አል-ኢማሙ ነወዊይ መድረሳ የወጣቶች ጀማዓ
ውድ የኢማሙ ነወዊይ መድረሳ ቤተሰቦች 💥በመድረሳችን አዳዲስ እና አሁን ላይ የሚሰጡ ፕሮግራሞች መረጃ እና 💥በተለያዩ ኡስታዞች የሚቀርቡ አስተማሪ የሸሪዐ እውቀቶችን በቻናላችን ያገኛሉ፡፡ ☞አላማችን በሸሪዐዊ እውቀት የነቃ እና የበቃ ትውልድ መፍጠር ነው፡፡ ✌ኢኽላስ መነሻችን ተቅዋ መንገዳችን ሰብር ምርኩዛችን ነው! ስለመድረሳችን አስተያየትናሀሳብ ካለዎ @Yunasar23_bot ላይ ያሳውቁ!
Більше427
Підписники
+124 години
+37 днів
+1430 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
01:35
Відео недоступнеДивитись в Telegram
አላህን በብቸኝነት ተገዙ
🎙 ኡስታዝ ጀማል ያሲር
۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩
☀ ሁዳ መልቲሚዲያ
----------------------
በቴሌግራም
t.me/huda4eth
በፌስቡክ
fb.com/huda4eth
በ ቲክ ቶክ
@huda4eth
ያግኙን
3.85 MB
የአላህ ጸጋ የሚወገደው አላህን መፍራትን በመተውና ለሰዎች መጥፎ በመዋል ነው።
قَالَ الْإِمَامُ ابْنُ الْقَيِّمِ رَحِمَهُ اللَّهُ:
مَا سُلِبَتِ النِّعَمُ إِلَّا بِتَرْكِ تَقْوَى اللَّهِ وَالْإِسَاءَةِ إِلَى النَّاسِ.
أحكام أهل الذمة ٢١/١
የአላህ ጸጋ የሚወገደው አላህን መፍራትን በመተውና ለሰዎች መጥፎ በመዋል ነው።
قَالَ الْإِمَامُ ابْنُ الْقَيِّمِ رَحِمَهُ اللَّهُ:
مَا سُلِبَتِ النِّعَمُ إِلَّا بِتَرْكِ تَقْوَى اللَّهِ وَالْإِسَاءَةِ إِلَى النَّاسِ.
أحكام أهل الذمة ٢١/١
✍ጥያቄ:
አመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ቁርአንን እንዴት መሀፈዝ እንችላለን ወይም
መቅራት እንችላለን?
መልስ:
ስልካችን በእጃችን የምንይዘው ያህል ቁርአንን መያዝ ስንችል።.
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ለአካባቢው ማህበረሰብ ኢማም ሁኖ ያገለግላል። በየትኛውም አካባቢ እስልምናን ያስተምራል። በዚህ ላይ የእስልምና ጉዳይ አመራር ነው።
ግን አስረውታል፥ ግን እስከአሁን አልፈቱትም።
የታሰረው እርሱ ብቻ አይደለም። የሀይማኖት መምህር ይከበር፤ የመስጅድ ኢማም ይከበር፤ የእስልምና ጉዳይ መሪ ይከበር።
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ይህ ፓኪስታናዊ ወጣት
በ105 ቀናት ዉስጥ ሙሉዉን ቁርአን ለመሀፈዝ በቅቶል! ማሸ አላህ
Pakistani Student Zohaib Hamza , Memorizes Entire Holy Quran in Just 105 Days
በድር ኢትዮጵያና የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ!
..
(ሀሩን ሚዲያ፦ሀምሌ 4/2016)
..
ከ23 ዓመት በፊት በሀገረ አሜሪካ የተቋቋመው በድር ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የሙስሊሞች ድርጅት በውጪ ሀገር የሚገኝ ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራዎችን በማሰባሰብ በሀገራቸው እና በኢትዮጵያ ሙስሊሞች ጉዳይ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን መቆየቱ ይታወሳል፡፡
.
በድር ኢትዮጵያ ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት በሀገር ቤት ከሚገኙ የተለያዩ ተቋሞች የመንግስት አባላት እና የኢትዮጵያ ሙስሊም ወኪሎች ጋ በጋራ የኢትዮጵያ ሙስሊሞችን ችግር ለመቅረፍ የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናውን የቆየ ሲሆን አሁን ደግሞ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በጋራ ለመስራት የመግቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።
.
የስምምነቱ አላማዎች በድር ኢትዮጵያ ከኢትዮጵያ ሙስሊሞች መሪ ጋር የቅርብ ግንኙነት መፍጠር፣በውጪ ሀገር የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሙስሞች በዚህ ጉዳይ ተሳታፊ እንዲሆኑና የበኩላቸውን አስተዋፅኦ፣እንዲያደርጉ ሁኔታዎችን ማመቻቸት፣በአዲሶቹ የዲያስፖራ ትውልዶች እና በሀገር ቤት ያለውን ትስስር ለማጠንከር፣በውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ከሀገራቸውና ከወገኖቻው ጋር ቁርኝት በመፍጠር የዕውቀት ሽግግርን በማጎልበት የድጋፍ ስራዎችን፣መድረሳዎችን፣መስጂዶችን ጨምሮ የተለያዩ የልማትና ኃይማኖታዊ ዕውቀቶችን በማስፋፋትና በማጠናር በጋራ መስራት ከሀገራቸው ውጪ በመላው ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች እስላማዊ አንድነት እንዲፈጠር በጋራ መስራት፣በድር ኢትዮጵያ እንደ ተቋም በሀገር ቤት ለማካሄድ በሚነድፋቸው የጤና፣ የትምህርትና ሌሎች ማህበራዊ ጠቀሜታ ያላቸው ፕሮጀክቶችን በጋራ መስራት እና ሌሎችንም ጉዳዮችን ያካተተ መሆኑ ተገልጿል።
.
©ሀሩን ሚዲያ
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ሜታ ኩባንያ እንዳስታወቀው "ጽዮናዊያን" የሚለዉ ቃል በሶሻል ሚዲያ ላይ መጠቀም እንደማይቻል አስታወቀ :: ከአምስት ወራት በፊት ባደረገው ጥናት ምክንያት "ጽዮናዊያን" የሚለውን ቃል በሶሻል ሚዲያ መጠቀም እንደማይቻል ከአሁን በኋላ የሚጠቀሙ ሰወችን እንደሚያስወግድ አስታውቋል...
ኩባንያው ባደረገው ጥናትና ምርምር መሰረት ይህንን ቃል በሶሻል ላይ መጠቀም “ከአንዳንድ የጥላቻ ጥቃቶች ጋር በተያያዘ የአይሁድ ህዝብ እና እስራኤላውያንን” እንደሚያመለክት ግልጽ ነዉ ብሎል።
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ሮይተርስ አንድ የአሜሪካ ባለስልጣን (ማንነቱን ለመግለጽ ፈቃደኛ ያልሆኑ) ትናንት ረቡዕ እንደዘገበው ዋሽንግተን 500 ፓውንድ ቦምቦችን ወደ እስራኤል ማጓጓዝ ትቀጥላለች።
ባለፈው ግንቦት፣ ዩናይትድ ስቴትስ በጋዛ ላይ በሚደረገው ጦርነት መጠቀማቸው የሚያሳድረውን ተጽእኖ በመጠቆም፣ 2,000 ፓውንድ እና 500 ፓውንድ ቦምቦችን ወደ እስራኤል ትልክ የነበረውን እገዳ ማቋረጧን አስታውቃለች።
Фото недоступнеДивитись в Telegram
اللهُ اللهُ رَبِّي اَلرَّحْمَنُ الرَّحِيمُ لَا اُشْرِكُ بِهِ شَيْءً
Оберіть інший тариф
На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.