ስማችሁ ከ A-H የሚጀምር የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ምዝገባችሁ በቡሬ ካምፓስ የሚከናወን ሲሆን ስማችሁ ከተጠቀሱት ፊደላት ውጭ የሚጀምር ደግሞ በዋናው ካምፓስ የምትመዘገቡ ይሆናል። Note: በተለያየ ምክንያት ትምህርታችሁን አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ ውጤታችሁ የሚያበቃችሁና የመልሶ ቅበላ ፎርም የሞላችሁ ተማሪዎች የምትገቡበት ባች በሚመዘገቡበት ቀን ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለሚቀበላቸው ተማሪዎች አስፈላጊውን የደህንነት ጥበቃ እንደሚያደርግ ገለፀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው ለ2016 የትምህርት ዘመን ከጥር ወር ጀምሮ 11 ሺህ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝ ገልጿል፡፡ ዩኒቨርሲቲው አስፈላጊ የሆኑ የመመገቢያና ማደሪያ ክፍሎች እንዲሁም በቤተ- መጽሐፍትና በሌሎች አገልግሎት መስጫ ስፍራዎችም ዝግጅት ማድረጉን የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ይኸይስ አረጉ (ዶ/ር) ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡ "በክልሉ በሚፈጠር የፀጥታ ችግርና የመንገድ መዘጋት ለዩኒቨርሲቲው የሚያስፈልገው የምግብና የቁሳቁስ ግብዓት እጥረት እንዳያጋጥም አስፈላጊው ጥረት ይደረጋል" ብለዋል። ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለነባር እና አዲስ የቅድመ እና ድህረ-ምረቃ ተማሪዎቹ ከጥር 16/2016 ዓ.ም ጀምሮ ሪፖርት ማድረጉ ጥሪ ማድረጉ ይታወቃል፡፡ https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለሚቀበላቸው ተማሪዎች አስፈላጊውን የደህንነት ጥበቃ እንደሚያደርግ ገለፀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው ለ2016 የትምህርት ዘመን ከጥር ወር ጀምሮ 11 ሺህ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝ ገልጿል፡፡ ዩኒቨርሲቲው አስፈላጊ የሆኑ የመመገቢያና ማደሪያ ክፍሎች እንዲሁም በቤተ- መጽሐፍትና በሌሎች አገልግሎት መስጫ ስፍራዎችም ዝግጅት ማድረጉን የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ይኸይስ አረጉ (ዶ/ር) ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡ "በክልሉ በሚፈጠር የፀጥታ ችግርና የመንገድ መዘጋት ለዩኒቨርሲቲው የሚያስፈልገው የምግብና የቁሳቁስ ግብዓት እጥረት እንዳያጋጥም አስፈላጊው ጥረት ይደረጋል" ብለዋል። ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለነባር እና አዲስ የቅድመ እና ድህረ-ምረቃ ተማሪዎቹ ከጥር 16/2016 ዓ.ም ጀምሮ ሪፖርት ማድረጉ ጥሪ ማድረጉ ይታወቃል፡፡ ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለሚቀበላቸው ተማሪዎች አስፈላጊውን የደህንነት ጥበቃ እንደሚያደርግ ገለፀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው ለ2016 የትምህርት ዘመን ከጥር ወር ጀምሮ 11 ሺህ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝ ገልጿል፡፡ ዩኒቨርሲቲው አስፈላጊ የሆኑ የመመገቢያና ማደሪያ ክፍሎች እንዲሁም በቤተ- መጽሐፍትና በሌሎች አገልግሎት መስጫ ስፍራዎችም ዝግጅት ማድረጉን የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ይኸይስ አረጉ (ዶ/ር) ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡ "በክልሉ በሚፈጠር የፀጥታ ችግርና የመንገድ መዘጋት ለዩኒቨርሲቲው የሚያስፈልገው የምግብና የቁሳቁስ ግብዓት እጥረት እንዳያጋጥም አስፈላጊው ጥረት ይደረጋል" ብለዋል። ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለነባር እና አዲስ የቅድመ እና ድህረ-ምረቃ ተማሪዎቹ ከጥር 16/2016 ዓ.ም ጀምሮ ሪፖርት ማድረጉ ጥሪ ማድረጉ ይታወቃል፡፡ ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለሚቀበላቸው ተማሪዎች አስፈላጊውን የደህንነት ጥበቃ እንደሚያደርግ ገለፀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው ለ2016 የትምህርት ዘመን ከጥር ወር ጀምሮ 11 ሺህ ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅት እያደረገ እንደሚገኝ ገልጿል፡፡ ዩኒቨርሲቲው አስፈላጊ የሆኑ የመመገቢያና ማደሪያ ክፍሎች እንዲሁም በቤተ- መጽሐፍትና በሌሎች አገልግሎት መስጫ ስፍራዎችም ዝግጅት ማድረጉን የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንት ይኸይስ አረጉ (ዶ/ር) ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡ "በክልሉ በሚፈጠር የፀጥታ ችግርና የመንገድ መዘጋት ለዩኒቨርሲቲው የሚያስፈልገው የምግብና የቁሳቁስ ግብዓት እጥረት እንዳያጋጥም አስፈላጊው ጥረት ይደረጋል" ብለዋል። ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለነባር እና አዲስ የቅድመ እና ድህረ-ምረቃ ተማሪዎቹ ከጥር 16/2016 ዓ.ም ጀምሮ ሪፖርት ማድረጉ ጥሪ ማድረጉ ይታወቃል፡፡ https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

የሪሚዲያል ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ጊዜ 1️⃣ቦረና ዩኒቨርሲቲ በ2016 የሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 1 እና 2/2016 ዓ.ም 2️⃣አክሱም ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 6 እና 7/2016 ዓ.ም  3️⃣ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 7 እስከ 9/2016 ዓ.ም  4️⃣ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 13 እስከ 15/2016 ዓ.ም 5️⃣ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም የተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 እና 16/2016 ዓ.ም 6️⃣ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 - 17/2016 ዓ.ም  7️⃣ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 21-23/2016 ዓ.ም 8️⃣ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከየካቲት7- 8/2016 ዓ.ም 9️⃣እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ የካቲት 07 እና 08/2016 ዓ.ም 1️⃣0️⃣ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 16 እና 17/2016 ዓ.ም 1️⃣1️⃣ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 እስከ 17/2016 ዓ.ም 1️⃣2️⃣ወሎ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 16 እና 17/2016 ዓ.ም  👉ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ከ9ኛ አስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣  የቅርብ ጊዜ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ብርድ ልብስ፣ አንሶላና ትራስ ጨርቅ ትምህርት ሚኒስቴር ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#InjibaraUniversity እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ለነባር እና አዲስ መደበኛ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል፡፡ የአንደኛ ዓመት 2ኛ ወሰነ ትምህርት ተማሪዎች እንዲሁም የሁለተኛ ዓመትና ከዚያ በላይ ነባር መደበኛ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 25 እና 26/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ በ2016 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ (Freshman)፣ በ2015 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርት ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት ያላችሁ እንዲሁም በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም የተመደባችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ የካቲት 07 እና 08/2016 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል፡፡ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➭ የ8ኛ ክፍል ካርድ፣ ➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት፣ ➭ የ12ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➭ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡ For G12,remedial &freshman #ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ 👇👇👇👇👇👇 #share #share https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#DebreMarkosUniversity ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለ2016 ዓ/ም ነባር እና አዲስ የቅድመ-ምረቃ እና ድህረ-ምረቃ ተማሪዎች ጥሪ አድርጓል፡፡ የምዝገባ ጊዜ፦ ➢ የ3ኛ ዓመት 2ኛ ወሰነ ትምህርትና ከዚያ በላይ ነባር መደበኛ የቅድመምረቃ ተማሪዎች👉 ከጥር 16-17/ 2016 ዓ.ም፤ ➢ የ2ኛ ዓመት 2ኛ ወሰነ ትምህርት ነባር መደበኛ የቅድሙምረቃ ተማሪዎች 👉 ከጥር 23-24/2016ዓ.ም፤ ➢ የ1ኛ ዓመት 2ኛ ወሰነ ትምህርት ነባር መደበኛ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች እና በ2015 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርት ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት ያላችሁ ነባር ተማሪዎች👉 ከየካቲት 7-8/2016 ዓ.ም፤ ►በ2016 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጣችሁ አዲስ ገቢ የ1ኛ ዓመት ተማሪዎችና በ2016 በሪሚዲያል ፕሮግራም የተመደባችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች፣ ከየካቲት👉7-8/2016 ዓ.ም፣ ►ለሁሉም ነባር የተከታታይ ፕሮግራም የቅድመምረቃ ተማሪዎች👉 ከጥር 04-05/2016 ዓ.ም ►ለሁሉም የመደበኛ እና ተከታታይ ድህረ-ምረቃ ነባር ተማሪዎች 👉 ከጥር 04-05/2016 ዓ.ም ማሳሰቢያ: 💥ለነባር ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሄደዉ በየነበራችሁበት ካምፓስ ይሆናል፡፡ 💥የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ዉጤት የተመደባችሁ አዲስ የአንደኛ ዓመት ምዝገባ የሚካሄደዉ በዋናዉ ግቢ ብቻ ይሆናል፡፡ 💥የ2016ዓ.ም አዲስ ገቢ የሪሚዲያል ተማሪዎች በስማችሁ ቅደም ተከተል መሰረት ስማችሁ ከA-G የሚጀምር የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችና እና ስማችሁ ከA-H የሚጀምር የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በቡሬ ካምፓስ የምትመዘገቡ ሲሆን ሌሎች ደግሞ በዋናዉ ካምፓስ የምትመዘገቡ ይሆናል ትምህርት ሚኒስቴር ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#BahirDarUniversity ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለነባር እና አዲስ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል። የምዝገባ ጊዜ፦ ➤ የ1ኛ ዓመት 2ኛ ወሰነ ትምህርት ተማሪዎች እንዲሁም የ3ኛ ዓመትና ከዚያ በላይ ነባር መደበኛ እና የማታ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች፦ ከጥር 15-17/2016 ዓ.ም ➤ በ2016 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ (Freshman፣ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች እንዲሁም በ2015 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርት ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት ያላችሁ ተማሪዎች)፦ ከጥር 21-23/2016 ዓ.ም Note: አዲስ ገቢ ተማሪዎች ለምዝገባ ስትሔዱ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ መያዝ ይጠበቅባችኋል። የ8ኛ ክፍል ካርድ፣ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት እና የ12ኛ ክፍል ሰርቲፊኬት ዋናውና ኮፒው እንዲሁም አራት ጉርድ ፎቶግራፍ መያዝ ይኖርባችኋል፡፡ በተለያየ ምክንያት ትምህርታችሁን አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ ውጤታችሁ የሚያበቃችሁና የመልሶ ቅበላ ፎርም የሞላችሁ ተማሪዎች የምትገቡበት ባች በሚመዘገቡበት ቀን ማመልከት የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል። https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#WoldiaUniversity ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የመደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች የ2016 ዓ.ም የመግቢያ ጊዜ ጥር 6 እና 7/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡ ➢ ነባር የ2ኛ እና የ3ኛ ዓመት ተማሪዎ
+1
#WoldiaUniversity ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የመደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች የ2016 ዓ.ም የመግቢያ ጊዜ ጥር 6 እና 7/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡ ➢ ነባር የ2ኛ እና የ3ኛ ዓመት ተማሪዎች፣ ➢ በ2015 ዓ.ም በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች፣ ➢ በ2014 ዓ.ም እና በ2015 ዓ.ም በተለያዩ ምክንያቶች Withdrawal በመሙላት ያቋረጣችሁ ተማሪዎች እንዲሁም ➢ በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችው የማለፊያ ውጤት አምጥታችሁ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች በተጠቀሱት ቀናት ሪፖርት አድርጉ ተብሏል፡፡ Note: ትምህርት ጥር 8/2016 ዓ.ም ይጀምራል የተባለ ሲሆን፤ በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች ጥሪ እስከሚደረግ በትዕግስት እንድጠብቁ ተጠይቋል፡፡ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ የ8ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ካርድ ዋናውና ኮፒው፣ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ አራት 3×4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡ https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13 https://t.me/compusteam13

#MoE በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ማለፊያ ነጥብ ማምጣት ላልቻሉ ተማሪዎች የማካካሻ ትምህርት (Remedial) ከጥር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴ
#MoE በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ማለፊያ ነጥብ ማምጣት ላልቻሉ ተማሪዎች የማካካሻ ትምህርት (Remedial) ከጥር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር ወስኗል። በሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ በቀን ታህሳስ 24/2016 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም የማካካሻ ትምህርት ለሚሰጡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተላከው ደብዳቤ ፤ የማካካሻ ትምህርቱ ከጥር 1/2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ያዛል። በዚህም ተቋማቱ ከጥር 1 ጀምሮ በቀሩት ወራት ትምህርቱን ውጤታማ በሆነ መንገድ መስጠት እንዳለባቸው ተገልጿል።