cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

ማርያም እናቴ

ማርያም የ ገነት ቁልፍ ናት

Більше
Рекламні дописи
203
Підписники
+524 години
+37 днів
-330 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

Фото недоступнеДивитись в Telegram
"እመቤታችን ማርያም ሆይ እንወድሻለን፤ የልደትሽ ቀን ልደታችን ነው! እውነተኛ የሕይወት ምግብ እና እውነተኛ የህይወት መጠጥ ኢየሱስ ክርስቶስን ወልደሽልናልና እናከብርሻለን፤ ከፍ ከፍም እናደርግሻለን የመዳናችን ምክንያትም አንች ነሽና እናመሰግንሻለን።" Join and share 👇👇👇👇👇👇 https://t.me/ye_yemaryam_lijoch
Показати все...
🥰 1
ዮሐንስ አባቴ 🙏🙏እንኩዋን አደረሳችሁ አደረሰን
Показати все...
Показати все...

ቤተሰቦቼ ይሄ bot ለ ሰው invite በማረግ በ 1 ሰው 10 ብር ይሰጣል ማርያምን እውነቴን ነው ሞክሩት ሊንኩ👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/AddisBingoBot?start=NTMyOTE4MTk5MA new
Показати все...

Repost from አባ_ልቦለድ
@AddisBingoBot Hey! I'm inviting you to join the Addisbingo game and earn rewards together! It's a fun and exciting way to win prizes and rewards! Join the bot using my referral: https://t.me/AddisBingoBot?start=NTMyOTE4MTk5MA
Показати все...
"ሰነፍ በልቡ እግዚአብሔር የለም ይላል" መዝ 52፥1 አንድ አባት በመንገድ እየሄዱ አንድ ወጣት ልጅ ይደርስባቸውና አብረው መጓዝ ይጀመራሉ። በጉዙአቸውም ይህ ልጅ እኝህን አባት እንዲህ አላቸው፦ ወጣቱ => "ያውቃሉ አባቴ ፈጣሪ እኮ የለም !" አባትም => በመገረም "እንዴት! ልጄ?" ወጣቱ => "አይታዮትም?" አባት=> "ምኑ ?" ወጣቱ=> "እንዴ ፈጣሪ ቢኖር እኮ ይሄ ሁሉ ጦርነት ፣ረሀብ ፣ችግር ፣ስርአት አልበኝነት አይኖርም ነበር ስለዚህ ፈጣሪ አንዴ ፈጥሮን ትቶን ሔዷል ወይ ሞቷል ።" አባት=> በአጠገባቸው ፀጉሩ የጎፈረ ፅሙ የተንዥረገገ ሰው ስያልፍ አዩና "ታውቃለህ ልጄ ፀጉር አስተካካይ የሚባል የለም" አሉት ወጣቱ =>ግራ በመጋባትና እንዲሁም በመገረም "እንዴት?" አባት=> "ፀጉር አስተካካይ ቢኖርማ ፀጉሩ የጎፈረ ፂሙ የተንዠረገገ ሰው አይኖርም ነበር።" ወጣቱ=> "አላወቁኝም እንጅኮ እኔ ፀጉር አስተካካይ ነኝ ሰዎች እኮ ወደ ፀጉር ቤት አለመምጣታቸው ነው እንጂ ቢመጡማ ኖሮ አንድም ፀጉሩ የተንዠረገገ እና የተንጨበረረ ፀጉር አታይም ነበር" አባት => "አየህ ልጄ ፀጉራቸው የጎፈረባቸው ሰዎች ፀጉር ቤት ስላልመጡ እንዲህ ሆነባቸው ። አንተም እግዚአብሔር የለም የምትለው ከእርሱ ሸሽተህ ስለምትኖር ያለ አይመስልህም ሰው ከፈጣሪው ስለራቀ ነው እንጂ ፈጣሪ ስለሌለ አይደለም ጦርነት , እርሃብ ቸነፈር ፍቅር ሰላም የጠፋው።"  ገና በሥሩ ሳለ ሳይቆረጥም፥ ውኃ የማይጠጣ ተክል ሁሉ ይደርቃል። እግዚአብሔርን የሚረሱ ሁሉ ፍጻሜአቸው እንድህ ነው፤ የዝንጉ ሰውም ተስፋ ትጠፋለች። መ.ኢዮብ 8፥12-13 ወጣቱ=> "አባቴ በፍጹም ልቤ ፈጣሪዬን ልቀርበው እወዳለሁ ነገር ግን እርሱ ይቀበለኝ ይሁን?" አባት=> "የኔ ልጅ ፈጣሪ እኮ ሁላችንንም ከነኃጢአታችን ከነበደላችን የተሸከመን የእርሱ መሆን የማይገባን ጠላቶቹ ሆነን ሳለን እርሱ ግን ፍቅር ነውና ወደኔ ኑ ይለናል" ወጣቱ => "ስለዚህ እንደት ልቀበለው?" አባት => "መጽሐፍ እንደምለው ከሆነ 'እነሆ እኔ በድጅ ቆሜ አንኳኳለሁ ድምፄንም ሰምቶ የሚከፍትልኝ ቢኖር ያንጊዜ ወደ እርሱ እገባለሁ ከእርሱም ጋር እራት እበላለሁ እርሱም ከእኔ ጋር ይበላል' ራእይ 3፥20 ይላል ልጄ" ወጣቱ=> "አባቴ የምሉኝን ሁሉ አደርጋለሁ ነገር ግን በደጅ ቆሜ አንኳኳለሁ የምለው ፈጣሪ እኔ ቤት ልመጣ ነው ማለት ነው? አባት=> "አይ ልጄ ! ብመጣስ መምጣት እኮ ይችላል ስላሴ አብርሐም ቤት መተው የለምን? እግዚአብሔር ምን ይሳነዋል አንተ ቅዱስ ሰው ሁን እንጅ ፤ ነገር ግን ከደጅ ቆሜ አንኳኳለሁ ያለው ደጁ ያንተ ልብ ነው የምያንኳኳውም የቀራንዮ ፍቅር መስቀል ላይ የፈሰሰው ደሙ ነው የልብህን ደጅ ከፍተህ ፍቅሩን ብታስገባው እርሱ ካንተ ጋር ይሆናል አንተም ፈጣሪ የለም ከምትለው አስተሳሰብ ትወጣለሁ " ወጣቱ => "እኔኮ ኃጢአተኛ ነኝ አባቴ" አባት=> "ኃጢአትህን ማመንህ መልካም ነው የእኛ ጌታ የድንግል ማርያም ልጅ ጻድቃንጋ ሳይሆን እኔ ኃጢአተኞችጋ መጥቻለሁ ይላልና እርሱ ኃጢአትን እንጅ ኃጢአተኞችን አይጠላም" ወጣቱ => "ችግሬም ብዙ ነው ሸክሜን ያራግፍልኛል?" አባት=> "ልጅ እርሱ ደግሞ እንድህ ይላል ፦'እናንተ ደካሞች ሸክማችሁም የከበዳችሁ ሁሉ ወደኔ ኑ እኔም አሳርፋችኃለሁ" ማቴ 11፥28 ወጣቱ => "አባቴ አሁን አምኛለሁ ይህ ድንቅ አምላክ ነው የለመንኩትን ሁሉ እንደምያደርግልኝ የልቤንም መሻት እንደምፈፅምልኝ አምናለሁ" አባት=> "ልጄ አሁንም እልሃለሁ መጽሐፍ የምለውን 'ለምኑ ይሰጣችኃል ፈልጉ ታገኙማላችሁ ደጅንም ምቱ ይከፈትላችሁማል' ማቴ 7፥7 ። ወጣት => "አባቴ ሳልውል ሳላድር እግዚአብሔር የለም ያልኩትን አሁን አገኘዋለሁ እርሱ እውነት ነው አለ" አባት=> የኔ ልጅ ያለና የነበረ የምኖርም ለዘመኑ ፍፃሜ የለለው እርሱ እግዚአብሔር አለ በምፍፁም ልብህ ፈልገው ታገኘዋለህ እርሱ የቅርብ አምላክ ነውና። "እናንተ ትሹኛላችሁ በፍጹም ልባችሁም ከሻታችሁኝ ታገኙኛላችሁ" ት.ኤር 29፥13። ወጣቱ => ያውቃሉ አባቴ ፈጣሪ እኮ አለ አባት => ታውቃለህ ልጄ ፀጉር አስተካካይምኮ አለ እግዚአብሔርን የለም ከማለት መኖሩን ከሰው ልጆች ይበልጥ ስነፍጥረት ይመሰክራሉና ሰማይና ምድርም ይናገራሉና በሌሊት የዎፎቹ ድምፅ ያስተምረናልና ቀን ስጨልም ሌሊትም ስነጋ ፈጣሪ እንዳለ ሁሉን በጥበቡ እንደምያከናውናቸው በመረዳት ያለና የምትኖር አልፋና ኦሜጋ አቤቱ አምላካችን ሆይ ክበርልን ንገስልን እያልን ስናመሰግነው እንድንኖር ፈጣሪ ይርዳን አሜን አሜን አሜን የተማራችሁትን ለሌሎችም አስተላልፉ አስተምሩ ያወቃችሁትን አሳውቋቸው "ጥበቡን ከምሰውር ሰው ስንፍናውን የምሰውር ሰው ይሻላል" መ.ሲራክ 41፥15 join and share👇👇👇👇👇👇 https://t.me/ye_yemaryam_lijoch
Показати все...
Показати все...
PixelTap by Pixelverse

Tap tap tap! Earn Coins and Fight for supply in real time battles ⚔️ Build by @pixelverse_xyz gaming team 👾

መዝሙር 120 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ በተጨነቅሁ ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጮኽሁ፥ ሰማኝም። ² ከዓመፀኛ ከንፈር ከሸንጋይም አንደበት፥ አቤቱ፥ ነፍሴን አድናት። ³ ስለ ሽንገላ አንደበት ምንም ይሰጡሃል? ምንስ ይጨምሩልሃል? ⁴ እንደ በረሃ እንጨት ፍም የኃያላን ፍላጾች የተሳሉ ናቸው። ⁵ መኖሪያዬ የራቀ እኔ ወዮልኝ፤ በቄዳር ድንኳኖች አደርሁ። ⁶ ሰላምን ከሚጠሉ ጋር ነፍሴ ብዙ ጊዜ ኖረች። ⁷ እኔ ሰላማዊ ነኝ፤ በተናገኋቸው ጊዜ ግን በከንቱ ተሰለፉብኝ። ይቀላከሉን 🙏🙏🙏👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/ye_yemaryam_lijoch
Показати все...
ማርያም እናቴ

ማርያም የ ገነት ቁልፍ ናት

🔥 1👏 1
00:24
Відео недоступнеДивитись в Telegram
7.57 MB
Показати все...

Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.