cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

ዘ ኦርቶዶክስ photographs

በዚህ ቻናል የተለያዩ ለprofile የሚሆኑ አሪፍ አሪፍ ኦርቶዶክሳዊ ምስሎች እንዲሁም መፅሐፍ ቅዱሳዊ የሆኑ አስደሳች ጥቅሶች በስፋት ያገኛሉ እንዲሁም ወቅታዊ ኦርቶዶክሳዊ መረጃዎችን በግንባር ቀደምትነት የምታገኙበት ቻናል ነው

Більше
Країна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
Рекламні дописи
343
Підписники
Немає даних24 години
-57 днів
-2030 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

03:14
Відео недоступнеДивитись в Telegram
🙏 እንደው በእግዚአብሔር 3 ደቂቃ ሰጥታችሁ አዳምጡት 🙅‍♂
Показати все...
39.78 MB
Фото недоступнеДивитись в Telegram
🌷ናሁ ተፈጸመ ተፈጸመ ናሁ 🌷 🌼ማኀሌተ ጽጌ ሥሙር ተፈጸመ ናሁ🌼 🌻አስምኪ ቦቱ አስምኪ ቦቱ ንግሥተ ሰማያት🌻 🌹"ንግስተ ሰማያት ወምድር ማርያም ድንግል ተፈፀመ ማህሌተ ፅጌ"🌹🌸 ስንክሳር ዘወርሃ ጥቅምት < ወስብሐት ለእግዚአብሔር > #መልካም ቀን #Share 💚 @ortodox76photograph💚 💛 @ortodox76photograph💛 ❤️ @ortodox76photograph❤️
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ለማኅበራዊ ሚዲያ ማድመቂያ በማኅሌቱ የሚታየው የሥርዓተ ቤተክርስቲያ ጥሰት ሊቆም ይገባል ሲሉ ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ለኢኦተቤ መገናኛ ብዙኀን አገልግሎት ተናገሩ አቡነ ኤርሚያስ እንዳሉት ከበሮ ይዞ የሚሽከረከሩ፣ ጭፈራ የሚመስል በፍፁም ከኃይማኖታዊ የማይመስሉ ድርጊቶች በቤተክርስቲያን ላይ እየታዩ ነው ይህን ድርጊት ለማስቆም ሊቃውት መናገር ፈርቷል አሁን ደፍረን መናገር አለብን ይህ ድርጊት መቆም አለበት ብሏል። አሁን አላዋቂዎች እና ደጋፊዎቻቸው እየበዙ አዋቂዎች እያነሱ መጥቷል፣ እነዚህ ከእምነቱ ውጪ የሆኑ ድርጊቶች ሲከናወኑ ማህሌቱ ደመቀ ይባል መሆን የለበትም ሊቃውት ይህን ማስቆም አለባቸው ብለዋል። 🗄FastMereja
Показати все...
Фото недоступнеДивитись в Telegram
7ኛ ዙር ዓመት 4ኛ ሳምንት ማሕሌተ ጽጌ @mezigebekidusan @mezigebekidusan @mezigebekidusan
Показати все...
👍 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Фото недоступнеДивитись в Telegram
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.