cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

አቃቂ ተስፋ የታዳጊዎች እግርኳስ ስልጠና ፕሮጀክት

ይህ የአቃቂ ተስፋ እግርኳስ ስልጠና ፕሮጀክት የቴሌ ግራም ገፅ ነው !!!በዚህ የቴሌግራም ቻናል ላይ ፕሮጀክቱን የተመለከቱ መልዕክቶች ፣ጨዋታዎች፣እና የተለያዩ በፕሮጀክቱ የተፈፀሙ ተግባሮችን ለቡድኑ አባላት ና ደጋፊዎች የምንዘግብበት ገፅ ነው። 0943171411/0913641628

Більше
Країна не вказанаМова не вказанаКатегорія не вказана
Рекламні дописи
186
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏👏 🤝 ❝የወዳጅነት ጨዋታ❞🤝 📌 ዛሬ በቀን 23/11/2014 ዓ.ም ከ13 ዓመት በታች ቡድናችን ከደርቢው ኢትዮ አቃቂ ጋር የወዳጅነት ጨዋታውን ከጠዋቱ 3 ሰዓት ያደረገ ሲሆን በጨዋታውም ያለምንም ጎል አቻ ተለያይቷል ።ጨዋታ እንደ ቡድን የመሐልና የአጥቂው መዳከም ጨዋታው ያለምንም ጎል እንዲጠናቀቅ አስችሎታል ። በአጠቃላይ ጨዋታው በተቃራኒ ቡድን የኳስ ብልጫ ተጠናቋል ። አቃቂ ተስፋ 0⃣ - 0⃣ ኢትዮ አቃቂ ቀን ቅዳሜ 22/11/2014 ዓ.ም አቃቂ ተስፋ
Показати все...
❝የክረምት በጎ ፍቃድ ስፖርት በይፋ ተጀመረ።❞ 📌 በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የወረዳ 1 ወጣቶችና ስፖርት ፅ/ቤት የበጋ በጎ ፍቃድ መዝጊያና የክረምት በጎ ፍቃድ ማስጀመሪያ ፕሮግራም አካሄደ። በፕሮግራሙም የወረዳው ዋና ስራ አስፈፃሚን ጨምሮ ሌሎች የወረዳ አመራሮችና ባለሙያዎች የታዳጊ ፕሮጀክት አሰልጣኞች እና ታዳጊ ሰልጣኞች ተገኝተዋል። ፕሮግራሙም የበጋ በጎ ፍቃድ ሲሰሩ ለነበሩ የዕውቅና ፕሮግራም በማድረግ ተጀምሮ ። በክረምቱ የስፖርት ጊዜ የሚያገለግሉ የኳስ ፣የኮን፣የፒፕስ፣ የፊሽራ ድጋፍም በማድረግ ፕሮግራሙ የቀጠለ ሲሆን በመጨረሻም የወረዳው ዋና ስራ አስፈፃሚ ና የስፖርት ምክር ቤት ሰብሳቢ ወ/ሮ ትዕግስት ወ/ሚካኤል ለታዳሚዎች መልዕክት በማስተላለፍ የክረምቱን በጎ ፍቃድ በይፋ አስጀምረዋል።።።። ቀን 11/11/2014 ዓ.ም አቃቂ ተስፋ አዲስ አበባ
Показати все...
🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓 🎓" እንኳን ደስ አለህ "🎓 👨‍🎓 በአቃቂ ተስፋ የታዳጊዎች እግርኳስ ስልጠና ፕሮጀክት ውስጥ በዕድሜ አነስተኛ ከሆኑት ታዳጊዎች መካከል ሁለተኛው ታዳጊ በቃሉ ዘሪሁን በዛሬው ዕለት በቀን 10/11/2014 ዓ.ም ከትንሳኤ ቅድመ መደበኛ ትምህርት ቤት ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ዛሬ ከKG 3 ተመርቋል። ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ ሁለቱ ታዳጊ ተመራቂዎች ፕሮጀክታችንን እያስጠሩ ይገኛሉ ። በድጋሚ ለሁለቱም ተመራቂዎች በፕሮጀክቱ ስም እንኳን ደስ አላችሁ/አለን!!!!!! 💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐💐 አቃቂ ተስፋ አዲስ አበባ
Показати все...
🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴🪴 ❝ውብና አረንጓዴ ኢትዮጲያን ለተተኪው ትውልድ እናስረክባለን❞ 🌴 በቀን 09/11/2014 ዓ.ም "ውብና ፅዱ አረንጓዴ ኢትዮጵያን ለተተኪው ትውልድ እናስረክባለን" በሚል መሪ ቃል በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወጣቶች ና ስፖርት አዘጋጅነት በኮዬ ፈጬ ዋና አደባባይ ላይ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር ተካሄደ ።በዚህም አቃቂ ተስፋ የታዳጊዎች እግርኳስ ስልጠና ፕሮጀክት በቦታው በመገኘት የችግኝ ተከላ ስራውን በብቃት በመወጣት የዜግነት ግዴታውን ተወቷል። ቀን ቅዳሜ 09/11/2014 ዓ.ም አቃቂ ተስፋ አ.አ
Показати все...
🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓 🎓"እንኳን ደስ አለህ "🎓 👨‍🎓 በአቃቂ ተስፋ እግርኳስ ፕሮጀክት ውስጥ ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ በማሳየት የሚታወቀውና በዕድሜ ትንሹ የስድስት ዓመት ልጅ እዮሲያስ ፍቃዱ (ትንሹ ጩሊ) በዛሬው ዕለት ቀን 03/11/2014 ዓ.ም ከመንበረ ህይወት መድኀኔዓለም ቅድመ መደበኛ ት/ቤት ከkg 3 ከፍተኛ ነጥብ በማስመዝገብ ተመረቀ።🎆🎆🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉CONGRATULATION 👉 እንኳን ደስ አለህ/አለን በማለት ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች በመኖሪያ ቤት በመገኘት ደስታውን ተካፍለናል። 🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓
Показати все...
Перейти до архіву дописів